هذه الخدمة مُتوفّرة أيضًا بلغتك. لتغيير اللغة، اضغطEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber

all posts "ኡማ ቲቪ " Tv

መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇  https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf  
42 663-11
~9 396
~24
21.31%
تقييم تيليجرام العام
عالميًا
22 541المكان
من 78 777
173المكان
من 396
في الفئة
987المكان
من 2 793
أرشيف المنشورات
872
2
ማየት የተሳናቸው ወገኖቻችን አዳሪ ትምህርት ቤት እዚያው እየኖሩ የሚማሩበት ከፍቶ ሲያበቁ ሀይማኖታዊ ተግባር መፈጸም አትችሉም መስገድ ፣መጾም አትችሉም ማለት ምን የሚሉት ህግ ነው ? ይኼ ትልቅ የሆነ የመብት ጥሰት ነው ። በመላው ሀገራችን ፋጡማ ቢን ሙባረክ ባስገነቡት አዳሪ ትምህርት ቤት ተመልምለው የመጡ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ጀምረዋል ። ተመልምለው ከመጡ በኋላ የተሰጣቸውን ኦረንቴሽንም ሆነ አሁን እየተተገበረ ያለው ተግባር አስቸኳይ መፍትሄ ያስፈልገዋል ።
902
0
782
0
933
1
ጥራታቸውን የጠበቁ፤ የውጪ አረቢያን መጅሊስ የሚያስንቁ ማራኪ የሀገር ውስጥ መጅሊሶችን በተመጣጣኝ ዋጋ፤ ከሀምዛ ዑመር  አረቢያን መጅሊስ እና መጋረጃ ያግኙ 🏬አድራሻ:   መርካቶ ዱባይ ተራ ፓርኪንግ መውጫ አጠገብ የሱቅ ቁጥር B33/1 ስልክ፦NaN          NaN ለበለጠ መረጃና የተለያዩ እቃወችን ለማገኘት የቴሌግራም አድራሻችንን ይቀላቀሉ  
2 196
1
1 893
0
1 897
3
#አዩሀል_ኡማህ!!! ይህ ፎቶ በ1936 በደማሰቆ ከተማ የተነሳ ነው።ከ 80 አመት በፊት ሂጃብ እንዲህ ነበር። ለናፖሊዬን እንዲህ አሉት ፦ " በምሰራቁ የእሰልምና ክፍል ለፈረንሳይ ከባድ ምሸግ ሆኖ (ያሰቸገረው) ማን ነው? "ኡመሃት አሷሊሃት" ደጋግ እናቶች ናቸው አለ። ለዚህም ነው የመጀመሪያ ጎላቸው፣የሴቶችን አኸላቅ ማበላሸት ላይ ትኩረት ያደረጉት ። ጀላድሰቶን የሚባል ሙሰተሸርቅ እንዲህ አለ፦ "እስላምን ማጥፋት ከፈለግን፣ መጀመሪያ ከሴቶች ላይ ሂጃባቸውን አሰወልቀን፣ ቁርኣንን በሱ መሸፈን ይኖርብናል። ነቃ ፣ተጋ ፣በል አዮሀል ኡማ!! ጉዳዮ ከበድ ያለ ነው!!
2 616
12
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ አስደሳች ዜና ለእውቀት ፈላጊዎች ከዳሩል ቡሽራ ኦን ላይን መድረሳ :- እነሆ ቁርኣንን መማር ለሚፈልጉ ጊዜ እና እድሜ ሳይገድቦት በኦን ላይን በስልኮ መማር እንደሚችሉ ያውቃሉ? መርከዛችን አሁን ዝግጅቱን አጠናቆ ባላቹበት ሆናችሁ በሞባይል ስልኮ በኦን ላይን ለማስተማር ምዝገባ ጀምረናል። የሚሰጡ ትምህርቶ፦ 1,ለጀማሪዎች የቃኢዳ ትምህርት 2,ቁርአን በነዘር 3,ቁርአን ሂፍዝ 4,ተጅዊድ 5,ተርቢያ እና ሌሎች ተያያዥ ትምህርቶች ለመመዝገብ:- ስልክ:- 251942354307                    251953930217 telegram & watsapp                            
643
0
"...የለበሳችሁትን ሒጃብ ጨምሮ ቦርሳችሁ ውስጥ ያለውን ሒጃብና ኒቃብ አውልቃችሁ ለወላጆቻችሁ ስጡ፣ እዚህ እሱን መልበስ አትችሉም...መጾምም መስገድም በዚህ ግቢ አይቻልም " - የሸይኻ ፋጢማ የአይነ ስውራን ት/ቤት አመራሮች ለተማሪዎች ኦረንቴሽን በሰጡበት ወቅት የተናገሩት ሀሩን ሚዲያ፥ መስከረም 12/2017 ደቡብ ስቱዲዮ በሸይኻ ፋጢማ የአይነ ስውራን ት/ቤት ለመማር ከስልጤ ዞን ዳሎቻ ወረዳ የመጡ ሙስሊም ሴት ተማሪዎች በኦረንቴሽን ወቅት ይህንን በመባላቸው ምክንያት ት/ቤቱ ውስጥ መማር እንዳልቻሉ ከሀሩን ሚዲያ የደቡብ ስቱዲዮ ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸውልናል።  በሼይኻ ፋጢማ ቢንት ሙባረክ የአይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሒጃብም ሆነ ኒቃብ ለበሰው መማር እንደማይችሉና እንዲሁም ሶላት መስገድና ጾም መጾም እንደማይችሉ በኦረንቴሽኑ ወቅት እንደተገለጸላቸው ተማሪዎቹ አያይዘው ገልጸውልናል። ያነጋገርናቸው ተማሪዎች እንዳብራሩት ከሆነ ከስልጤ ዞን ዳሎቻ ወረዳ ተቋሙ ያወጣውን ማስታወቂያ መሰረት በማድረግ ተወዳድረው አዲስ አበባ ወደሚገኘው ሼይኻ ፋጢማ ቢንት ሙባረክ የአይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት እንዳመሩና ወደ ተቋሙ ሲይያመሩም ይህ ተቋም በግል የሃይማኖት ጉዳዮች ጣልቃ አይገባም የሚለው ተገልጾላቸው እንደገቡ ይናገራሉ። ነገር ግን የመጀመሪያ ቀን ኦረንቴሽን ሲሰጡን "በያዛችሁት ቦርሳ የለበሳችሁትን ልብስ ሒጃብና ኒቃብ  በማውለቅ ይዘዋችሁ ለመጡ ቤተሰቦቻችሁ ስጧቸው" ካሉን በኋላ እዝህ ጊቢ ውስጥ ሂጃብም ሆነ ኒቃብ መልበስ እንደማንችልና ሶላትም መስገድ  መፆምም እንደማንችል ከዚያም በተጨማሪ ጾም መጾምም እንደማይፈቀድ ነግረውናል ሲል ገልጸዋል። "ይሄ እንዴት ይሆናል?" ብለን ብንጠይቃቸውም "የትምህርቱ ቤቱ ህግ ነው" የሚል አጭር ምላሽ ከመስጠት ውጭ ምንም ያሉን ነገር አልነበረም ይላሉ። ልናስረዳቸውና እንዲረዱን ለማግባባት ብዙ ብንጥርም ከዚህ የለሰለሰ አቋም ማሳየት አልቻሉም ሲሉ ገልጸዋል። ተማሪዎቹ በመጨረሻም ለወላጆቻችን "እናንተ ትራስክሪፕታቸውን ስጡንና አስረክባችሁን ሂዱ በሶስት ቀናት ውስጥ ትምህርት ቤቱን ይለምዱታል ይወዱታል" በማለት ለማግባባት ቢሞክሩም "ሰላት የማንሰግድ፣ ጾም የማንጾም ከሆነና ካለሒጃብ የሚያስተምሩን ከሆነ ትምህርቱ ይቅርብን ብለን ወደ ትውልድ ስፍራችን ተመልሰናል" በማለት ስለተፈጠረው ሁኔታ አስረድተውናል። - ሀሩን ሚዲያ ቅሬታ ካቀረቡ ተማሪዎች ጋር በቦታው በመገኘት ያደረገውን ልዩ ቆይታ ነገ ማክሰኞ ወደናንተ የምናደርስ ይሆናል። © ሀሩን ሚዲያ
عرض المزيد ...
2 946
0
2 696
0
በብራዚል የ አንድ አመት የ ሰባት ወር ህፃን ልጅን የደፈረውን ግለሰብ ከ እስር ቤት አውጥተው አደባባይ ላይ አቃጥለውታል ይህ ፍርድ ተገቢ ነው ወይስ አደለም comment ላይ አስቀምጡ ?

file

3 642
14
Saudi National Day celebration 🇸🇦💚 ‎
3 719
1
በፓኪስታን የኢትዮጵያን ጨምሮ የ12 ሀገራት ዲፕሎማቶች ላይ ያነጣጠረ የቦምብ ጥቃት ተፈጸመ በፓኪስታን በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት 1 ፖሊስ ሲሞት 3 ሰዎች ቆስለዋል። ኢትዮጵያ አምባሳደሯን ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ዲፕሎማቶች ላይ ያነጣጠረውን የሽብር ጥቃት አውግዛለች።
4 277
2
4 456
13
ሁላችሁም ግቡና ተመልከቱ በቁርአን ድምቀት
TikTok · FaysulAhmed
Check out FaysulAhmed’s video.
2 137
1
ሁላችሁም ግቡና ተመልከቱ በቁርአን ድምቀት
1
0
https://vm.tiktok.com/ZMhYHFoPq/
1 209
0
"የህዲ መን የሻዕ ኢላ ሲራጢል ሙስተቂም" ያሻውን ሰው ወደ ቀጥተኛው መንገድ ይመራለ።" እኚህ አባት ለሰላሳ ዓመታት ያህል ቁርዓንን አንብበዋል በ81 ዓመታቸው ኢስላምን ተቀበሉ፣❤✌️🤲 ዐለይከ ረበና ቢሁስኒል ኺታሚ! ያ ረብ መጨረሻችንን አሳምርልን! የሚባለው ለዚህ ነው።
5 267
6
ዛሬ መስከረም 12/2017 በነበረው የሙሐደራ መድረክ ላይ ማን ምን መልዕክት አስተላለፈ? # ወጣት አብዱልአዚዝ አወል የከተማው ሙስሊም ወጣት ሊግ ዋና ፀሐፊ ወጣቱ በቅርበት ከሚያስታውሰው መጥፎ ትዝታ ተላቆ የመጅሊሱ አንድ አካል ሆኗል። የዚህ ዓይነቱ የዳዕዋ ዝግጅት እንዲጠናከሩ ይሰራል፤ ሌሎች ክፍለ ከተሞችም ይህንን አርአያነት ያለውን ስራ እንድትከተሉ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ። መጅሊስ ሕዝባዊ ተቋምነቱ የበለጠ እንዲጠናከር ወጣቶች ኃላፊነታችሁን ተወጡ ። # ሼህ አሕመድ አሊይ የኮልፌ ክ/ከ መጅሊስ ምክትል ስራ አስፈጻሚ የኮልፌ ሙስሊም ወጣቶች እጅግ ሊበረታታ የሚችል ጠንካራ ስራዎችን ሠርተዋ። ይህንን መልካም ተግባራቸውን አጠናክረው እንዲቀጥሉ እጠይቃለሁ። መስጂዶችና አደረጃጀቶች ወጣቱን ያሳተፈ ስራ መሥራት ይገባችኋል። ወጣቶች ደግሞ የማይገባ ባህሪን በመተው፤ ዕውቀትን በመፈለግ፣ ያገኘነውን ዕውቀት ወደ ተግባር በመቀየር ልትተጉ ። # ኡስታዝ አብዱራህማን ሼህ መሐመድ "በማህበራዊው ሚዲያ ጫካ ውስጥ አዳኝ ነህ ወይስ ታዳኝ" በሚል ርዕስ ለወጣቶችና ለመላው ማሕበረሰብ ትምህርት የሚሰጥ ዳዕዋ አድርገዋል። ማህበራዊ ሚዲያ ከአላህ ትዕዛዝ፣ ከነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) መንገድ፣ ያዘናጋናል፤ ከማህበራዊ ግንኙነት እና ትብብር ያራርቃል። # ኡስታዝ ባሕሩ ዑመር የሁለቱ ዕውቀቶች ጥቅም በሚል የትምህር ርዕስ የዲን እና አካዳሚክ ዕውቀቶች ለኢስላም ምን ያህል ጠቃሚ እንደሆኑ አብራርተዋል። ፈጣሪያችን አላህ ለዕውቀት የሰጠው ቦታ፤ ነብያችን (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) ለዕውቀት የሰጡት ቦታ እጅግ የገዘፈ ቢሆንም አሁን ያለው ትውልድ ግን በተቀራኒው መሆኑን የተለያዩ ዓለም አቀፍ ጥናቶችን ጠቅሰው አብራርተዋል። የሳይንስ፣ የሒሳብ፣ የጤናና የዓለምን ሁለንተናዊ አካሄድ የቀየሩ የትምህርት ዓይነቶች መሠረታቸው ኢስላም ቢሆንም ለሌላው አስረክበናቸዋልና መልሰን ልንጠቀምባቸው ይገባል። የዲንም ይሁን አካዳሚክ ዕውቀቶችን በመፈለግ ልንበረታ ይገባናል። ዕውቀት ስንፈልግና ስንማር ኢስላምንና ሀገርን ለማገልገል በሚል እሳቤ መሆን አለበት። # ሼህ መሐመድዘይን ዛህረዲን ይህንን ኡማ ማን ያሻግረው በሚል የማስተማሪያ ነጥብ መነሻነት ወጣቶች ያለባቸውን ኃላፊነት፤ መላው ማህበረሰብም ያለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት አስምረው ተናግረዋል። ዲንን ለማስፋፋት በርካታ ጉዳዮች የተጀመሩ ቢሆንም ገና ብዙ መሥራት፤ ወጣቶች ደግሞ ለዚህ ከፍተኛ ሚና ሊወጡ ይገባል። በመስጂድ ለሚሰጡ ትምህርቶች መመለስና መጠናከር፤ ዲንን ለማሻገር ኢስላማዊ መዋቅሮችንና አደረጃጀቶችን ከመውቀስ ይልቅ ሁሉም ማህበረሰብ ራሱን ምን ሠራሁ ብሎ መጠየቅ አለበት። ወጣቶች ከባድ ኃላፊነት አለባችሁ፤ በተለይ የወጣት አደረጃጀት አባል የሆናችሁ ኃላፊነታችሁ ድርብ ነው። በመድረኩ በተለያዩ ቃሪዎች ለታዳሚው ቁርአን ቀርቧል።
عرض المزيد ...
4 796
0
"የመሪ ተቋማችን መጅሊስ ስኬት የሚለካው ወጣቱ ላይ የሚሠራው ስራ ውጤታማ ሲሆን ነው።" ኡስታዝ ሐሺም ሽፋ በአ/አ/ከ/እ/ጉ/ከ/ም/ቤት የክፍለ ከተማና ወረዳ ምክር ቤቶች ዘርፍ ተጠሪ ዜና፣መጅሊስ፣መስከረም 12/2017 ዓ.ል. አ.አ. የኮልፌ ክፍለ ከተማ ሙስሊም ወጣቶች ሊግ የተቀዛቀዘውን የመስጂዶች የሙሐደራ እንቅስቃሴ ለማነቃቃት ያለመ መድረክ ዛሬ በኢባዱራህማን መስጂድ አካሂዷል። በመድረኩ ላይ አንጋፋና ወጣት ዱአቶች ተገኝተው በተዘጋጀላቸው ርዕሶች ላይ ለታዳሚዎች አስተማሪ መልዕክቶችን አስተላልፈዋል። መድረኩን ያዘጋጀው የኮልፌ ሙስሊም ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ ወጣት አንዋር ነስሩ በማስተላለፈው መልዕክት የክፍለ ከተማው ሙስሊም ወጣቶች በየወረዳው የቁርአን ውድድር በማድረግ፤ የዓሊሞች ዝያራን በማከናወን፤ የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎችን በመስጠት እንዲሁም የትውውቅና ሌሎች መድረኮችን በማዘጋጀት ወጣቱን ክፍል ከቀሪው ማህበረሰብ ጋር የማቀራረብ ተግባራት ሲከናወኑ መቆየቱን ተናግሯል። የዛሬውን ዓይነት የወጣቶች የተርቢያና የገንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በታችኛው መዋቅር ከጀመረ ቢቆይም በክፍለ ከተማ ደረጃ የዛሬው የመጀመሪያ ነው ያለው ወጣት አንዋር ይህ ዓይነቱ መድረክ ከመስጂድ የራቀውን ወጣት ትውልድ ወደ መስጂድ መመለስ እንዲችል ያደርገዋል ብሏል። የክፍለ ከተማው ወጣት ሊግ ይህንን መሠል መድረኮች ለማዘጋጀት በሚሠራው ስራ መላው ማህበረሰብ እገዛ ያድርግልን ሲልም የወጣት ሊጉ ሰብሳቢ ጥሪውን አቅርቧል። በመድረኩ ላይ የተገኙት በአ/አ/ከ/እ/ጉ/ከ/ም/ቤት የክፍለ ከተማና ወረዳ ምክር ቤቶች ዘርፍ ተጠሪ ኡስታዝ ሐሺም ሽፋ ባስተላለፉት መልዕክት የዛሬው መድረክ በየመስጂዱ የተቀዛቀዘውን የዳዕዋ ስራ ለማነቃቃት ያለመና በስኬት የተከናወነ ነው ብለዋል። ይህ የሆነው ደግሞ በወጣቶች ነው ያሉት ኡስታዝ ሐሺም ሽፋ የመሪ ተቋማችን መጅሊስ ስኬት የሚለካው ወጣቱ የማሕበረሰብ ክፍል ላይ የሚሠራው ስራ ውጤት ሲያስመዘግብ መሆኑንም ገልፀዋል። የአዲስ አበባ መጅሊስም ይህንን ቀድሞ በመገንዘብና ሀገራችን የወጣት ሀገር መሆኗን በመረዳት እነዚህ ወጣቶች በመሪ ተቋማቸው ውስጥ ቀጥተኛ ተሳታፊ እንዲሆኑ ማስቻሉን አብራርተዋል። ወጣቱ በዚህ መልኩ በመዋቅር የማይታቀፍ ከሆነ በዙሪያው የሚገኙ በርካታ መጥፎ ተግባራት የወጣትነቱን ኃይል ይጠልፉታል በማለት የተናገሩት ኡስታዝ ሐሺም በየአካባቢው ይህንን የመሠለ መድረክ በመፍጠር የወጣቱን ኃይል መጠቀም ይገባል ብለዋል። የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የወጣቶች ሁለንተናዊ ተግባራት እንዲጠናከሩ የጀመረውን የማገዝ እና አብሮ የመሥራት ስራ እንደሚቀጥል ኡስታዙ አረጋግጠዋል።
عرض المزيد ...
4 187
0
3 779
0
እንኳን ደስ አላችሁ በከሚሴ ከተማ 02 ቀበሌ የሚገኘው ዓኢሻ መርከዝ መስከረም 11/217 ዓ.ል ከሚያስተምራቸው ከ 400 በለይ ከሚሆኑ ተማሪዎች መካከል 22 ቁርዓን የሀፈዙ ሴት ተማሪዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመርቋል ። ከሁፋዞችም በተጨማሪ ለ ሁለት ወራት በዓኢሻ ኮሌጅ አጫጭር የክረምት ኮርስ ስከታተሉ የነበሩ ሰልጣኞችን እና የ KG ተማሪዎችን በዕለቱ አስመርቋል ። ተቋሙ እናቶችን ጨምሮ በ 02 ቀበሌ ብቻ ወደ 700 ለሚሆኑ ህፃናቶች ሴቶች ከ ቁርዓን ጀማሪዎች አንስቶ መሰረታዊ የሆኑ የአቂዳ ኪታብ እና እስላማዊ ስነ-ምግባርን በማስተማር ለይ ይገኛል ። ከዚህም በተጨማሪ በ 04 ቀበሌ የወንዶች መርከዝ በ 05 ቀበሌ KG በ 06 ቀበሌ ደግሞ እስላማዊ ኮሌጅ በመክፈት የከማሴ ከተማ ሙስሊም ማህበረሰብን እያገለገለ ይገኛል ።
3 888
0
በወሎ ከሚሴ በትናንትናዉ እለት አኢሻ መርከዝ በአዳሪነት ሲያቀራቸዉ የነበሩትን 22 የሴት ሀፊዞች አስመርቆል :: በዕለቱም በተለያዩ ዘርፍ ሲቀሩ የነበሩ ተማሪወችም ተመርቀዋል
4 095
0
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ አስደሳች ዜና ለእውቀት ፈላጊዎች ከዳሩል ቡሽራ ኦን ላይን መድረሳ :- እነሆ ቁርኣንን መማር ለሚፈልጉ ጊዜ እና እድሜ ሳይገድቦት በኦን ላይን በስልኮ መማር እንደሚችሉ ያውቃሉ? መርከዛችን አሁን ዝግጅቱን አጠናቆ ባላቹበት ሆናችሁ በሞባይል ስልኮ በኦን ላይን ለማስተማር ምዝገባ ጀምረናል። የሚሰጡ ትምህርቶ፦ 1,ለጀማሪዎች የቃኢዳ ትምህርት 2,ቁርአን በነዘር 3,ቁርአን ሂፍዝ 4,ተጅዊድ 5,ተርቢያ እና ሌሎች ተያያዥ ትምህርቶች ለመመዝገብ:- ስልክ:- 251942354307                    251953930217 telegram & watsapp                            
1 433
4
ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችበት 20ኛው የሙስሊም ዓለምአቀፍ መድረክ ሙፍቲ ሸይኽ ራዊ ዐይነዲንን በሙፍቲነት በመምረጥ ተጠናቀቀ። በሩስያ መዲና፣ ሞስኮ የተካሄደውና ሀገራችን ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሳተፈችበት 20ኛዉ የሙስሊም ዓለምአቀፍ መድረክ ሸይኽ ራዊ ዐይነዲንን በሙፍቲነት በመምረጥ ተጠናቋል። በ20ኛዉ የሙስሊም ዓለምአቀፍ መድረክ ላይ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚደንት የሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ኢትዮጵያን በመወከል ለመጀመሪያ ጊዜ ተሳታፊ ሆነዋል።  ሞስኮ ውስጥ በሚገኘው መስጂደል ጀዋሚዕ የመሰብሰቢያ  አዳራሽ "የሰላም መንገድ፡ ውይይት የተጣጣመ አብሮ መኖር መሠረት" በሚል መርኅ በተካሄደው በዚህ ጉባዔ ላይ ንግግር እንዲያደርጉ ከተመረጡ አሥራ አምስት ሀገራት አንዷ ሀገራችን ኢትዮጵያ ነች። የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ ኢትዮጵያ ከንጉሥ አስሐመተል ነጃሺ የተወረሰ ልዩነትን የማስተናገድ የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት መኾኗን ጠቅሰው፣ ዓለም ይህን ልምድ ከኢትዮጵያ ሊወስድ ይገባዋል ብለዋል። ፕሬዝደንቱ ከጉባዔው ጎን ለጎን ከሩሲያ መጅሊስ ፕሬዚደንት ጋር ተገናኝተው የተወያዩ ሲኾን፣ የሁለቱ አገራት መጅሊሶች በጋራ ጉዳዮች ላይ አብረው ለመሥራት አሥር ነጥቦችን የያዘ የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል። በተጨማሪም፣ ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በጉባዔው ላይ ተሳታፊ ከነበሩ የሕንድ፣ የናይጄሪያ፣ የቱኒዝያ እና የኳታር መፍቲዎች ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል። በሞስኮ ከተማ በተካሄደው 20ኛው የሙስሊም ዓለምአቀፍ መድረክ ላይ ከአርባ ሀገራት የተውጣጡ ሙስሊም ሊቃውንት (ዓሊሞች) ተሳታፊ ሆነዋል። ከተመሠረተ 30ኛ ዓመቱን በማክበር ላይ የሚገኘው የሙስሊም ዓለምአቀፍ መድረክ ላለፉት 20 ዓመታት በየዓመቱ ጉባዔ ሲያካሂድ የቆየ መኾኑ ታውቋል። ሀገራችን ኢትዮጵያ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በተሳተፈችበት በዚህ ጉባዔ ላይ ከዚህ በኋላ በየዓመቱ ቋሚ ተሳታፊ እንደምትሆንም ተገልጿል።
عرض المزيد ...
4 018
1
3 606
0
3 989
1
ጥራታቸውን የጠበቁ፤ የውጪ አረቢያን መጅሊስ የሚያስንቁ ማራኪ የሀገር ውስጥ መጅሊሶችን በተመጣጣኝ ዋጋ፤ ከሀምዛ ዑመር  አረቢያን መጅሊስ እና መጋረጃ ያግኙ 🏬አድራሻ:   መርካቶ ዱባይ ተራ ፓርኪንግ መውጫ አጠገብ የሱቅ ቁጥር B33/1 ስልክ፦NaN          NaN ለበለጠ መረጃና የተለያዩ እቃወችን ለማገኘት የቴሌግራም አድራሻችንን ይቀላቀሉ  
1 515
2
4 275
11
በታላቁ አሊም ሼይኽ ሙሀመድ ሻፊ የተመሰረተው በወሎ ከሚገኙ ታሪክ ጠገብ ሐሪማዎች መካከል የሆነውና በርካታ አሊሞችን ያፈራው  ጀማ-ነጉስ 5ኛው ኸሊፋ ሼይህ ሙሀመድ ዑስማን ወደ አሔራ መሻገራቸው ተሰምቷል። ሼይኽ ሙሀመድ ዑስማን ባለፉት አመታት ሐሪማውን በኸሊፋነት እያገለገሉ የነበሩ በማህበረሰቡ ዘንድ ተደማጭነት ያላቸው ሰው ነበር ተብሏል።
4 126
2
ይህ ሙስሊሞች አንደሉስ ስፔንን ሲያስተዳድሩ የሰሩት ውጩም ውስጡም የተዋበ የገርናጣህ «ቀዩ ቤተመንግስት» ነው። ሙስሊሞች 800 ዓመታት ስፔንን ሲያስተዳድሩ በርካታ ክርስቲያኖች መብታቸው ተጠብቆ ይኖሩ ነበረ። እነሱ በ897 ሒጅራ መልሰው ሲይዙት ግን በ10 ዓመት ብቻ ስፔንን ሙሉበሙሉ ክርስቲያን አደረጓት። በዓለም ታሪክ የዘር ማጥፋት ወንጀል ከተፈፀመበት ቀዳሚው በአንደሉስ ሙስሊሞች ላይ የተደረገው ነው።
3 947
4
بسم الله الرحمان الرحيم، مركز دار العلم لتحفيظ القرآن الكريم والعلوم الشرعية. 💎ዳሩል ዒልም መርከዝ 🛑ምዝገባ ላይ ነን ! በዳሩል ኢልም መርከዝ በአዳሪ የቁርአን ሒፍዝ መዕከል ማስመዝገብ ለምትፈልጉ ሁሉ ከታች የሚጠቀሱትን መስፈርቶች በሟሟላት ይህ ማስታወቂያ ከተለቀቀበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ማስከረም 12/2017 ድረስ ማስመዝገብ የምትችሉ መሆኑን መርከዛችን ይገልጻል። ! ▼መሟላት ያላባቸው መስፈርቶች ➜ፆታ ወንድ ➜እድሜው ከ10 አመት በላይ የሆነ። ➜ከየትኛውም ቋሚ በሽታዎች ነፃ የሆነ። ➜ተቋሙ የሚያስቀምጠውን የራሱን ወጪ መሸፈን የሚችል። 📞ለበለጠ መረጃ:–                          NaN                          NaN                          NaN አድራሻ፦አንፎ 105 ከዘቢደር ሆቴል ጀርባ
عرض المزيد ...
1 416
1
ዛሬ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን በባቱ ከተማ በአል ፈጅር ኢስላማዊ ድርጅት የተገነባው (አኢሻ ቢንት አቢ በከር አሲዲቅ ረዲየላሁ አንሁማ ) መድረሳ ምርቃትና የደእዋ ፕሮግራም
4 121
2
4 950
3
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱሏህ የአረብኛ ሰዋሰው ( ነህው ) ትምህርቶችን ማግኘት የምትፈልጉ ይህንን የቴሌግራም ቻናል መቀላቀል ትችላላቹሁ
5 089
12
5 278
3
ይሄ አፍጋኒስታዊ አባት ሴት ልጁን ለማስተማር በየቀኑ 12 ኪ/ሜ መንገድ አብሯት በእግሩ ይጓዛል። ትምህርቷን እስክትጨርስም ለ4 ሰዓት ከት/ቤቱ በር ላይ ቁጭ ብሎ ይጠብቃትና ወደቤቷ ይመልሳታል። በሁኔታው የተገረሙ የምዕራቡ አለም ሚዲያዎች አንድ ቀን ስለሁኔታው ሲጠይቁት። "እኔ ማሀይም ነኝ። ያልተማርኩ የጉልበት ሰራተኛ ነኝ። የልጄ መማር ግን ወሳኝ ነው። በአካባቢያችን ወንድ ዶ/ር እንጅ ሴት ዶ/ር የለም። እናም ልጄን ዶ/ር እንድትሆንልኝ ተንከባክቤ እንደወንድ ማስተማርና ዓላማዋን እንድታሳካ ማድረግ ትልቁ ፍላጎቴ ነው" ብሏል።
5 689
14
አገልግሎት ይቋረጣል ! =============== የተከበራቹሁ የባንካችን ደንበኞች ዛሬ ከለሊቱ 06፡00 ሰዓት እስከ ነገ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሲቢኢ ብር አገልግሎት በሲስተም ማሻሻያ ምክንያት በጊዜያዊነት አገልግሎት ይቋረጣል። ለሚፈጠረው የአገልግሎት መስተጓጎል ከልብ ይቅርታ እንጠይቃለን። በዚህ ጊዜ ውስጥ ለሚኖርዎት ትዕግስት እያመሰገንን፤ በሎሎች የዲጂታል አማራጮች የሚፈልጉትን አገልግሎት ማግኘት የሚችሉ መሆኑን እናሳውቃለን።
5 161
2
5 236
1
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ አስደሳች ዜና ለእውቀት ፈላጊዎች ከዳሩል ቡሽራ ኦን ላይን መድረሳ :- እነሆ ቁርኣንን መማር ለሚፈልጉ ጊዜ እና እድሜ ሳይገድቦት በኦን ላይን በስልኮ መማር እንደሚችሉ ያውቃሉ? መርከዛችን አሁን ዝግጅቱን አጠናቆ ባላቹበት ሆናችሁ በሞባይል ስልኮ በኦን ላይን ለማስተማር ምዝገባ ጀምረናል። የሚሰጡ ትምህርቶ፦ 1,ለጀማሪዎች የቃኢዳ ትምህርት 2,ቁርአን በነዘር 3,ቁርአን ሂፍዝ 4,ተጅዊድ 5,ተርቢያ እና ሌሎች ተያያዥ ትምህርቶች ለመመዝገብ:- ስልክ:- 251942354307                    251953930217 telegram & watsapp                            
6 608
6
#ማሻ_አላህ በማንቸስተር ዩናይትድ ከ18 አመት በታች ተጫዋች የሆነው ሩሲያዊው በመስጅድ ውስጥ የቅዱስ ቁርኣንን አንቀጾች በልዩ ሁኔታ በሚያምር ጣፋጭ ድምፅ ቲላዋ ሲያደርግ የተሰራጨው ቪዲዩ ብዙዎችን አስደምሟል ❤️

file

4 589
24
ሄነሪ ፎርድ. . በአለማችን ታዋቂ ከሆኑት የመኪና አምራች ካምፓኒዎች መሀከል ቀዳሚ የሆነው የ   ካምፓኒ መስራችና ባለቤት ነበር ። ..... ይህ ታላቅ ሰው በአንድ ወቅት የስኬቱ አንደኛው ምክንያት ስለሆነው ስለ ማስታወቂያ ሀይል ሲገልፅ በተናገረው ዝነኛ አባባሉ ይታወሳል ። ሄነሪ ይህን በተመለከተ ሲናገር. .. ቢዝነስ እየሰራ ለማስታወቂያ ማውጣት የማይፈልግ ሰው ፡ ወይም ለማስታወቂያ የሚያወጣውን ብር የሚቆጥብ ሰው. . ጊዜን ለመቆጠብ ሰአቱን እንዳይሰራ ለማድረግ እንደሚፈልግ ሰው ነው ብሎ ነበር ። .... እና በዚህም ምክንያት ፡ ሄነሪ ፎርድ ትቶት በሄደው ጥብቅ የማስታወቂያ አስፈላጊነት መርህ ምክንያት ፡ ይህ ካምፓኒ ባሳለፈነው አመት ብቻ ፡ ድርጅቱን ለማስተዋወቅ ከ2.5 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጭ አድርጎ ነበር ። ...... በሰለጠኑት ሀገራት ቢዝነስ የሚከወነው እንዲህ ነው ። ....
عرض المزيد ...
4 369
10
آخر تحديث بتاريخ: ١١.٠٧.٢٣
سياسة الخصوصية Telemetrio