هذه الخدمة مُتوفّرة أيضًا بلغتك. لتغيير اللغة، اضغطEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber

all posts ETHIO-MEREJA®

Addisababa, Ethiopia🇪🇹 News & Media Company® . USA : Washington . . . ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!! 👉  @ethio_merejabot  ✔ 
128 176-30
~20 029
~10
14.46%
تقييم تيليجرام العام
عالميًا
7 438المكان
من 78 777
45المكان
من 396
في الفئة
265المكان
من 2 420
أرشيف المنشورات
በአዲስ አመት፤ አዲስ ጅማሬ አዲስ ህንጻ በሽያጭ ላይ!! New Year New Beginning! New Block for Sale! Amibara Properties Built Different. +251 901 61 61 61 +251 969 36 36 36
3 116
0
🏃‍♂️🏃🏃‍♂️በመሃል ፒያሳ ሊሴገብረማርያም ት / ቤት ዘመናዊ ቤት ከ ቴመር ፕሮፐርቲ 👉ስቱዲዮ .....48 and 46 ባለ አንድ መኝታ.....66...64....71...75 ባለ ሁለት መኝታ.....75....78...71....99...92...91 ባለ ሶስት .....111....106 🏠 ተጨማሪ የንግድ ሱቅ ፒያሳ አድዋ ሙዝየም ፊትለፊት በሚኒሊክ አደባባይ ከ12 ካሬ እስከ 22 ካሬ ለወርቅቤት .....የሚውሉ 💴 483,000 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ!!! ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ ፡ ☎️0904657777/0902597777 ያግኙን

files/Last.mp4

4 695
1
በቤሩት እስራኤል በፈጸመችው የአየር ጥቃት የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ በሊባኖስ ቤሩት ደቡባዊ ክፍል እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሟቾች ቁጥር 31 ደርሷል። የሊባኖስ ጤና ሚኒስትር ፊራስ አቢያድ እንደገለጹት ከሟቾች ውስጥ ሦስት ህጻናትና ሰባት ሴቶች ይገኙበታል፡፡ የእስራኤል የአየር ጥቃት በሊባኖስ መዲና ሁለት ሕንጻዎችን ያፈራረሰ ሲሆን 68 ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱንም ሚኒስትሩ አክለዋል። የከተማዋ ትራንስፖርት ሚኒስትር አሊ ሃሜህ እስራኤል በመኖርያ ሕንጸዎች ላይ ያደረሰችው ፍንዳታ የጦር ወንጀል መሆኑን እና ቀጣናውን ወደለየለት ጦርነት የሚገፋ መሆኑን ተናግረዋል። እስካሁን 23 ሰዎች በፍርስራሹ ውስጥ ጠፍተዋል ማለታቸውን አልጄዚራ ዘግቧል፡፡ የእስራኤል ጦር ግን ጥቃቱ የሄዝቦላህ ከፍተኛ አመሮችን ኢላማ ያደረገ ነበር ብሏል፡፡ ሄዝቦላህም ኢብራሂም አቂል እና አህመድ መሀመድ ዋሀቢ የተባሉ የጦር አዛዥ ኮማንደሮቹ በጥቃቱ እንደሞቱበት አረጋግጧል።
عرض المزيد ...
11 999
4
🔔 ዋጋ Price ➤59,900ብር  🔔 🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20 አመት በላይ ልምድ    የምግብ ጠረጴዛ ከነ 6 ወንበር Dining Table & 6 Chairs Follow us on TikTok👇
12 367
2
🌺Adjustable Laptop & Tablet Stand 💯High Quality(Aluminium) ✔️ላፕቶፕ ጭን ላይ አስቀምጠው መጠቀም ለከፋ ጉዳት እንደሚያጋልጥ የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ ፤ እንዲሁም ቴብል ላይ አድርገዉ ሲጠቀሙ ፋኑ ስለሚደፈን  ከፍተኛ ሙቀት በመጠር ድምፅ ያሰማል። 👉ለዚህ ሁሉ መፍትሄ ተጣጣፊ የላፕቶፕ ፣ ታብሌት Holder በተመጣጣኝ ዋጋ ገዝተዉ የእርስዎንና የላፕቶፕዎን ጤንነት ይጠብቁ።🔥 Available Color: Silver  💦 ዋጋ፦ ✅  1000 ብር | መገናኛ*               ☎️ NaN        ☎️ NaN
11 984
4
🌺Marble pattern water proof wall sticker 👉የቤትውን ውበት አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ 👉ውሀ የማያስገባ 👉ቅባት ዘይት ነገሮች 👉እሳትና ተቀጣጣይ ነገሮችን የሚቋቋም ለኪችን ካቢኔት እና ግርግዳ ለባኞ ቤት ግድግዳና ለቤትዎ ማስዋቢያ 👉👉Size:- 5 meter 🌼5Meter x 60cm = 1500        ☎️ NaN        ☎️ NaN
10 994
0
የ15 ዓመት ታዳጊን ለአራት በመሆን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ኦፓላሼ ቀበሌ ለአራት በመሆን የ15 ዓመት ታዳጊን አስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ። ተከሳሾች በቁጥር አራት ሲሆን አስፋቸው አለሙ፣ አሻግሬ አበራ፤  ማቲዎስ ደዋና እና አስማማው አሉላ የተባሉ ግለሰቦች ናቸው። ግለሰቦቹ በአመያ ዙሪያ ወረዳ በግምት 8:00 አካባቢ  ጫሬ ዶቄ ቀበሌ ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ኦፓላሼ ቀበሌ እየሄደች የምትገኝ የ15 አመት ታዳጊ አስገድደው መድፈራቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች  ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  እና  ቴሌቪዥን ተናግረዋል ። በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ክስ የቀረበባቸው ወንጀለኞች ጳግሜ 5 ቀን 2016 ዓ.ም  በዋለው ችሎት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተከሳሾች እያንዳንዳቸው 7 ዓመት ፅኑ እስራት  ተቀጥተዋል። አራተኛ ተከሳሽ ዕድሜው ከ10 እስከ 13 ዓመት በመሆኑ ተከሳሹ  መታሰር የማይችልና እንደዚህ ዓይነት ታዳጊ እስረኞችን ተቀብሎ በማረምያ ተቋም በዞኑ ባለመኖሩ ምክንያት ቤተሰቡ ፈርሞ ወስዶት ክትትልና በቁጥጥር እንዲያደርግ በማለት ውሳኔ መሰጠቱን ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  እና  ቴሌቪዥን ተናግረዋልተናግረዋል። (ብስራት)
عرض المزيد ...
11 881
8
ኤክስፐርት ለመሆን እና ከፍተኛ ተፈላጊነት ባላቸው ሙያዎች የምስክር ወረቀት ማግኘት ይፈልጋሉ? የ Safaricom Talent Cloud ትክክለኛው ቦታ ነው፡ በመረጡት የትምህርት ዘርፍ እውቀትን ለመገንባት በጥሩ ሁኔታ ከተዘጋጁ ኮርሶች በተጨማሪ የሚከተሉትን ያገኛሉ፡- - በመረጡት የሙያ መስክ የላቀ ለመሆን እንዲረዳዎ በባለሙያዎች የተመረጡ የትምህርት ካሪኩለሞች - እጅግ ታዋቂ ከሆነው Pluralsight የonline መማሪያ ድህረገጽ ሰርተፍኬት ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የሚመሩ የስልጠና ቡድኖችን - በየወሩ ነጻ የ6 GB የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚም ይሆናሉ እነዚህን ተጨማሪ ጥቅማጥቅሞችና ግልጋሎቶች በማግኘት በፍጥነት ያሎትን እዉቀትና ክህሎት በማሳደግ በስራ ዘርፎ ዉጤታማ መሆን ይችላሉ። ይጎብኙ! ለበለጠ መረጃ ቴሌግራሞ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
عرض المزيد ...
12 859
7
የፍቅር እስከ መቃብር የተሸጠበት ሰነድ! | "'የሀዲስ አለማየሁ ወራሽ ነን!' የሚሉት ሰዎች ወይ መረጃው በትክክል የላቸውም ወይም አጉል መካሪ የማይሆን እዳ ውስጥ እየከተታቸው ነው።" ይህንን ያለን ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቅ የተከበረ ሰው ነው። NB፣ ከላይ ክቡር ዶክተር ሀዲስ አለማየሁ መጽሐፉ ወደ ፊልም እንዲቀየር ባላቸው ፍላጎት መብቱን ለሜጋ የሸጡበት ሰነድ ነው። Via ፣ Getu temesgen
14 338
11
የፍቅር እስከመቃብር ፊልም በፍርድ ቤት እግድ ወጣበት። ወደ ፊልም ተቀይሮ በኢቢሲ እየታየ የነበረው የክቡር ዶክተር ሐዲስ አለማየሁ «ፍቅር እስከ መቃብር» ልብወለድ እንዳይታይ ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ መስጠቱ ተሰምቷል። "የቀረበው ክርክር ተመርምሮ ውሳኔ ለመስጠት እስከተያዘው ተጠሮ ማለትም እስከ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ወይም ከወዲሁ ትእዛዙ መነሳቱ እስከሚገልጽ ድረስ ወደ ፊልም የተቀየረው ተጠቃሹ የድርሰት ስራ በማናቸውም መንገድ ለህዝብ እይታ እንዳይቀርብ እንዳይሰራጭ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ/ ቁጥር 154 መሰረት ታግዷል።"
16 130
31
ንግድ ባንክ ቪዛ ካርድን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ!! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ካርዶችን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸዉን ስምምነት ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ተፈራረመ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳት አቤ ሳኖ እንደገለጹት ፤ባንኩ ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ለረጅም አመታት የዘለቀ አጋርነት ያለዉ ሲሆን የሚጠቀምባቸዉ ካርዶችም የቪዛ ኢንተርናሽናል ናቸው። በዛሬዉ ዕለት ባንኩ ያደረገው ስምምነት ወደ ዉጭ የሚጓዙ ደንበኞች በውጭ ምንዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸው ነው ብለዋል። ስምምነቱ ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ቪዛ ለባንኩ ድጋፍ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
16 003
14
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን:22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ቢሮ ቁጥር 206
15 452
0
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን:22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ቢሮ ቁጥር 206 Telegram Facebook LinkedIn Twitter
937
1
ፓዊ : አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ሕፃናት ተገላገሉ በፓዊ አጠቃላይ ሆስፒታል የ42 ዓመት ዕድሜ ያላቸው እናት በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን ተገላገሉ። ወይዘሮ አደባባይ የሺነህ ነዋሪነታቸው በአዊ ብሔረሰብ ዞን ጃዊ ወረዳ አሊኩራንድ ቀበሌ ሲሆን÷ ትናንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ውስጥ በሚገኘው ፓዊ አጠቃላይ ሆስፒታል ነው ሶስት ወንድና አንድ ሴት የተገላገሉት። ጨቅላ ህጻናቱ ጊዜያቸው ሳይደርስ በሰባት ወር የተወለዱ በመሆኑ በህፃናት ፅኑ ህሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ መንታ መውለድና አልፎ አልፎም አንዲት እናት እስከ ሶስት ሕፃናትን በአንድ ጊዜ መገላገል የተለመደ ቢሆንም በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን ሲወለዱ ግን የአሁኑ የመጀመሪያ መሆኑን ሚድዋይፈሪ ሞገስ ጌታቸው ተናግረዋል። ወላጅ እናት የአሁኑን ጨምሮ ለስድስተኛ ጊዜ የወለዱ ሲሆን÷ በአሁኑ ሰዓት በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የህክምና ባለሙያው ገልጸዋል፡፡ ወ/ሮ አደባባይ በሰላም እንዲገላገሉ ለረዷቸው የሕክምና ባለሙያዎችና የፓዊ ወረዳ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ምስጋና ማቅረባቸውን የፓዊ ወረዳ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
عرض المزيد ...
11 972
14
ዘመናዊውን ዲጂታል ተች ስቶቭ ለምፈልጉ በሙሉ! ቆንጆ እና ዘመናዊ ተች ስቶቭ ይዘንላችሁ መጥተናል! Silver Crest Digital Touch Stove(ትልቁ)   🇩🇪Germen technology (Design) ♦️Ceramic Stove ♦️3500watt power ♦️ፈሳሽ ወደውስጥ የማያስገባ ♦️Timer እና Lock የተገጠመለት ♦️ለሁሉም ድስቶች የሚስማማ 💦 ዋጋ፦ 7200ብር✅ ሱቅ free delivery        ☎️ NaN        ☎️ NaN
12 469
4
13 785
4
ከ55 ሺህ ብር ጀምሮ ሰፊ ላልሆኑ፥ለመካከለኛ እንዲሁም ሰፋ ላሉ ቤቶች የሚመጥኑ ዘመናዊ የቤት ዕቃዎችን  በአንድ ላይ ለሚወስዱ ልዩ ቅናሽ ማድረጋችንን ስንገልጽልዎት በታላቅ ደስታ ነው። ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን  የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇         👇        👇

file

15 532
3
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን: 22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ብሮ ቁጥር 206 Telegram Facebook LinkedIn Twitter
1
0
''ገንዘቡን ንቄ አይደለም፣ እኔም የደሀ ቤተሰብ ነኝ....ቅር ያሰኘኝ እውቅና አሰጣጡ ነበር !'' - አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ዛሬ በማሪዮት ሆቴል የኦሎምፒክ ኮሚቴ ሽልማት ስነስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል። ባለፈው መንግስት ሽልማት ባበረከተበት ወቅት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ይቅርታ በመጠየቅ ገንዘቡን አይመጥነኝም በማለት መልሰው መነጋገሪያ ሆነው በበነጋታው ይቅርታ መጠየቃቸው ይታወሳል ። አሰልጣኙ ዛሬ እንደተናገሩት በኦሎምፒኩ አትሌቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ከውድድሩ በፊት ወደ ፓሪስ በማቅናት በግል ወጪ የውድድር ኮርሱ (መርጫ ስፍራ) መመልከታቸውን ይፋ አድርገዋል ። በወቅቱ ከልፋታቸው አንፃር የተበረከተላቸው ብር ቅር አሰኝቷቸው እንደነበር አስታውሰው መጠኑ ብር ሜዳልያ ላመጡበት ቢሆን አግባብ ነው ብለው እንደሚያምኑ ጠቁመዋል ። እነሆ ሙሉ የቪዲዮ ንግግራቸው
عرض المزيد ...

file

18 068
13
የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የኦሎምፒክ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴን አገደ መስከረም 8 2017 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 333122 የዋለው ችሎት በይግባኝ ባዮች በእነ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ (4 ሰዎች) እና መልስ ሰጪ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ (5 ሰዎች) ጉዳይ የተመለከተው ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ባዮች በዋናነት ያነሱት - ግንቦት 5 2016 እና ሰኔ 4 2016 የተከናወኑ ህገወጥ የጠቅላላ ጉባኤ እና የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እንዲታገድ - የህዝብ እና የሀገር ሀብት እንዳይባክን ከደመወዝ ክፍያ ውጪ የባንክ አካውንት እንዲታገድ ጠይቀዋል የይግባኝ መነሻቸውን ፍርድ ቤቱ የመረመረ ሲሆን አመልካቾችና ጠበቆች በሰጡት ምልሽ በዋናነት ህግና ስርዓት ተከብሮ ተቋሙን የመታደግ አላማና ወደነበረበት ከፍታ ለመመለስ ከመሻት የመነጨ ፍላጎት እና ቁጭት እንጂ የጥቅምም ሆነ የስልጣን ፍላጎት እንደሌላቸው ለፍርድ ቤት አስረድተዋል፡፡ ከስራ አስፈፃሚዎች ነውጠኝነትና ለስርዓትና ለህግ ያለመገዛት አዝማሚያ በስራ ማስኬጃ ሰበብ ብክነት እንዳይኖር እንዲሁም በሪፎርም በሚል ምክንያት የታቀዱ ብክነቶች ስለመኖራቸው መረጃ ስላለን ፍርድ ቤቱ አካውንቱን እንዲያግድ ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ትእዛዝ ለባንኮችና ለዋና መስሪያ ቤቱ የእግድ ትዕዛዝ ተላልፏል፡፡ ሌላኛው ትእዛዝ ለኢ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀን 04/10/2016 ዓ.ም የተደረገው ምርጫ የታገደ መሆኑን እንዲያውቁና እግዱን እንዲፈፅሙም ታዟል፡፡ የመልስ ሰጪዎችን ምላሽ ለመስማት ለመስከረም20 ፍርድቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
عرض المزيد ...
15 814
7
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በፓሪስ ኦሎምፒክ ሜዳልያ ላመጡ አትሌቶች ሽልማት አበረከተ ። በማሪዮት ሆቴል እየተካሄደ በሚገኘው የሽልማት ስነስርዓት በኦሎምፒክ ሪከርድ በመስበር ወርቅ ያመጣው አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሚሊዮን ብር ተሸልሟል። በማራቶን ብር ላስገኘችው ትዕግስት አሰፋ ፣ በ800 ፅጌ ድጉማ እና በ10ሺ ብር ላመጣው በሪሁ አረጋዊ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ለአሰልጣኞችም ሽልማት የተበረከተ ሲሆን ለሁለቱ የማራቶን አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ 1.8 ሚሊዮን ብር ተበርክቶላቸዋል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና አትሌት ለሜቻ ግርማ ልዩ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ዛሬ የኦሎምፒክ ኮሚቴ የባንክ አካውንት በድጋሚ እንዲታገድ ውሳኔ መተላለፏ ይታወቃል ።
15 336
4
🏃‍♂️🏃🏃‍♂️በመሃል ፒያሳ ሊሴገብረማርያም ት / ቤት ዘመናዊ ቤት ከ ቴመር ፕሮፐርቲ 👉ስቱዲዮ .....48 and 46 ባለ አንድ መኝታ.....66...64....71...75 ባለ ሁለት መኝታ.....75....78...71....99...92...91 ባለ ሶስት .....111....106 🏠 ተጨማሪ የንግድ ሱቅ ፒያሳ አድዋ ሙዝየም ፊትለፊት በሚኒሊክ አደባባይ ከ12 ካሬ እስከ 22 ካሬ ለወርቅቤት .....የሚውሉ 💴 483,000 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ!!! ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ ፡ ☎️0904657777/0902597777 ያግኙን

files/Last.mp4

16 409
6
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛምቢያ ኤርፖርቶች ኮርፖሬሽን የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት ***************************** የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከዛምቢያ ኤርፖርቶች ኮርፖሬሽን የዕውቅና ሽልማት ተበርክቶለታል፡፡ ሽልማቱ የተበረከተው ኮርፖሬሽኑ 35ኛ ዓመቱን ባከበረበት መርሐ-ግብር ላይ ሲሆን አየር መንገዱ ላበረከተው የላቀ አገልግሎት እና የላቀ የስራ አጋርነት ዕውቅና የተሰጠበት መሆኑ ተገልጿል፡፡ ይህ ሽልማት ለዛምቢያ ኤርፖርት ዕድገት በመንገደኛ እና በዕቃ ጭነት አገልግሎት ዘርፎች የኢትዮጵያ አየር መንገድ ያበረከተው አስተዋፅዖ እና ያልተቋረጠ ድጋፍ ማሳያ መሆኑም ተመላክቷል።
15 377
3
16 192
1
🔔ዋጋ Price ➤ 94,900ብር  🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ ሞዴል Model  M123 ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇 👇 👇 📍 አድራሻችን 1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት               አልፋ ሕንፃ              Beklo Bet • Infront of Global              Alpha Building   ☎ 0911 445604 / 0979 420042         ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት              Gurdshola • Infront of Tele   ☎  0979 426642 / 0944 555511 ስለ ዳሸን ባንክ ዱቤ አለ በማንኛውም ዳሸን ባንክ ይጠይቁ ተጠቃሚ ይሁኑ
عرض المزيد ...
17 861
2
አዲሱ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማስተካከያ አተገባበርን በተመለከተ ተጨማሪ ማብራሪያ! ከመስከረም ወር 2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የተደረገው አዲሱ የኤሌክትሪክ ታሪፍ ማስተካከያ ለቀጣይ 4 ዓመታት በየሶስት ወር ተከፋፍሎ በ16 ጊዜ ተግባራዊ እንደሚደረግ ይታወቃል፡፡ ይህም አነስተኛ የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን የሚጠቀሙ ደንበኞችን እንዳይጎዳ፣ አሁናዊ የኑሮ ደረጃን ያገናዘበና ድጎማን መሰረት ያደረገ ማስተካከያ በመሆኑ ነው፡፡ ይህ የታሪፍ ማስተካከያ የመኖሪያ ቤት፣ ንግድ ተቋማት፣ ዝቅተኛ ኢንዱስትሪ፣ ከፍተኛ ኢንዱስትሪ እንዲሁም የመንገድ መብራት ተጠቃሚ ደንበኞች በሚል የተከፋፈለ ነው፡፡ የመኖሪያ ቤት ተጠቃሚዎችን በተመለከተ ሰባት እርከኖች ያሉት ሲሆን፤ እንደ አጠቃቀማቸው መሰረት ያደረገ ድጎማ ተደርጎበታል፡፡ በዚህም ከ0 እስከ 200 ኪሎዋት ሰዓት የሚጠቀሙ የመኖሪያ ቤት ደንበኞች የድጎማው ተጠቃሚ ናቸው፡፡ ለአብነት በአገራችን ካሉ የኤሌክትሪክ ቆጣሪዎች ውስጥ 75 በመቶ የሚደርሱት ለመኖሪያ ቤት አገልግሎት የሚውሉ ናቸው፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ካሉት አጠቃላይ ደንበኞች ደግሞ ግማሽ የሚሆኑት በወር 50 ኪሎዋት ሰዓት እና ከዚያ በታች የሚጠቀሙ ናቸው፡፡ እንደ አጠቃቀም ደረጃ ካየነው በወር እስከ 100 ኪሎዋት ሰዓት የሚጠቀመው ደግሞ ቁጥሩ 65 በመቶ ድርሻ አለው፡፡ ከፍ አድርገን  እስከ 200 ኪሎዋት ሰዓት በወር ኤሌክትሪክ የሚጠቀመውን ብንመለከት ከአጠቃላይ የተቋሙ ደንበኛ እስከ 80 በመቶ ይደርሳል፡፡                     ኢትዮ-መረ
عرض المزيد ...
20 295
48
በትናንቱ የጎንደር ዉግያ በትንሹ አምስት ሰዎች መገደላቸውን የከተማዋ ነዋሪዎች ተናገሩ ። ነዋሪዎቹ እንዳሉት ትናንት በመንግስት ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል በዉጊያ ስትናጥ የዋለችው ከተማዋ ዛሬ አንጻራዊ መረጋጋት ቢታይባትም ማህበራዊ እንቅስቃሴው እንደተስተጓጎለ ነው። የከተማዋ አስተዳደር ግን ሁሉም እንቅስቃሴ ወደ ነበረበት መመለሱን ነው ያስታወቀው። ዛሬ ያነጋገርናቸው አንድ የከተማዋ ነዋሪ እንዳሉት ትናንት ማክሰኞ አዘዞ ተክለኃይማኖት አካባቢ ሲደረግ በነበረ ውጊያ ሶስት ሰዎች መገደላቸውን እና ሁለት ሰዎች የት እንደደረሱ እንደማያዉቁ ነው። በከተማዋ ቡልኮ በተባለ አካባቢ በተተኮሰ ከባድ መሳሪያ የሁለት ህጻናት ሕይወት ማለፉን ደግሞ ሌላ የከተማዋ ነዋሪ ተናግረዋል። ከትናንት በስቲያ ሰኞ እና ትናንት ማክሰኞ በከተማዋ በከባድ መሳሪያ ጭምር የታገዘ ዉጊያ መደረጉን ነዋሪዎች ለዶቼ ቬለ ተናግረዋል። የጎንደር ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ አበበ ላቀው ከትናንቱ ውጊያ በኋላ ዛሬ በከተማዋ መደበኛ እንቅስቃሴ መቀጠሉን ገልጸዋል።
عرض المزيد ...
18 246
7
ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ ከሀገር ተሰደዱ ከሶስት ወራት በፊት ከእስር የተፈቱት ጋዜጠኛ በቃሉ አላምረው እና በላይ ማናዬ፤ ሀገራቸውን ለቅቀው ለመሰደድ መገደዳቸውን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናገሩ። ሁለቱ ጋዜጠኞቹ የተሰደዱት፤ በመንግስት የጸጥታ አባላት በተሰጣቸው “ለህይወታቸው የሚያሰጋ” “ማስጠንቀቂያ” እና ከእስር ከተፈቱ በኋላ በሚደረግባቸው “ክትትል” ምክንያት እንደሆነ ገልጸዋል። ጋዜጠኛ በላይ እና በቃሉ 11 ቀናት የፈጀ “አስቸጋሪ ጉዞ” በማድረግ ከሀገር የወጡት፤ ባለፈው ሳምንት ሰኞ ጳጉሜ 4፤ 2016 መሆኑን አስረድተዋል። ሆኖም ጋዜጠኞቹ በአሁኑ ወቅት ያሉበትን ሀገር፤ “ከደህንነት ስጋት” ጋር በተያያዘ ከመግለጽ ተቆጥበዋል። ሁለቱ ጋዜጠኞች ለእስር ተዳርገው የነበረው፤ ባለፈው ዓመት ግንቦት ወር ባበቃው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ምክንያት ነበር። በአማራ ክልል እና እንዳስፈላጊነቱ ደግሞ “በየትኛውም የኢትዮጵያ አካባቢ” ተፈጻሚነት የነበረው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ በሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ የተላለፈው ሐምሌ 28፤ 2015 ነበር። “አልፋ ሚዲያ” የተሰኘው የበይነ መረብ መገናኛ ብዙሃን መስራች እና አዘጋጅ የሆነው በቃሉ፤ ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ውሳኔ አንድ ቀን በኋላ በቁጥጥር ስር ውሏል። ጋዜጠኛው በዚያው ዓመት ነሐሴ ወር አጋማሽ ላይ ወደ አዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ተወስዶ ለዘጠኝ ወራት በእስር ላይ ቆይቷል። እንደ በቃሉ ሁሉ በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ ታስሮ የነበረው ጋዜጠኛ በላይ፤ “በየቀኑ በህይወት የመቆየት እና ያለመቆየት እድላችን ሁልጊዜ ጠባብ እንደሆነ እያሰብን ነው ያን ሁሉ ጊዜ የቆየነው” ሲል ይገልጻል።
عرض المزيد ...
18 045
3
🌺Marble pattern water proof wall sticker 👉የቤትውን ውበት አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ 👉ውሀ የማያስገባ 👉ቅባት ዘይት ነገሮች 👉እሳትና ተቀጣጣይ ነገሮችን የሚቋቋም ለኪችን ካቢኔት እና ግርግዳ ለባኞ ቤት ግድግዳና ለቤትዎ ማስዋቢያ 👉👉Size:- 5 meter 🌼5Meter x 60cm = 1500        ☎️ NaN        ☎️ NaN
15 204
6
🌺Lark Air Humidifier with LED Light       
💯 High Quality 
🌼 በኤሌክትሪክ የሚሰራ 🌼 ለቤት መልካም መዓዛን የሚሰጥ 🚩Water Tank Capacity: 330ml 🚩Operating power: 2.5W 🚩 Spray Volume 30-50ml/H 🚩Purify the air & Beautify the Environment 🔅Three-level ambient light 🔅Silent humidification 🔅Two levels of fog 🔅Adjustable speed   💦 ዋጋ፦ ✅ 1,600 ብር      ☎️ NaN      ☎️ NaN
16 169
3
🌼"በገበያ ላይ ብዙ የማይገኙ" 🟡የቲክቶክ እቃዎች እና 🇦🇪የኦንላይን እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ ታገኛላቹ: ይሄን የገበያ ቻናል እንጠቁማችሁ! 👇 ሊንኩን ይጫኑ! 👉 (Join) 👉 🇦🇪🇪🇹 👉 (Join) በቴሌግራምJoin ሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ! 👉ልዩ ልዩ የኦንላይንና የቲክቶክ እቃዎች አሉን!    👉 አድራሻ አዲስ አበባ መገናኛ ነን!
15 768
0
🔔ዋጋ Price ➤ 69,900ብር  🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ ሞዴል Model  M170 - 7 seat ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇 👇 👇 📍 አድራሻችን 1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት               አልፋ ሕንፃ              Beklo Bet • Infront of Global              Alpha Building   ☎ 0911 445604 / 0979 420042         ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት              Gurdshola • Infront of Tele   ☎  0979 426642 / 0944 555511 ስለ ዳሸን ባንክ ዱቤ አለ በማንኛውም ዳሸን ባንክ ይጠይቁ ተጠቃሚ ይሁኑ
عرض المزيد ...
17 682
1
🔔ዋጋ Price ➤ 69,900ብር  🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ ሞዴል Model  M170 - 7 seat ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇 👇 👇 📍 አድራሻችን 1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት               አልፋ ሕንፃ              Beklo Bet • Infront of Global              Alpha Building   ☎ 0911 445604 / 0979 420042         ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት              Gurdshola • Infront of Tele   ☎  0979 426642 / 0944 555511 ስለ ዳሸን ባንክ ዱቤ አለ በማንኛውም ዳሸን ባንክ ይጠይቁ ተጠቃሚ ይሁኑ
عرض المزيد ...
1
0
ፍርድ ቤቱ እነ ዮሀንስ ዳንኤል የጠየቁትን የዋስትና መብት ከለከለ! የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ተረኛ የግዜ ቀጠሮ የወንጀል ችሎት እነ ዮሀንስ ዳንኤል የጠየቁትን የዋስትና መብት ከልክሏል። ተጠርጣሪዎቹ የዋስትና መብት እንዲፈቀድላቸው በጠበቆቻቸው አማካኝነት ጠይቀው የነበረ ሲሆን፤ ፍርድ ቤቱም በዛሬው ችሎት የዋስትና መብቱን ከልክሏል። ችሎቱ የክስ መዝገቡን ለመመልከት ለጥቅምት 4 ቀን 2017 ተለዋጭ ቀጠሮ ይዟል፡፡የፍትህ ሚኒስቴር አቃቤ ህግ ዳንኤል ዮሐንስን ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ሶስት ክሶችን መመስረቱ ይታወሳል፡፡                     ኢትዮ-መረ
18 860
3
📍ጎንደር ከተማ ከዛሬ ከሌሊት ጀምሮ በጎንደር አንዳንድ የከተማው ክፍል አካባቢዎች በመከላከያ ሰራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ውጊያ መኖሩን ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ ስማቸው እንዳይጠቀስ የፈለጉ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች እንዳሉት በጎንደር ከተማ “ገንፎ ቁጭ”ና ማራኪ በተባሉ አካባቢዎች ከባድ ጦር መሣሪያ ጭምር ከሌሊት ጀምሮ እየተተኮሰ ነው፡፡ አንድ የከተማዋ ነዋሪ እርሳቸው ባሉበት ቀበሌ 18 በሚባለው አካባቢ የቀላል መሣሪያ ድምፅ እንደሚሰማ አመልክተው፣ ራቅ ብሎ ደግሞ የከባድ መሣሪያ ድምፅ ይሰማል ብለዋል፡፡ ሌላ ነዋሪ በተመሳሳይ በከተማዋ የተለያዩ አካባቢዎች የተኩስ ልውውጥ የሚመስል ድምጽ ይሰማል ብለዋል፡፡ ትናንትና በአዘዞና በጎንደር ሆስፒታል አካባቢ ተኩስ እንደነበርም ገልጠዋል፡፡ የዛሬው ከባድ እንደሆነ ያመለከቱት እኚሁ ነዋሪ የከባድ መሣሪያው የተኩስ ድምፅ (እርሳቸው እንደገመቱት የመድፍ ድምፅ) መሬት ያንቀጠቅጣል ሲሉ ነው የተናገሩት፡፡ ሱቆችና የከተማ ውስጥ እንቅስቃሴዎች በከተማዋ የተገቱ ቢሆንም ፒያሳ በተባለው የከተማው ክፍል የተወሰኑ ባለሦስት እግር ተሸከርካሪዎች ሲንቀሳቀሱ ማየታቸውን አስረድተዋል፡፡ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ዮሐንስ፣ ሽንፋ፣ ኮኪትና ገንዳ ውኃ ዙሪያ ተመሳሳይ ውጊያዎች በመንግስትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ሲካሄዱ እንደነበር መዘገቡ ይታወሳል፡፡(DW-Amharic)
عرض المزيد ...
19 636
12
18 374
1
Make the most of the New Year with New Skills. Invest in your future with Safaricom Talent Cloud’s exclusive 80% scholarship for women, originally 5,706 birr, now just 1,141 birr. Build your future with: - 6,000+ tech and non tech courses - Certifications recognized by top employers - A supportive learning community - Expert coaching at every step - 6 GB free internet monthly Don’t just set goals this New Year, achieve them. Register now at and make 2017 your year of success! For more information, join our Telegram channel:
عرض المزيد ...
18 499
4
🔔ዋጋ Price ➤ 39,900ብር  🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20+ አመት በላይ ልምድ ሞዴል Model M74 ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇 👇 👇 📍 አድራሻችን 1️⃣ 🏠  በቅሎ ቤት ግሎባል ፊት ለፊት               አልፋ ሕንፃ              Beklo Bet • Infront of Global              Alpha Building   ☎ 0911 445604 / 0979 420042         ➖➖➖➖➖➖➖➖➖➖ 2️⃣  🏠 ጉርድሾላ ቴሌ ፊት ለፊት              Gurdshola • Infront of Tele   ☎  0979 426642 / 0944 555511 ስለ ዳሸን ባንክ ዱቤ አለ በማንኛውም ዳሸን ባንክ ይጠይቁ ተጠቃሚ ይሁኑ
عرض المزيد ...
18 513
5
🕯ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ! ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ህልፈተ ህይወትን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሰማቸውን ሃዘን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት የሃዘን መግለጫ፤ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ረዘም ላለ ጊዜ በህክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ ብለዋል። በኢትዮዽያ ገንቢ የፖለቲካ ባህል ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ የሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ምልክት ነበሩ ሲሉም ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ያቆዩት ውርስ እና ቅርስ ፀንቶ እንዲቀጥል ነፍሳቸውም በሰላም እንድታርፍ ተመኝተዋል።
19 535
16
በዶናልድ ትረምፕ ላይ ሁለተኛ የግድያ ሙከራ ተደረገ፣ - ተጠርጣሪው በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታወቀ በሪፐብሊካኑ ፕሬዝደንታዊ እጩና እና በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ ላይ የግድያ ሙከራ በመፈጸም የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ሥር መዋሉ ታውቋል። ዶናልድ ትረምፕ በባለቤትነት በያዙት በፍሎሪዳ በሚገኝ የጎልፍ ክለብ በመጫወት ላይ ሳሉ ነበር የተኩስ ድምጽ የተሰማው። ግለሰቡ ራያን ወስሊ ራውት መሆኑንና በሙከራው ወቅት ቢርቅ ከትረምፕ 457 ሜትር ላይ ይገኝ እንደነበርም ታውቋል። የሕግ አስከባሪዎችና የፕሬዝደንቱ ልዩ የጥበቃ ቡድን (ሲክረት ሰርቪስ) ኤ ኬ 47 የታጠቀ ግለሰብ በአቅራቢያው አነጣጥሮ ሲመለከቱ ወደ ግለሰቡ እንደተኮሱ የአካባቢው ፖሊስ ኃላፊ ማስታወቃቸውን የሮይተርስ ዘገባ አመልክቷል። ግለሰቡ መሣሪያውን እና ሻንጣውን ጥሎ በኒሳን መኪና ሲያመልጥ አንድ የዓይን ምስክር ፎቶ ግራፍ በማንሳቱና መረጃው በአካባቢው ለሚገኙ ሕግ አስከባሪዎች በመሰራጨቱ የፀጥታ ኃይሎች ተከታትለው ይዘውታል። ዶናልድ ትረምፕ ጉዳት እንዳልደረሰባቸው ሲያስታውቁ፣ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ምክትል ፕሬዝደንት እንዲሁም የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዝደንታዊ እጩ የሆኑት ካመላ ሄሪስ፣ ዶናልድ ትረሞ ላይ ጉዳት ባለመድረሱ እፎይታ እንደተሰማቸው አስታውቀዋል። “ሁከት በአሜሪካ ቦታ የለውም” ብለዋል ካመላ ሄሪስ በ X ማኅበራዊ መድረክ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት። በዶናልድ ትረምፕ ላይ ባለፈው ሐምሌ በፔንሲልቪኒያ በተፈጸመው የግድያ ሙከራ ጥይቱ ጆሯቸውን ጨርፎት እንደነበር ይታወሳል።(VOA)
عرض المزيد ...
22 635
9
🌻🌼New year collection shifon 🌻🌼        Bisrat Shifon & Habesha clothes 👗💃 👉ቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን 👉             👉 የተለያዩ አልባሳትን በኮሌክሽን አዘጋጅተን በአስቸኳይ እናደርሳለን። የመረጡትን ዲዛይንና ጨርቅ በቴሌግራም ይላኩልን ለማዘዝ ፣ አዳዲስ የሺፎን ቀሚሶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘዙ !!!! 🌼ውጪና ክፍልሀገር ላሉ ደንበኞች እንልካለን። 👉አድራሻችን:- 🏢 1,/AdisuGebeya Sheger Grand Mall 👉🏾No-AG 047👗👗🛍🛍 👉🏾No-AG 039👗👗🛍🛍 2,/Coming 🔜 22 Gulalgul square 👉251912501185 👉251913297785 👉251929376041
عرض المزيد ...
19 484
1
ዘመናዊውን ዲጂታል ተች ስቶቭ ለምፈልጉ በሙሉ! ቆንጆ እና ዘመናዊ ተች ስቶቭ ይዘንላችሁ መጥተናል! Silver Crest Digital Touch Stove   🇩🇪Germen technology (Design) ♦️Ceramic Stove ♦️3500watt power ♦️ፈሳሽ ወደውስጥ የማያስገባ ♦️Timer እና Lock የተገጠመለት ♦️ለሁሉም ድስቶች የሚስማማ 💦 ዋጋ፦ 7500❌ 6900ብር✅ ሱቅ መገናኛ የዴሊቨሪ ክፍያ ፣ 200-300ብር እንደቦታው        ☎️ NaN        ☎️ NaN
18 076
5
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ ሀብት 709 ቢሊዮን ብር መድረሱ ተጠቆመ! የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አጠቃላይ ሀብት 709 ቢሊዮን ብር መድረሱን በተቋሙ የፋይናንስ ዘርፍ ሥራ አስፈፃሚ አስታወቁ። ካለው ከ709 ቢሊዮን አጠቃላይ ሀብት መካከል 586 ቢሊዮን ብሩ የተከፈለ ካፒታል መሆኑን ስራ አስፈፃሚው አቶ ደመረ አሰፋ ገልጸዋል። ተቋሙ በመንግስት እና በራሱ ባከናወናቸው የኢኮኖሚ ሪፎርም ትግበራ አጠቃላይ ዕዳው ከ55 በመቶ ወደ 20 በመቶ ዝቅ ማድረግ ተችሏል ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ከአጠቃላይ ሀብቱ ከፍተኛ መዋዕለ ንዋይ የወጣባቸው የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች 28 በመቶ ድርሻ ያላቸው መሆኑንም ሥራ አስፈፃሚው አስታውቀዋል፡፡ 25 ነጥብ 5 በመቶው አጠቃላይ ሀብት ደግሞ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች፣ የከፍተኛ የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮች እና የስዊች ያርድ ድርሻ መሆኑን የገለፁት አቶ ደመረ የ150 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው ናቸው ብለዋል፡፡ ቀሪው 46 ነጥብ 5 በመቶ ሀብት ተሽከርካሪዎች፤ ህንፃዎች እንዲሁም ሌሎች ቋሚ እና ተንቀሳቃሽ ንብረቶችን ያጠቃለለ መሆኑን አስታውቀዋል። ተቋሙ በ2006 ዓ.ም እንደ አዲስ ሲቋቋም 34 ነጥብ 768 ቢሊዮን ብር የተከፈለ ካፒታል በመያዝ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ደመረ ይህ አኀዝ በብዙ እጥፍ በማደጉ አዋጁን ማሻሻል እንደሚያስፈልግ አብራርተዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ከ19 በላይ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፤ 20 ሺህ ኪ.ሜ ርዝመት ያላቸው የከፍተኛ ኃይል ማስተላለፈያ መስመሮች፤ ከ144 በላይ የኃይል ማከፋፈያ ጣቢያዎች በርካታ ህንፃዎች እና ከ900 በላይ ተሽከርካሪዎች ያሉት መሆኑን ከተቋሙ ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
عرض المزيد ...
19 143
7
"ካዛንችስ እና አዋሬ ውስጥ ከህንፃዎች እና አንዳንድ በደንብ ከተያዙ መኖርያ ቤቶች በቀር ሁሉም ፈራሽ ናቸው" የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አመራሮች ባሳለፍነው ሳምንት ካዛንችስ ተገኝተው ነዋሪዎችን ባነጋገሩበት ወቅት ካዛንችስ እና አዋሬ ውስጥ ከህንፃዎች እና አንዳንድ በደንብ ከተያዙ መኖርያ ቤቶች በቀር ሁሉም ፈራሽ መሆናቸው እንደተነገራቸው ታውቋል። ከበርካታ ነዋሪዎች የደረሰን መረጃ እንደሚጠቁመው በቅርብ ቀናት ካዛንችስ ከስድስተኛ ፖሊስ ጣብያ ጀርባ ያለው አካባቢ ሙሉ በሙሉ ሊፈርስ እንቅስቃሴ ተጀምሯል። መቼ እንደሚፈርስ ግን ትክክለኛው ግዜ አልተነገረንም ያሉት ነዋሪዎቹ ይህም "እንቅልፍ ነስቶናል፣ ከዛሬ ነገ መጥተው ውጡ ሊሉን ይችላል" ብለው ከፍተኛ ስጋት እንዳደረባቸው ተናግረዋል። መረጃው የመሰረት ሚዲያ ነው።
22 194
52
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1499ኛው የነብዩ መሀመድ ልደት (መውሊድ) በዓል በሰላም አደረሳችሁ። በዓሉ የሰላም፣ የጤናና የደስታ እንዲሆንላችሁ ይመኛል ፡፡ ኢድ-ሙባረክ🕌🕌
20 922
5
ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችውን የወደብ ስምምነት ከተገበረች ፤ ሶማሊያ በኢትዮጵያ ያሉ ታጣቂዎችን ትደግፈለች ሲሉ የሶማሊያ የዉጪ ጉዳይ ሚኒስትር ተነገሩ ሶማሊያ የኢትዮጵያ አማጺያንን ልታስታጥቅ እንደምትችል አስጠነቀቀች፡፡ ኢትዮጵያ ባሳለፍነው ጥር ወር ላይ ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብ ስምምነት ካደረገች በኋላ ከሶማሊያ ጋር ያላት ዲፕሎማሲያዊ ወዳጅነት ሻክሯል፡፡ የሶማሊያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አህመድ ሞዓሊም ፊኪ እንዳሉት ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችውን ስምምነት ከተገበረች የትጥቅ ትግል እያደረጉ ያሉ ኢትዮጵያዊያንን ታጣቂዎች ልንደግፍ እንችላለን ብለዋል፡፡ ሚኒስትሩ አክለውም “ስምምነቱ ከተተገበረ ታጣቂዎችን አልያም የኢትዮጵያን መንግስት ለመጣል የሚታገሉ አማጺያን ጋር ለመገናኘት እንሞክራለን” ብለዋል፡፡ “እስካሁን ታጣቂዎቹን ለማግኘት እየሞከርን አይደለም፣ ለችግሩ ሁሉ መፍትሄ ሊኖር እንደሚችል ተስፋ አለን” የሚሉት ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ስምምነቱን ወደ መተግበር ከገባች ግን አማጺያኑን መርዳት የምችልበት መንገድ ይኖራል ሲሉ መናገራቸውን ዳጉ ጆርናል ከቪኦኤ ዘገባ ተመልክቷል፡፡ በሰሜን ኢትዮጵያ ጦርነት ወቅት ህወሃትን ትረዱ ነበር? በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄም “ተመካክረንበት ነበር፣ ነገር ግን እኛ ለሶማሊያ ፍላጎት ስንል ኢትዮጵያ እንድትበታተን አንፈልግም፣ ነገር ግን እነሱ ሶማሊያን ለመጉዳት ከገፉበት እኛም አማጺያንን ለመርዳት አማራጭ አለን“ ብለዋል፡፡(Via VOA)
عرض المزيد ...
22 157
16
ሸኽ መሀመድ ሁሴን አላሙዲን ለ400 ሠራተኞቹ ከ100 ሺ ብር እስከ 500 ሺ ብር ሰጥተዋል! ሸኽ መሀመድ ሁሴን አላሙዲን ለሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ሰራተኞች እና አመራሮች ላከናወኑት ተግባር ምስጋና አቅርበዋል። የሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በዛሬው ዕለት በሚሊኒየም አዳራሽ የላቀ አፈጻጸም ላሳዩ አመራሮችና ሰራተኞቹ እውቅና ሰጥቷል። በዚሁ ወቅት ሼህ መሀመድ ሁሴን አላሙዲን በዙም ባስተላለፉት መልዕክት፤ የተቋሙ ሰራተኞች እና አመራሮች ላከናወኑት ተግባር ምስጋና አቅርበዋል። ሼህ መሀመድ ሁሴን አላሙዲን በቅርቡ ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጡም ገልፀዋል። በመድረኩ ሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በ2016 በጀት ዓመት የዕቅዱን 90 በመቶ ማሳካቱ ተጠቅሷል፡፡ የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ 400 ሠራተኞቹ ለእያንዳንዳቸው ከ100 ሺ ብር እስከ 500 ሺ ብር ስጦታ ተበርክቷል።
21 529
28
አዳዲስ አማራጮች ከአሚባራ ፕሮፐርቲስ 1⃣ አሚባራ ፕሮፐርቲስ በመሀል ከተማ ወዳጅነት ፓርክ ፊት ለፊት እየገነባ ባለው 36 ሺ ካሪ ላይ ባረፈው ግዙፍ መንደራችን መሸጫችን በኢትዮጵያ ብር ከማረጋችን በተጨማሪ የዕቃ ዋጋ ጭማሪ (IR) ስለማይኖረው ቤትዎትን እስኪረከቡ ምንም አይነት ጭማሪ አይኖረውም 2️⃣ 65% ከተገነባው ህንፃችን በተጨማሪ አዲስ ለሽያጭ ባወጣናቸው ብሎኮች አነስተኛ የካሪ አማራጮችን በአነስተኛ ዋጋ ያቀረብን ሲሆን 📌 1 መኝታ 70 ካሪ ጀምሮ ዋጋ 8 ብር ሚልየን ብር ጀምሮ 📌 2 መኝታ 105 ካሪ ጀምሮ ዋጋ 12 ብር ሚልየን ብር ጀምሮ 📌 3 መኝታ 145 ካሪ ጀምሮ ዋጋ 15 ብር ሚልየን ብር ጀምሮ 📌 በግዙፍ የንግድ መአከል ሱቆችን ከ 33 ካሪ ጀምሮ ለሽያጭ ያወጣን ሲሆን አጠቃላይ ዋጋ ከ7 ሚልዮን ብር ጀምሮ ይሆናል በ10% ቅድመ ክፍያ እና በ10 ዙር አከፋፈል እንካችሁ ብለናል 3⃣ በመንደራችን አራት የውጪ አለማቀፍ ኩባንያዎች በግንባታ, በዲዛይን, በማማከር, በአስተዳደር ተሳትፎ ያረጋሉ 📌 በውብ መንደራችን 🔹 የከርሰምድር ውሃ 🔹 የእሳት መቆጣጠሪያ 🔹 መዋኛ ገንዳ እና የልጆች መዝናኛ ስፍራ 🔹 ስታንድ ባይ ጀነሬተር ለበለጠ መረጃ ይደውሉ 📞 0944049121
عرض المزيد ...

files/Amibara.mp4

24 339
4
"በገበያ ላይ ብዙ የማይገኙ" የቲክቶክ እቃዎች እና የቤት እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ መግዛት ይፈልጋሉ?❗️ ይሄን የገበያ ቻናል እንጠቁማችሁ! 👇 ሊንኩን ይጫኑ! 👉 (Join) 👉 🇦🇪🇪🇹 👉 (Join) በቴሌግራምJoin ሚለውን በመንካት ይቀላቀሉ! 👉ልዩ ልዩ የኦንላይንና የቲክቶክ እቃዎች አሉን!    👉 አድራሻ አዲስ አበባ መገናኛ ነን!
19 323
3
🌻🌼New year collection shifon 🌻🌼           🌻🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌻 Bisrat Shifon & Habesha clothes 👗💃 👉ቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን 👉             👉 የተለያዩ አልባሳትን በኮሌክሽን አዘጋጅተን በአስቸኳይ እናደርሳለን። የመረጡትን ዲዛይንና ጨርቅ በቴሌግራም ይላኩልን ለማዘዝ ፣ አዳዲስ የሺፎን ቀሚሶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘዙ !!!! 🌼ውጪና ክፍልሀገር ላሉ ደንበኞች እንልካለን። 👉አድራሻችን:- 🏢 1,/AdisuGebeya              Sheger Grand Mall 👉🏾No-AG 047👗👗🛍🛍 👉🏾No-AG 039👗👗🛍🛍 2,/Coming 🔜 22 Gulalgul square 👉251912501185 👉251913297785 👉251929376041
عرض المزيد ...
17 917
2
🌼ቅናሽ🌼ግራንድ ፈርኒቸር & ፍራሽ ☎️09-12-99-74-42 ሙሉ የቤት እቃ 72,000 ብር ብቻ!! free delivery...ከነፃ ትራንስፖርት ጋር! እነሆ ብስራት ከግራንድ ፈርኒቸር!! መጪዎቹን ደማቅ በዓላት ምክንያት በማድረግ በሁሉም እቃዎቻችን ላይ ለአጭር ጊዜ የሚቆይ ቅናሽ አድርገናል! *ሶፍ 27,000 *ቁምሳጥን 12,000 *አልጋ 13,000 *ኪችን ካብኔት 12,000 *ቲቪ ስታንድ 5000 & *ሴንተር ቴብል 5000 እነዚህን ሁሉ 72,000 ብር ብቻ... አድራሻ፡ አዲሱ ገበያ እንገኛለን። ☎️09-12-99-74-42 ይደዉሉልን ያሉበት እናደርሳለን! በአገልግሎታችን ይረካሉ, ቴሌግራም👇 Telegram Telegram
17 079
9
በደቡብ ክልል በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አርሶ አደሮች በአጋቾቻቸው የተጠየቀው ክፍያ ቢፈጸምም መገደላቸው ተገለጸ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ኮሬ ዞን በታጣቂዎች ታግተው የነበሩ አራት አርሶአደሮች ሀሙስ መስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም. መገደላቸውን የሟች ቤተሰቦች አስታወቁ። አርሶ አደሮቹ ባለፈው ሃሙስ ማለዳ ከብቶችን ሲጠብቁ ታፍነው መወሰዳቸውን ቤተሰቦቻቸው እንደነገሩት የጀርመን ድምጽ ዘገባ ያሳያል። አጋቾቹ በመያዣነት የጠየቁትን 100,000 ብር እና አንድ ካርቶን ሲጋራ ከተቀበሉ በኋላ ግድያውን መፈጸማቸውን ያስታወቀው ዘገባው “ታጣቂዎቹ ከኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን አጎራባች ቀበሌ የመጡ መሆናቸውን፤ ታጋቾቹንም ከያዟቸው በኋላ ካሊያ ወደሚባል ጫካ ነበር የወሰዷቸው” ሲሉ የሟች ቤተሰብ እንደነገሩት አስደምጧል። አክለውም አጋቾቹ የጠየቁት የተከፈለ ቢሆንም አርሶአደሮቹ መገደላቸውን ገልጸዋል ብሏል። የአርሶ አደሮቹን መገደል በተረጋገጠ የፌስ ቡክ ገጹ የገለጸው የኮሬ ዞን አስተዳድር የድርጊቱ ፈጻሚዎች በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ "ፀረ- ሰላም ቡድኖች" ናቸው ብሏል፡፡ በኮሬ ምርጫ ክልል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደራሴ የሆኑት ዶክተር አወቀ ሀምዛዬ ከዶቼ ቬለ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት እገታና ግድያውን የፈፀሙት አካላት በቁጥር 16 አካባቢ የሚሆኑ ታጣቂዎች መሆናቸውን ከነዋሪዎች ማረጋገጣቸውን ተናግረዋል። አክለውም ቀደም ሲል በአካባቢው ተመሳሳይ የጸጥታ ችግሮች መከሰታቸውን ገልጸው ችግሩን ለመቅረፍ ሊወሰዱ የሚችሉ እርምጃዎችን ማለትም የተጠናከረ የጸጥታ ስራዎችን እና ማህበረሰብ አቀፍ የጸጥታ አደረጃጀቶችን ጠቁመዋል።        T.me/ethio_mereja              ኢትዮ-መረ
عرض المزيد ...
20 043
10
ክርስቲያን ሮናልዶ መገበያያ ገንዘብ ሆነ * የማሕበራዊ ሚዲያ ተከታዮቹ ቁጥር 1 ቢሊዮን ደርሷል!! ክርስቲያን ሮናልዶ የአለምን ህዝብ ከማዝናናት አልፎ መገበያያ ገንዘብ መሆን ችሏል። ፓርቹጋል ሰባት ዩሮ መገበያያ ገንዘቧ ላይ የክርስቲያኖ ሮናልዶን ምስል ማተም ጀምራለች። መጠሪያ ስያሜውም CR 7 ተብሏል። በተጨማሪም ክርስትያኖ ሮናልዶ በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች ያሉት ተከታዮች ቁጥር 1 ቢሊዮን ደርሷል። ይህ ቁጥር በፌስቡክ፣ ኢንስታግራም፣ትዊተር፣ ዩቲዩብ፣ እንዲሁም የቻይና ማህበራዊ ሚድያዎቹ በዌይቦ እና ኳኢሾ ያሉት አንድ ላይ ተደምረው ነው። ተመሳሳይ ሰዎች በተለያዩ ማሕበራዊ ሚዲያዎች ስለሚከተሉት እንዲሁም የተወሰኑት ቦትስ በመባል የሚታወቁ ሐሰተኛ ገጾች በመሆናቸው 1 ቢሊዮን ግለሰቦች ይከተሉታል ማለት አይደለም። ይኹን እንጂ በፒፒ ፎርሳይት ማሕበራዊ ሚዲያ ኤክስፐርት የሆነው ፓውሎ ፔስካቶሬ፣ ሚዲያዎች እና ብራንዶች በትኩረት የሚከታተሉት “አጃሂብ የሚያሰኝ ቁጥር” መሆኑን ተናግሯል። “የሚያስደንቅ ስኬት ነው፣ በተጨማሪ ደግሞ በሚድያው ላይ ያለውን ለውጥም ያሳያል” በማሕበራዊ ሚድያ ላይ በርካታ ተከታይ ካሏቸው ዝነኛ ሰዎች መካከል ድምጻዊት እና ተዋናይ ሴሊና ጎሜዝ 690 ሚሊዮን፣ ድምጻዊ ጀስቲን ቢበር 607ሚሊዮን፣ እንዲሁም ድምጻዊት ቴይለር ስዊፍት 574 ሚሊዮን ተከታይ ነው ያሏቸው። ቢቢሲ የተመለከታቸው ሌሎች ስመ ገናና የሆኑ አርቲስቶች ዘ ሮክ (557ሚሊዮን)፣ ካይሊ ጄነር (551 ሚሊዮን) እንዲሁም አርያና ግራንዴ (508 ሚሊዮን) ተከታዮች ነው ያሏቸው። እንደ ፎርብስ መጽሔት ከሆነ የሮናልዶ አጠቃላይ ገቢ ከአትሌቶች ሁሉ ከፍተኛው ሲሆን 260 ሚሊዮን ዶላር ሆኖም ተመዝግቧል።        T.me/ethio_mereja              ኢትዮ-መረ
عرض المزيد ...
20 178
35
🌼ታላቅ የበአል ቅናሽ🌼 ተች ስቶቭ Silver Crest Digital Touch Stove   🇩🇪Germen technology (Design) ♦️Ceramic Stove ♦️3500watt power ♦️ፈሳሽ ወደውስጥ የማያስገባ ♦️Timer እና Lock የተገጠመለት ♦️ለሁሉም ድስቶች የሚስማማ 💦 ዋጋ፦ 7500❌ 6900ብር✅ ሱቅ መገናኛ የዴሊቨሪ ክፍያ ፣ 200-300ብር እንደቦታው        ☎️ NaN        ☎️ NaN
22 009
12
በእነ ዳንኤል ዮሐንስ ላይ አቃቤ ህግ ክስ መሰረተ የፍትህ ሚኒስቴር አቃቤ ህግ ዳንኤል ዮሐንስን ጨምሮ በስድስት ግለሰቦች ላይ ሦሥት ክሶችን መሰረተ፡፡ አቃቤ ህግ ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የጊዜ ቀጠሮ ችሎት ግለሰቦቹ ላይ የመሰረተው ክስ አውሮፕላንን አላግባብ በመያዝ፣ በማህበራዊ ሚደያ አማካኝነት በቀጥታ በማስተላለፍ መልካም ስም የሚያጎድፍ ተንቀሳቃሽ ምስል በኮምፒዩተር ስርአት አማካኝነት በማሰራጨት እና የመንግስት ሰራተኛ ኦፊሻላዊ የስራ ግዴታውን እንዳይፈፅም መቃወም እና አለመታዘዝ የሚሉ ናቸው፡፡ በሁለቱ ወንጀሎች ሁሉም ሲከሰሱ የመዝገቡ መጠሪያ የሆነው በቲክክቶክ የሚታወቀው ዮሀንስ ዳንኤል በሶስቱም ተከሷል፡፡ ለሁለት ሰአታት ሙሉ ከአውሮፕላን አንወርድም፤ ይከስከስ በማለት ሌሎችም እንዳይወርዱ በማሳደም በቲክቶክ ቀጥታ በማሰራጨት ሳይታገት ታግቻለሁ በማለት በቲክቶክ ስሙ ዮኒ ማኛን ቀጥታ በማስገባት የአየር መንገዱ ስም እንዲጎድፍ አድርጓል የሚለውንም አቃቤ ህግ ዘርዝሮበታል፡፡        T.me/ethio_mereja              ኢትዮ-መረ
عرض المزيد ...
21 402
8
🌻🌼New year collection shifon 🌻🌼           🌻🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌼🌻 Bisrat Shifon & Habesha clothes 👗💃 👉ቴሌግራም ቻናላችንን በመቀላቀል ቤተሰብ ይሁኑን 👉             👉 የተለያዩ አልባሳትን በኮሌክሽን አዘጋጅተን በአስቸኳይ እናደርሳለን። የመረጡትን ዲዛይንና ጨርቅ በቴሌግራም ይላኩልን ለማዘዝ ፣ አዳዲስ የሺፎን ቀሚሶችን በተመጣጣኝ ዋጋ ይዘዙ !!!! 🌼ውጪና ክፍልሀገር ላሉ ደንበኞች እንልካለን። 👉አድራሻችን:- 🏢 1,/AdisuGebeya              Sheger Grand Mall 👉🏾No-AG 047👗👗🛍🛍 👉🏾No-AG 039👗👗🛍🛍 2,/Coming 🔜 22 Gulalgul square 👉251912501185 👉251913297785 👉251929376041
عرض المزيد ...
19 983
5
آخر تحديث بتاريخ: ١١.٠٧.٢٣
سياسة الخصوصية Telemetrio