Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber

audience statistics TIKVAH-ETHIOPIA

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ እንዲሁም የመረጃ እና የመልዕክት መለዋወጫ መድረክ ነው።  @tikvahuniversity   @tikvahethAfaanOromoo   @tikvahethmagazine   @tikvahethsport   @tikvahethiopiatigrigna   #ኢትዮጵያ  
عرض المزيد
1 474 128-178
~253 514
~19
19.74%
تقييم تيليجرام العام
عالميًا
250المكان
من 78 777
1المكان
من 396
في الفئة
6المكان
من 2 347

جنس المشتركين

تعرف على عدد كل من المُشتركين الذّكور والإناث على القناة.
?%
?%

لغة الجمهور

معرفة توزيع المشتركين في القناة حسب اللغة
الروسية?%الإنجليزية?%العربيّة?%
نمو القناة
رسم توضيحيجدول
ي
أ
ش
س
help

جار تحميل البيانات

فترة تواجد المستخدم على القناة

اعرف كم من الوقت قضى المُشتركون على القناة.
حتى أسبوع?%المؤقتات القديمة?%حتى شهر?%
الزيادة في المُشتركين
رسم توضيحيجدول
ي
أ
ش
س
help

جار تحميل البيانات

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
131 219
112
103 662
11
#ዋሪት ! ዘወትር የደንበኞቻችንን ፍላጎት ማርካት ቀዳሚ የሚያደርገው ዋሪት ዛሬም የበርካቶቻችሁን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የአዲስ ዓመትን ቅናሽ እስከ መስከረም 16 ቀን 2017 ዓ.ም. ድረስ ማራዘሙን ስንገልፅ በታላቅ ደስታ ነው። የዋሪትን የውሃ ማጣሪያ ለየት የሚያደርገው ከሽያጭ በኋላ ለሚኖር ብልሽት አስተማማኝ የጥገና እና የመለዋወጫ አገልግሎት መስጠታችን ! ትክክለኛ ምርጫ! ለተጨማሪ መረጃ: ☎️ NaN / 07
96 482
0
HEY Mobile ! •Tab A9 - 19,500 ETB •Tab A8 - 29,500 ETB •Tab A9+ 5G - 31,000 ETB •Tab S6 Lite - 47,000 ETB •Tab S9 FE - 59,000 ETB •Tab S9 +5G - 99,000 ETB •Tab S9 Ultra - 129,000 ETB Contact us : NaN NaN
97 354
18
#DStvEthiopia 🔥ከባድ ትንቅንቅ የማያጣው የ ማንቸስተር ሲቲ ከ አርሰናል በጎጆ ፓኬጅ 🏆 አስተማሪው ከ ተማሪው ጋር ይገናኛሉ! የቱ ቡድን 3 ነጥብ ይዞ ወደ ቀጣዩ ሳምንት ማለፍ ይችላል? ይህንን ደማቅ ፍልሚያ በጎጆ ፓኬጅ በቀጥታ ይከታተሉ 🎉ዛሬውኑ ደንበኝነትዎን ወደ ጎጆ በማራዘም ጨዋታዎችን ከትንታኔ ፣ ከተጫዋች ብቃትእስከ ቡድን ወኔ በሱፐርስፖርት ይከታተሉ! ዲኤስቲቪ ያስገቡ ፣ ደንበኝነትዎን ያራዝሙ! 👇
111 725
0
ቤንዚን ? በአዲስ አበባ ቤንዚን ረጅም ሰዓት ሰልፍ ሳይሰለፉ ማግኘት ዘበት ከሆነ ሰነባብቷል። ባለፉት ሳምንታት በትንሽ በትንሹ የጀመረው የቤንዚን ሰልፍ ከሰሞኑን እጅግ ብሶበታል። በአንዳንድ ማደያዎች " ቤንዚን የለም " እየተባለ ሲለጠፍ ቤንዚን ያለባቸው ማደያዎች እጅግ በጣም ረጅም ሰልፍ ነው ያለው። በዚህም ምክንያት የመኪና አሽከርካሪዎች ቀናቸውን በቤንዚን ሰልፍ ለማሳለፍ እየተገደዱ ይገኛሉ። በሜትር ታክሲ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ዜጎችም ስራቸውን በአግባቡ ለመስራት ተቸግረዋል። ቀናቸውን ሁሉ በቤንዚን ሰልፍ ለማሳለፍ እየተገደዱ ናቸው። በክልል ከተሞችም የቤንዚን ነገር ብሶበታል። ቀድሞውንም ቤንዚን በማደያ እንደልብ በማንኛውም ሰዓት ማግኘት የማይቻልባቸው የክልል ከተሞች አሁንም ችግሩ እንዳለ ነው። በክልል ከተሞች አሽከርካሪዎች ቤንዚን በማደያ " የለም " የሚባሉ ሲሆን በጀርባ ግን በየቦታው በህገወጥ መንገድ በጥቁር ገበያ ቤንዚን ሲቸበቸብ ይታያል። ይህ ህዝብን እያማረረ ያለው የጥቁር ገበያ የነዳጅ ሰንሰለት መቼ እንደሚበጠስ አይታወቅም። ከዚህ ጀርባ እጃቸው የረዘመ አካላት መኖራቸውን ግን አሽከርካሪዎች ይናገራሉ። ቤንዚን በክልል ከተሞች ከማደያ ውጭ በእጥፍ ዋጋ ነው የሚቸበቸበው።
عرض المزيد ...
245 032
129
ቤንዚን ? በአዲስ አበባ ቤንዚን ረጅም ሰዓት ሰልፍ ሳይሰለፉ ማግኘት ዘበት ከሆነ ሰነባብቷል። ባለፉት ሳምንታት በትንሽ በትንሹ የጀመረው የቤንዚን ሰልፍ ከሰሞኑን እጅግ ብሶበታል። አንዳንድ ማደያዎች " ቤንዚን የለም " እየተባለ ሲለጠፍ ቤንዚን ያለባቸው ማደያዎች እጅግ በጣም ረጅም ሰልፍ ነው ያለው። በዚህ ምክንያት የመኪና አሽከርካሪዎች ቀናቸውን በቤንዚን ሰልፍ ለማሳለፍ እየተገደዱ ይገኛሉ። በሜትር ታክሲ አገልግሎት ላይ የተሰማሩ ዜጎችም ስራቸውን በአግባቡ ለመስራት ተቸግረዋል። ቀናቸውን ሁሉ በቤንዚን ሰልፍ ለማሳለፍ እየተገደዱ ናቸው። በክልል ከተሞችም የቤንዚን ነገር ብሶበታል። ቀድሞውንም ቤንዚን በማደያ እንደልብ በማንኛውም ሰዓት ማግኘት የማይቻልባቸው የክልል ከተሞች አሁንም ችግሩ እንዳለ ነው። በክልል ከተሞች አሽከርካሪዎች ቤንዚን በማደያ የለም የሚባሉ ሲሆን በጀርባ ግን በየቦታው በህገወጥ መንገድ በጥቁር ገበያ ቤንዚን ሲቸበቸብ ይታያል። ይህ ህዝብን እያማረረ ያለው የጥቁር ገበያ የነዳጅ ሰንሰለት መቼ እንደሚበጠስ አይታወቅም። ከዚህ ጀርባ እጃቸው የረዘመ አካላት መኖራቸውን ግን አሽከርካሪዎች ይናገራሉ። ቤንዚን በክልል ከተሞች ከማደያ ውጭ በእጥፍ ዋጋ ነው የሚቸበቸበው።
عرض المزيد ...
1
0
' ስካይ ላይት ሆቴል ' ውስጥ ተሸሽገው ነበር የተባሉ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ኃላፊ ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነገረ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ልደታ ክፍለ ከተማ የመሬት ልማት ጽ/ቤት ተወካይ ሃላፊ የነበሩት አቶ ቴዎድሮስ ፀጋዬ በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው ታሰሩ። ግለሰቡ ሲፈለጉ ቆይተው ዛሬ ' ስካይ ላይት ሆቴል ' ውስጥ ተደብቀው ከነበሩበት መያዛቸውን የከተማ አስተዳደሩ አመልክቷል። " ተጠርጣሪው በኮሪደር ልማት ስም ከመንግስት አሰራር እና ውሳኔ ውጪ  ባልተገባ መንገድ ለግል ጥቅም ለማግኘት ሲሉ የካሳ ግምት በማናር ውስን የሆነዉን የህዝብ እና የመንግስትን መሬት ከአሰራር ውጪ በማሰተላለፍ ለግለሰቦች አላስፈላጊ ጥቅም በማዋል  ተጠርጥረው " መያዛቸው ነው የተገለጸው። በተጨማሪ በክ/ከተማው ወረዳ 4 ዉስጥ በኮሪደር ልማት ኘላን ልማት ውስጥ የማይካተት ከመመሪያና አሠራር ዉጪ  6 መኖሪያ እና አንድ የንግድ ቤት የሆነውን  ከ ' ዋይልድ አፓርትመንት ' የተባለ ህንፃ ባለቤት ጋር ተመሳጥረው ቤቶቹን እንዲፈርሱ በማድረግና ለህንፃው ማስፋፊያ እንዲሆን የሰጡ መሆኑ ተመላክቷል። የመንግስት ቤት ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ግለሰቦችም የእቃ የማጓጓዥያ ሳይከፈል እንዲነሱ በማድረጉ እንዲሁም " ምትክ ቦታ እስጣቿለው " ፤ " አንደኛ ቦታ አስቀይርላቿለው " እና የተለያዩ የማጭበርበር ወንጀሎችን በማድረግ ህብረተሰቡ ሲያደናግሩ ፤ ያልተገቡ ጥቅሞችን ሲያደርጉ ነበር ተብሏል። ከተሸሸጉበት ' ስካይ ላይት ሆቴል ' ውስጥ የተያዙት ግለሰቡ " ከሀገር ውጪ ወተዋል " አስብለው እንደነበር ተገልጿል።
عرض المزيد ...
233 259
375
193 845
272
192 904
50
#የቴክኖ የአዲስ ዓመት ልዩ የበዓል ስጦታ! የአዲስ አመት ልዪ ስጦታ ከቴክኖ ሞባይል ኢትዮጵያ፣ ከየትኛውም የቴክኖ ሱቅ የቴክኖ ስማርት ስልክን ሲገዙ አብሮት ካለ ወዳጅ ዘመድ ወይም ጓደኛ ጋር ፎቶ በመነሳት የማህበራዊ ገጾት ላይ በመለጠፍ እና ብዙ ላይክ በማግኘት የዱባይ ደርሶ መልስ የቢዝነስ ክላስ የአውሮፕላን ትኬት፣ ላፕቶፖች፣ የቴክኖ ስማርት ስልኮችን እና ገደብ አልባ የኢንተርኔት ፓኬጆችን ይሸለሙ፡፡ የውድድሩ መመሪያ 1. የቴክኖ ኢትዮጵያን ፌስ ቡክ ፣ ኢንስታግራም እና ቲክቶክ ገጾችን ፎሎው ያድርጉ፡፡ 2. የተነሱትን ፎቶ በመረጡት ማህበራዊ ሚዲያ ሲለጥፉ የቴክኖ ኢትዮጵያን ገፅ ከፖስቶት ጋር ታግ ያድርጉ፡፡ ብዙ ላይክ እና ኢንጌጅመንት ያገኘው ተሸላሚ ይሆናል፡፡ - Tag ሲያደርጉን ለ Facebook ፣ ለ Instagram እና ለ TikTok ን  ሜንሽን ማድረግ እንዳይረሱ።) - በተጨማሪም ን keyword መጠቀም እንዳይረሱ)
عرض المزيد ...
173 915
1
Discover the unique opportunity to build a high-impact venture with the Jasiri Talent Investor Programme - Cohort 7! This fully-funded 13-month program provides comprehensive support for aspiring entrepreneurs, including an introduction to understanding your 'why' and intensive residential training in Rwanda to help you dive deep into solving the problem you aim to address. You’ll also receive mentorship, coaching, and venture creation support. Apply now and experience the difference! 👉🏾 For more information, Join our telegram channel 👉🏾
عرض المزيد ...
214 166
68
248 775
668
237 888
44
219 404
165
#AD ፋና የወይባ ጡሽ የተመሰረተበትን  22ኛ አመት በአሉንና 4ኛ ቅርንጫፉ የመክፈቻ ስርአት አካሄደ። በወ/ሮ ፋና ገ/መድህን ከ22 አመት በፊት የተመሰረተው ‘ ፋና የወይባ ጡሽ ’ በደንበኞቹ ዘንድ ያተረፈውን መልካም ስም እና ዝም በመጠበቅ ለአመታት መዝለቅ የቻለ ነው። በአዲስ አበባ ሳር ቤት ደቡብ አፍሪካ ኤምባሲ ገባ ብሎ ካለው የመጀመርያ ቅርንጫፍ በተጨማሪ ቦሌ ከዮድ አቢሲኒያ ፊት ለፊት ፣ በመቐለ ሐውልቲ ፕላኔት ሆቴል ፊት ለፊት እንዲሁም 4ኛ ቅርንጫፉን ሲኤምሲ መሪ አካባቢ ለደንበኞች በሚመች አማካይ ቦታዎች ቅርንጫፎችን በመክፈት አገልግሎቱን አስፋፍቷል። ቅዳሜ መስከረም 11 ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ሀገራዊ በሆነ ግብአት የ22 አመታት አገልግሎት የሰጠው 'ፋና የወይባ ጡሽ ፦ - የበርካቶች የማህፀንና የወገብ ጤና የተመለሰበት ፤ - የቆዳቸው ውበት የተጠበቀበት ፤ - በኑሮ ውጣ ውረድ የደከመ ሰውነታቸው  ዘና ያለበት መሆኑ በደንበኞች ተመስክሮለታል ተብሏል። ወይባ ፤ ቦለቂያ ፤ ጡሽ እና የመሳሰለው አካባቢያዊ መጠሪያና ስያሜ ተሰጥቶት በተለያዩ የሃገራችን አከባቢዎች ጤናንና ውበትን ለመጠበቅና ለመንከባከብ ከትውልድ ትውልድ እየተላለፉ በመጡ እና ረጅም ዘመን በዘለቁ ማኅበረሰባዊ እውቀቶች ተፈጥሯዊ የሆኑ እጽዋቶችን የመጠቀም የቆየ ባህላዊ ሥርዐትና ወግ አላቸው። ይህን የቆየ ሀገረሰባዊ እውቀት ወደ ከተማ በማምጣት ፣ በማስተዋወቅና ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት በመስጠት 'ፋና የወይባ ጡሽ ' ላበረከተው አስተዋፅኦ '' የባህል ጥበባት ለማህበረሰብ ትስስርና ለሀገረ‐መንግስት ግንባታ " በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ በተካሄደው ሀገር አቀፍ የባህል ፌስቲቫል፣ ኤግዚቢሽን እና የኪነ-ጥበብ ስነ-ጥበብ ፈጠራ ውድድር እና ትዕይንት ላይ በላቀ ደረጃ ሰኔ 2016 ተሸላሚ ሲሆን ሌሎች ሽልማቶችንም አግኝቷል። በእለቱ የፋና ወይባ ጡሽ አጀማመርና  ስለአገልግሎት አሰጣጡ የተዘጋጀ መፅሄት ይፋ ተደርጓል።
عرض المزيد ...
220 439
79
Hey Mobile ! •Tab A9 - 19,500 ETB •Tab A8 - 29,500 ETB •Tab A9+ 5G - 31,000 ETB •Tab S6 Lite - 47,000 ETB •Tab S9 FE - 59,000 ETB •Tab S9 +5G - 99,000 ETB •Tab S9 Ultra - 129,000 ETB Contact us : NaN NaN
185 269
21
#MPESASafaricom የሃገር ዉስጥ በረራ ጉዟችን በአዲስ አመት በ M-PESA ያምርበታል ፤ 5% ተመላሽ ሰጥቶን ያሰብንበት ከች እንላለን ፤ በM-PESA ጉዞ ፤ ተመላሽ ይዞ ! የM-PESA ሳፋሪኮም መተግበሪያን በዚህ ሊንክ እናውርድ ፡ የቴሌግራም ቻናላችንን እዚህ እንቀላቀል 👉 ስለ አገልግሎታችን ማንኛውንም ጥያቄ ወይም መረጃ  በቴሌግራም   ቻናላችን 24/7 ማግኘት ይቻላል!  
214 563
11
253 627
258
1
0
254 233
242
223 270
23
የኦብነግ መግለጫ እና የሶማሌ ክልል ምላሽ ! ከሰሞኑን ተቃዋሚው የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻ አውጭ ግንባር (ኦብነግ) የሶማሌ ክልል የዜጎች መብት የሚጣስበት እየሆነ ነው ሲል ከሷል። ፓርቲው ክልሉ ሶማሌዎች ማንነታቸውን እንዲክዱ የሚገደዱበት እየሆነ ነው ብሏል። የክልሉን ስያሜና ሰንደቀላማ የመቀየር እቅድ እንዳለ ከአሉባልታ ከፍ ያለ መረጃ አለን ሲሉም፣ የፓርቲው ሊቀመንበር አቶ አብዲራህማን መሀዲ ተናግረዋል። ባለፉት 6 አመታት በክልሉ የጎሳ ግጭቶች ጨምረዋል ሲሉም ወቀሳ አቅርበዋል። የክልሉ ርዕሰመስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ በበኩላቸው፣ የክልሉ የሀገር ሽማግሌዎች " እኛ ሶማሌዎች እንጂ ሶማሊያውያን አይደለንም " ማለታቸው ማንነትን እንደመካድ ሊወሰድባቸው አይገባም ብለዋል። በቀድሞው አስተዳደር ህግን ባልተከተለ መንገድ ተቀይሮ የነበረውን ስያሜና ሰንደቅ አላማ በመተው በህገመንግስቱ የተቀመጠውን ስያሜ መጠቀም የጀመረው የእርሳቸው አስተዳደር መሆኑን ተናግረዋል። አቶ ሙስጠፋ የኦብነግ ሊቀመንበር የሚመሩት ቡድን ይህንን መግለጫ ያወጣው በክልሉ ችግር ስላለ ሳይሆን " ሰሞኑን በአፍሪካ ቀንድ እየተስተዋለ ያለውን ጂኦፖለቲካዊ ለውጥ ተከትሎ ጥቅም በመፈለግ ነው " ሲሉ ተችተዋል።
عرض المزيد ...
204 213
28
🔥 ዘመናዊ የእጅ ስልክ ከ1 ዓመት የጥቅል ስጦታ ጋር!! የጎግል መተግበሪያዎች የተጫኑባቸውን አዳዲሶቹን የ ዘመናዊ የእጅ ስልኮች በተመጣጣኝ ዋጋ ሲገዙ ▶️ የ2 ጊ.ባ ወርኃዊ የዩትዩብ ጥቅል ለአንድ ዓመት እንዲሁም 🌐+📞 ለ3 ተከታታይ ወራት 3 ጊ.ባ የዳታና 200 ደቂቃ የድምጽ ጥቅል በስጦታ ያገኛሉ! 📍 በአገልግሎት መስጫ ማዕከሎቻችን እንዲሁም የአዲስ አበባ ደንበኞቻችን በቴሌገበያ ድረገጽ መግዛት ትችላላችሁ!
241 865
25
323 555
79
آخر تحديث بتاريخ: ١١.٠٧.٢٣
سياسة الخصوصية Telemetrio