Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Categoría
Ubicación del canal e idioma

audience statistics YeneTube

መረጃዎችን ለመላክ  @Fikerassefa  
126 452+957
~11 673
~11
10.18%
Calificación general de Telegram
Globalmente
9 360lugar
de 78 777
64lugar
de 396
En categoría
439lugar
de 2 793

Género de suscriptores

Averigua cuántos suscriptores masculinos y femeninos tienes en el canal.
?%
?%

Idioma de la audiencia

Descubre la distribución de los suscriptores de canales por idioma
Ruso?%Inglés?%Árabe?%
Crecimiento del canal
GráficoTabla
D
W
M
Y
help

La carga de datos está en curso

Duración del usuario en el canal

Descubra cuánto tiempo permanecen los suscriptores en el canal.
Hasta una semana?%Viejos?%Hasta un mes?%
Ganancia de suscriptores
GráficoTabla
D
W
M
Y
help

La carga de datos está en curso

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
እንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ | 5ኛ ሳምንት ጨዋታዎች Live እያስተላለፈን እንገኛለን። ክርስትያል ፓላስ 0 - 0  ማንችስተር ዩናይትድ                                ይቀላቀሉ።
5 482
0
አሜሪካ የሩሲያ መገናኛ ብዙሃንን በምርጫ ጣልቃ ገብነት መክሰሷን ተከትሎ የስፑትኒክ ገጾች ከቲክቶክ ተሰረዙ የስፑትኒክ አፍሪቅ፣ ስፑትኒክ አፍሪካ፣ ስፑትኒክ ኢንተርናሽናል፣ ስፑትኒክ ሰርቢያ፣ ስፑትኒክ ብራዚል፣ ስፑትኒክ ሙንዶ እና ሌሎችም ገፆች ቅዳሜ እለት ተሰርዘዋል። ቲክቶክ እስካሁን ለእርምጃው ምክንያቱን አላቀረበም። ሜታ* ቀደም ሲል የስፑትኒክ እና አርቲ ገጾችን ከኢንስታግራም* እና ፌስቡክ* ላይ የሰረዘ ሲሆን ገጾቹን መመለስ ወይም ውሳኔውን ይግባኝ የማለት አማራጭ አልተቀመጠም። *ሜታ በሩሲያ ውስጥ በጽንፈኛ ድርጅትነት ታግዷል
8 876
6
#InjibaraUniversity እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለአዲስ እና ነባር የቅድመ ምረቃ ተማሪዎቹ ጥሪ አድርጓል። በዚህም የ4ኛ ዓመት ተማሪዎች መስከረም 29 እና 30/2017 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው ይገባሉ። የ3ኛ ዓመት፣ የ2ኛ ዓመት፣ የ1ኛ ዓመት ነባር ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር አዲስ የተመደባችሁ እና በ2016 ዓ.ም የሪሚዲያል ትምህርት ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ያስመዘገባችሁ ተማሪዎች የመግቢያ ጊዜ ጥቅምት 14 እና 15/2017 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል።
10 056
6
የሚገኙ ስደተኞች ለእንግልት እና ለዘፈቀደ እስር እየተዳረጉ መሆኑን ገለጹ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ በግብፅ እና በኢትዮጵያ መካከል ያለው ውጥረት ተባብሶ በቀጠለበት በአሁኑ ወቅት በግብፅ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለዘፈቀደ እስርና እንግልት እየተዳረጉ መሆኑን ገለጹ። በግብፅ የሚገኙ የማህበረሰብ መሪዎች እና ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ለአዲስ ስታንዳርድ እንደገለፁት እነዚህ ስደተኞቹ የገንዘብ ብዝበዛ፣ እንግልት፣ የዘፈቀደ እስራት እና ጥቃቶችን ጨምሮ ለበርካታ ችግሮች እየተዳረጉ መሆኑን ተናግረዋል። በተጨማሪም “በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽን ስደተኛ ተብለው እውቅና የተሰጣቸው እና እንደ ነጭ ካርድ፣ ቢጫ ካርድ እና የጥገኝነት ጠያቂዎች የመመዝገቢያ ካርድ ያሉ የተለያዩ መታወቂያ ካርዶችን የያዙ ስደተኞች ሳይቀሩ በግብፅ ለተለያዩ ፈተናዎችን መዳረጋቸው ቀጥሏል” ብለዋል። አዲስ ስታንዳርድ
Mostrar más ...
10 227
6
Want to become an expert and get certified in skills that are in high demand? The Safaricom Talent Cloud is the right place: Besides well-designed courses to build expertise in the area you pick, you also get: • Personalized learning paths to help you master your chosen field • Certificates from the popular online learning site Pluralsight • Coaching groups led by experienced professionals to guide you • Free 6GB internet data every month for learning With these benefits and resources, you can quickly develop valuable expertise and advance your career. Visit: Join our Telegram channel
Mostrar más ...
9 189
7
#AASTU በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና በአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ለመማር በዩኒቨርሲቲዎቹ የተዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች ፈተናው መስከረም 14/2017 ዓ.ም እንደሚሰጥ ተገልጿል። ፈተናው ማክሰኞ መስከረም 14/2017 ዓ.ም በሁለት ክፍለ ጊዜ ማለትም ጠዋት ከ 2፡30-5፡30 እና ከሰዓት ከ7፡30 -10፡30 ይሰጣል። ከካልኩሌተር እና ለማሰቢያ ከሚሆን ወረቀት ውጭ ማንኛውንም ዓይነት ሞባይል ስልክ ወይም ስማርት ፎን ይዞ ወደ መፈተኛ ማዕከላት አይቻልም ተብሏል።
7 658
14
የውጭ ምንዛሪ ተመን እንዴት አድራችኋል የተወደዳችሁ የየኔቲዩብ ዜና ተከታታዮች። የዛሬ መስከረም 11 እለተ ቅዳሜ 2017 ዓ.ም የውጭ ሀገራት ገንዘቦች የምንዛሬ ተመን ምን እንደሚመስል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ያወጣውን መረጃ በምስል በማጋራት ጀምረናል። መልካም ግብይት እየተመኘን የእለቱን መረጃዎች ወደ እናንተ ማድረሳችንን እንቀጥላለን። አብሮነታችሁ አይለየን።
7 364
1
Spark Addis computer ለስራዎ ምን ያህል ፈጣን እና ቀላል ላፕቶፕ ያስፈልጎታል🤔 📍 🖥 አዳዲስ ላፕቶፖችን ለሰራተኛ ;ለጥናት ና ምርምር ;ለታታሪዎች 🖥  ጌሚንግ  ላፕቶፖችን ለአርክቴክትና ለመሐንዲስ ;ለግራፊክስ ዲዛይነር; ለኤዲተር ና ለብርቱዎች 🖥  ቢዝነስ  ላፕቶፖችን ለሶፍትዌ ና ለፕሮግራመር;ለተማሪዎች እና ለአርቆ አሳቢዎች 🖥  ዱባይ ዩዝድ ላፕቶፖችን ለየትኛውም ስራ ምርጥና ፈጣን ላፕቶፕ ፈላጊዎች ነው ዴስክቶፕ ኮምፒውተሮችም ይገኛሉ:: ☎️ 0937 39 19 41 የቴሌግራም ቻናሉን ይቀላቀሉ ባሉበት ሆነው ይዘዙን እናደርሳለን። የዕቃዎች ዋጋ፣ ዓይነት እና አድራሻ ለማግኘት ይሄን     🚩 ተጭነው በቴሌግራም ማየት ማዘዝ ይችላሉ። 📍visit our shop @አድራሻችን📍:- መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 2ኛ ፎቅ (ከዘፍመሽ ወደ ሾላ በሚወስደው መንገድ ከግሬስ ሲቲ ሞል አጠገብ፣ መሶብ ሀበሻ ሆቴል ፊት ለፊት)
Mostrar más ...
5 442
0
ጤናወ በእጀወ በቤትወ የጤና በረከት የተለያዩ መፍትሄ ያጡ ችግሮች እናም በሽታወችን እንዴት አባቶች እና እናቶች ባቆዩነን ቅመማቅመም ቅጠል ስር ፍሬ እና ጥበብ መታከም መፈወስ ከችግራችን መውጣት እንዴት እንደምንችል እምንረዳበት የምንችለው ቻናል ነው ይቀላቀሉ በየቀኑ የምንለቃቸውን ጠቃሚ መረጃ ተካፋይ ይሑኑ ሸር ያድርጉ 👇 ለበለጠ መረጃ 0912718883 0917040506 በቴሌግራም በውስጥ መስመር የሚፈልጉትን ያስቀምጡ 👉አድራሻችን አዲስ አበባ አየር ጤና ካራቆሬ ወደመድኀኒአለም 200ሜትር ገባ ይበሉ ቁጥር 2ባህርዳር ቀበሌ 11ዲያስፖራ በአሮየው አስፓልት መስጊዱ ፊት ለፊት ያገኙናል ይምጡ ይፈወሱ በማንኛውም አገልግሎት ውጤቱን እንዳዪ ክፍያ ይፈፅማሉ
Mostrar más ...
7 066
1
በየትኛውም ቦታ በማንኛውም ሰዐት ⏰ ከኛ ጋራ ሲሆን በምቾት ነው ጥናት !!🤩 ትምህርት ሳይሰለቸን፣ ጥናት ሳያደክመን የፈለግንበት ቦታ በፈለግንበት ሰአት አብረን እንማር የሚላችሁ GlobeDock Academy ብቻ ነው 🙌!! 🌼 አዲስ በሰራነው መተግበሪያ ከ 7 - 12ተኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ትምህርትን በቀላሉ መማር ይችላሉ። አሁኑኑ Download አድርጋችሁ ትምህርትን ካላቹበት በምቾት ተማሩ !! Available on Play store and App Store 👇— DOWNLOAD NOW— 👇 https://app.gdacademy.et/app 🌼መልካም አዲስ አመት 🌼 For any updates and Info Follow GlobeDock Academy's Official Telegram Channel : https://t.me/globedockacademy
6 057
2
🎉💰🌼የ300,000 ብር የአዲስ እመት ስጦታ ከሁሉማርኬት🌼💰🎉 ለአዲሱ አመት ምን አቀዳችሁ ምንስ ያስፈልጋችሗል❓ ሁሉማርኬት ህልማችሁን ለማሳካት ቻሌንጅ ይዞላችሁ መጥቷል❕ በዚህ ቻሌንጅ ተሳትፈው ለማሸነፍ እነዚህን ቅደም ተከተሎች ይከተሉ 1️⃣ሁሉማርኬት መተግበርያን ማውረድ 2️⃣ከሁሉማርኬት ላይ ለአዲስ አመት የሚያስፈልጋችሁን እቃ በመምረጥ ለምን እነደሚያስፈልጋችሁ የሚያሳይ ቪድዮ መስራት 3️⃣ቪድዮው ላይ የሁሉማርኬትን ማህበራዊ ገፆች mention  ማድረግ እና እንዚህን ሀሽታጎች 😏 መጠቀም ከፍተኛ የቪድዮ እይታ ያገኙ ተሳታፊዎች የ2017 እቅዳችውን እናሳካላችዋለን❕ መልካም እድል ለተሳታፊዎች በሙሉ❕
6 967
1
ማስታወቂያ አዲሱን የአማራ ትውልድ/ወርቃማውን ትውልድ የሚመጥን ሚዲያ  ጎልደን ዐማራ ይሰኛል ጥራት ፍጥነትን አሟልቶ መጥቷል ይቀላቀሉን አንበሳዬ ጎልደን ዐማራ👇👇👇
5 992
0
⚠️ ሐዋሳ ውስጥ ከሆናችሁ! ⚠️ ቢዝነስዎን ስኬታማ ለማድረግ እንደግፍዎታለን! በ ተመዝግበው ቦታዎን ያሲዙ። 🗓 መስከረም 20, 2017 ዓ.ም 🕒 ከጠዋቱ 3:30 እስከ 6:30 📍 በኬር አውድ ኢንተርናሽናል ሆቴል (Ker-Awud International Hotel), ሐዋሳ የመስራት ስራ ፈጠራ ፕሮግራም Info Session ጥቅሙ ምንድን ነው? - መስራት ምን እንደሆነና ቢዝነስዎትን እንዴት እንደሚደግፍ ያውቃሉ፣ - ፕሮግራሙን እንዴት መቀላቀል እንደሚቻል ያውቃሉ፣ - ስለሚሰጡት ድጋፎች እና ለሚኖርዎት ጥያቄ መልስ ያገኙበታል። - በቴሌግራም ቦት በኩል ለሚሰጥ ሥልጠና መመዝገብ ይችላሉ።
Mostrar más ...
7 802
11
9 733
18
የደራሲ ሃዲስ አለማየሁ ወራሾች ለ"ፍቅር እስከ መቃብር" ፊልም ሥርጭት እግድ ለዋስትና የተጠየቁትን ገንዘብ ካልከፈሉ ድራማዉ አይቋረጥም የደራሲ ሃዲስ አለማየሁ ወራሾች ለ"ፍቅር እስከ መቃብር" ፊልም ሥርጭት እግድ ለዋስትና የተጠየቁትን ገንዘብ ካልከፈሉ በኢቢሲ የሚተላለፈው የፊልሙ ሥርጭት እንደማይታገድ ዋዜማ ተረድታለች። የፌደራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይህን ውሳኔ የሰጠው፣ የደራሲው ወራሾች የፊልሙ ሥርጭት ባስቸኳይ እንዲቆም ያቀረቡትን አቤቱታ ከመረመረና የኢቢሲንና ዋልታን ምላሽ ካዳመጠ በኋላ ነው። ፍርድ ቤቱ፣ በፊልሙ ሥርጭት ላይ እገዳ ሊጣል የሚችለው፣ ከሳሾች ፊልሙ በመቋረጡ ለሚደርሰው ኪሳራ ዋስትና የሚኾን ገንዘብ ገቢ ካደረጉ በኋላ እንደሚኾን ገልጧል።
10 095
13
ትራንስፖርት ቢሮው አዲስ የስምሪት ውሳኔውን እንዲቀር ማድረጉን ገለጸ ቢሮው ከትምህርት መከፈት ጋር ተያይዞ ሊፈጠሩ የሚችሉ መጨናነቆችን ለመቀነስ የተወሰኑ የከተማዋ መስመሮች ለብዙሀን ትራንስፖርት አግልግሎት ብቻ ክፍት እንዲሆኑ ወስኖ ነበር ትራንስፖርት ቢሮው አዲስ የስምሪት ውሳኔን እንዲቀር ማድረጉን ገለጸ። የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ከትምህርት መከፈት ጋር ተያይዞ ሊፈጠሩ የሚችሉ የትራፊክ መጨናነቆችን ለመቀነስ የተወሰኑ የከተማዋ መስመሮች ለብዙሀን ትራንስፖርት አግልግሎት ብቻ ክፍት እንዲሆኑ ወስኖ ነበር። በአዲስ አበባ ለብዙሀን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ 14 መስመሮች ይፋ ሆኑ ቢሮው አሁን ከመሸ ባወጣው መግለጫ ይህን ውሳኔውን እንዲቀር አድርጎታል። እቅዱ ከባለድርሻ አካለት ጋር ውይይት እስከሚደረግበት ድረስ የትራንስፖርት እንቅስቃሴው ባለበት ይቀጥላል ብሏል ቢሮው። ትራንስፖርት ቢሮው ቀደም ሲል ባወጣው መግለጫ የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ 14 መስመሮችን ይፋ አድርጎ ነበር። ለብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት እንዲሰጡ ተለይተው የነበሩት መስመሮች ከቦሌ- ፒያሳ፣ ከቦሌ- ሜክሲኮ፣ ከቦሌ- አራት ኪሎ፣ ከቦሌ አውቶቢስ ተራ፣ ከቦሌ- ሽሮሜዳ፣ ከጀሞ- ፒያሳ እና ከጀሞ- ሜክሲኮ፣ ከፒያሳ- ቦሌ፣ ከሜክሲኮ- ቦሌ፣ ከአራት ኪሎ- ቦሌ፣ ከአውቶቡስ ተራ- ቦሌ፣ ከሽሮ ሜዳ- ቦሌ፣ ከፒያሳ ጀሞ እና ከሜክሲኮ - ጀሞ ነበሩ። የብዙሃን ትራንስፖርት ከ8 ሰው በላይ መያዝ የሚችሉ ተሽከርካሪዎችን የሚያጠቃልል ነው።
Mostrar más ...
11 714
29
የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል ተገደለ በሊባኖስ ቤሩት ውስጥ እስራኤል በሰነዘረችው የአየር ጥቃት የሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ የሆነው ኢብራሂም አቂል መገደሉ ተነገረ። እስራኤል የሂዝቦላ ቡድን ከፍተኛ አዛዥ የሆነውን ኢብራሂም አቂልን ዒላማ አድርጋ የአየር ጥቃቱን መፈጸሟን የሊባኖስ የደህንነት ምንጮች እና የእስራኤል ጦር ራዲዮ ገልጸዋል።
10 735
8
#ሶማሊያ ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ፑንትላንድ ግዛት የምታጓጉዘው ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ ዝውውርን በጽኑ አወግዛለሁ አለ የሱማልያ መንግስት ። ይህ ድርጊት በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ ከፍተኛ ጥሰትን የሚፈጥር እና ከባድ የብሄራዊ እና ክልላዊ ደህንነት አንድምታዎችን ይፈጥራል ብሏል። ከኢትዮጵያ ወደ ፑንትላንድ የጦር መሳሪያ ሁለት መኪናዎች ያለምንም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ እና ፍቃድ የጦር መሳሪያ ሲያጓጉዙ በሰነድ የተገኙ መረጃዎች ያረጋግጣሉ፣ ይህም የሶማሊያን የግዛት ሉዓላዊነት በግልፅ መጣሱን ያሳያል ብሏል። የሶማሊያ መንግስት ኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ህግጋት የምታደርገውን ጥረት እና ለቀጣናው መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገልጿል። አሁን በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውጥረት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ቁሮጠኛ ነን ብሏል።
Mostrar más ...
10 725
7
9 984
24
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በአለም አቀፍ ደረጃ ክፍያዎችን መፈጸም ከሚያስችለው ቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር በጋራ ለመሥራት መስማማቱን ተናግሯል። በተቋማቱ መካከል የተፈጸመው ስምምነቱ ለአምስት ዓመታት ይቆያል የተባለ ሲሆን ቪዛ ካርድን በብዛት ለባንኩ ደንበኞች ለማቅረብ ንግድ ባንክ መስማማቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ ካወጣው መረጃ ለማወቅ ችለናል፡፡
10 348
10
በአዲስ አበባ ለብዙሀን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ 14 መስመሮች ይፋ ሆኑ አገልግሎቱ በተመረጡት መስመሮች ላይ ከመጪው እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል  የአዲስ አበባ ትራስፖርት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ ለብዙሀን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ የተባሉ 14 መስመሮችን ይፋ አድርጓል፡፡  ቢሮው ይፋ ባደረገው መግለጫ ከትምህርት መከፈት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን መጨናነቅ ለማስቅረት ውሳኔው አስፈላጊ ነው ብሏል።  ቢሮው የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ የብዙሀን ትራንስፖርት አማራጮችን መጠቀም ብዛት ያለው ሰው በአንድ ጊዜ እንዲመላለስ በማድረግ እና የመንገድ መዘጋጋትን ለመቀነስ እንደሚረዳ ገልጿል፡፡ በዚህም ከመጪው እሁድ መስከረም 12 ጀምሮ የብዙሀን ትራንስፖርት የሚባሉት ከ8 ሰው በላይ የሚጭኑ ተሸከርካሪዎች ብቻ ይጓዙባቸዋል የተባሉ 14 መስመሮችን ቢሮው ይፋ አድርጓል፡፡  እነርሱም ከቦሌ- ፒያሳ፣ ከቦሌ- ሜክሲኮ፣ ከቦሌ- አራት ኪሎ፣ ከቦሌ- አውቶቢስ ተራ፣ ከቦሌ- ሽሮሜዳ፣ ከጀሞ- ፒያሳ እና ከጀሞ- ሜክሲኮ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ ከፒያሳ- ቦሌ፣ ከሜክሲኮ- ቦሌ፣ ከአራት ኪሎ- ቦሌ፣ ከአውቶቡስ ተራ- ቦሌ፣ ከሽሮ ሜዳ- ቦሌ፣ ከፒያሳ ጀሞ እና ከሜክሲኮ - ጀሞ የሚገኙ መስመሮች የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት ብቻ መሰጠት እንደሚጀምሩ በመግለጫው ተመላክቷል፡፡ አዲስ ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው አሰራር ከተማሪና መምህራን ባለፈ ሌሎች የከተማዋ ነዋሪዎች በሰዓታቸው ወደ ሚፈልጉት ቦታ በመንቀሳቀስ አገልግሎት እንዲያገኙ ያግዛል ተብሏል፡፡ ተገልጋዮች የሚያጋጥሟቸውንና የሚስተዋሉ ችግሮችን በአቅራቢያ ለሚገኙ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞች ወይም በ 9417 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ቢሮው ጥሪ አቅርቧል፡፡
Mostrar más ...
10 104
16
ሳምንታዊ ጥያቄዎችን ይመለሱ ፣ ስጦታዎች ያሸንፉ::
1
0
ማስታወቂያ ከአሚባራ ፒሮፐርቲስ ለ 50 ቤቶች ታላቅ የበዓል ቅናሽ ሙሉ በ ሙሉ በ ኢትዮጵያ ብር ( birr ) የሚመኙትን ቤት ፤ በተመጣጣኝ ዋጋ ያለምንም ዋጋ ጭማሪ ክፍያ በኢትዮጵያ ብር መሸጥ መጀመራችንን ስንገልጽ በደስታ ነው፡፡ ሙሉ በሙሉ በ ኢትዮጵያ ብር 👉 በ 10% ቅድሚያ ክፊያ ከ770,000 ብር ጀምሮ በ ፈለጉት የካሬ አማራጭ 👉 ባለ 1 መኝታ 71ካሬ 👉ባለ 2 መኝታ 115 ካሬ 👉ባለ 3መኝታ 157 ካሬ ® ፍል ዉሃ ከ ወዳጅነት ፓርክ ( firendship park ) ፊት ለፊት 35,751m2 ላይ ያረፈ መንደራችን ዉስጥ ቤቶችን በሽያጭ ላይ እንገኛለን ። A home that fits your dream and your wallet! Amibara Properties is  excited to announce that sales are now available in Ethiopian Birr, with NO price Increase! Amibara Properties Built Different. አሁኑኑ ይደውሉልን ☎️ 0925776480
Mostrar más ...
9 356
1
በአዲስ አበባ ለብዙሀን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ 14 መስመሮች ይፋ ሆኑ አገልግሎቱ በተመረጡት መስመሮች ላይ ከመጪው እሁድ ጀምሮ ተግባራዊ ይደረጋል  የአዲስ አበባ ትራስፖርት ቢሮ በአዲስ አበባ ከተማ የሚታየውን የትራፊክ መጨናነቅ ለመቀነስ ለብዙሀን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት ይሰጣሉ የተባሉ 14 መስመሮችን ይፋ አድርጓል፡፡  ቢሮው ይፋ ባደረገው መግለጫ ከትምህርት መከፈት ጋር ተያይዞ የሚከሰተውን መጨናነቅ ለማስቅረት ውሳኔው አስፈላጊ ነው ብሏል።  ቢሮው የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ የብዙሀን ትራንስፖርት አማራጮችን መጠቀም ብዛት ያለው ሰው በአንድ ጊዜ እንዲመላለስ በማድረግ እና የመንገድ መዘጋጋትን ለመቀነስ እንደሚረዳ ገልጿል፡፡ በዚህም ከመጪው እሁድ መስከረም 12 ጀምሮ የብዙሀን ትራንስፖርት የሚባሉት ከ8 ሰው በላይ የሚጭኑ ተሸከርካሪዎች ብቻ ይጓዙባቸዋል የተባሉ 14 መስመሮችን ቢሮው ይፋ አድርጓል፡፡  እነርሱም ከቦሌ- ፒያሳ፣ ከቦሌ- ሜክሲኮ፣ ከቦሌ- አራት ኪሎ፣ ከቦሌ- አውቶቢስ ተራ፣ ከቦሌ- ሽሮሜዳ፣ ከጀሞ- ፒያሳ እና ከጀሞ- ሜክሲኮ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ ከፒያሳ- ቦሌ፣ ከሜክሲኮ- ቦሌ፣ ከአራት ኪሎ- ቦሌ፣ ከአውቶቡስ ተራ- ቦሌ፣ ከሽሮ ሜዳ- ቦሌ፣ ከፒያሳ ጀሞ እና ከሜክሲኮ - ጀሞ የሚገኙ መስመሮች የብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት ብቻ መሰጠት እንደሚጀምሩ በመግለጫው ተመላክቷል፡፡ አዲስ ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው አሰራር ከተማሪና መምህራን ባለፈ ሌሎች የከተማዋ ነዋሪዎች በሰዓታቸው ወደ ሚፈልጉት ቦታ በመንቀሳቀስ አገልግሎት እንዲያገኙ ያግዛል ተብሏል፡፡ ተገልጋዮች የሚያጋጥሟቸውንና የሚስተዋሉ ችግሮችን በአቅራቢያ ለሚገኙ የትራንስፖርት ቁጥጥር ሰራተኞች ወይም በ 9417 ነፃ የስልክ መስመር ጥቆማ እንዲሰጡ ቢሮው ጥሪ አቅርቧል፡፡
Mostrar más ...
1
0
7 454
2
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን:22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ቢሮ ቁጥር 206
9 592
5
በ“ኬጂ” ደረጃ ተቋርጦ የነበረው የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት በድጋሚ ሊሰጥ ነው! ባለፈው ዓመት ተቋርጦ የነበረው የቅድመ መደበኛ (ኬጂ) የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት፤ በዚህ ሳምንት በተጀመረው የ2017 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን በሳምንት ለአምስት ጊዜ ሊሰጥ ነው።የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ ለቅድመ መደበኛ ትምህርት ያዘጋጀው የእንግሊዘኛ ቋንቋ የተማሪዎች መፅሐፍ እና የመምህራን መምሪያ ለመንግሥት ትምህርት ቤቶች መሠራጨቱን ቢቢሲ ያነጋገራቸው ርዕሰ መምህራን እና መምህራን ገልጸዋል። ሕጻናት ወደ አንደኛ ክፍል ከመሸጋገራቸው አስቀድሞ ባለው ቅድመ መደበኛ ደረጃ ለሚማሩ ተማሪዎች ሲሰጥ የነበረው የእንግሊዘኛ ትምህርት የተቋረጠው፤ በ2016 ዓ.ም. አዲስ ሥርዓተ ትምህርት (ካሪኩለም) መተገበር በመጀመሩ ነበር።ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የቅድመ መደበኛ ሥርዓተ ትምህርት፤ ከዚህ ቀደም ለ“ኬጂ” ተማሪዎች ትምህርት ሲሰጥ የነበረበትን መንገድ የቀየረ ነው።አዲሱ ሥርዓተ ትምህርት፤ የቅድመ መደበኛ ትምህርት በሌሎች ደረጃዎች እንደሚደረገው ሒሳብ፣ ሳይንስ፣ ቋንቋ በሚሉ የትምህርት ዓይነቶች እንዳይከፋፈል ያደረገ ነው።
Mostrar más ...
9 146
9
ንግድ ባንክ ቪዛ ካርድን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ካርዶችን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸዉን ስምምነት ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ተፈራረመ።የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳት አቤ ሳኖ እንደገለጹት ፤ባንኩ ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ለረጅም አመታት የዘለቀ አጋርነት ያለዉ ሲሆን የሚጠቀምባቸዉ ካርዶችም የቪዛ ኢንተርናሽናል ናቸው። በዛሬዉ ዕለት ባንኩ ያደረገው ስምምነት ወደ ዉጭ የሚጓዙ ደንበኞች በውጭ ምንዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸው ነው ብለዋል። ስምምነቱ ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ቪዛ ለባንኩ ድጋፍ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
9 888
12
ጥልቅ ትንታኔ፡ በ አመራሮች መካከል የተፈጠረው ክፍፍል የ ሰላምና የማገገም ሂደት አደጋ ላይ እየጣለ ይገኛል በአንድ ወቅት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ውስጥ አብይ ፓርቲ የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሀት)፤ በአሁኑ ወቅት የትግራይ ክልል መረጋጋትን አደጋ ላይ ከሚጥሉና የመልሶ ማገገም ጥረትን ከሚያደናቅፍ ከባድ ውስጣዊ ክፍፍል ጋር እየታገለ ይገኛል። እነዚህ ውጥረቶች፤ ለሁለት ዓመታት በተካሄደው ጦርነት ሳቢያ በተከሰተው መፈናቀል እና በሰብአዊ ቀውሶች ተጎጂ በሆነው የክልሉ ህዝብ ላይ ተጨማሪ ስጋቶች አስከትለዋል። ስማቸው ኢንዲጠቀስ ያልፈለጉ የ ከተማ ነዋሪ፤ በትግራይ ያሉ የፖለቲካ አመራሮች “ህልውናቸው የማስቀጠል ጉዳይ ልዩነታቸውን በሰላማዊ መንገድ በመፍታት ላይ የተመርኮዘ የመሆኑን  እውነታ መረዳት አልቻሉም” ሲሉ ገልጸዋል። ህወሀት “መግባባት ላይ የማይደርስ ከሆነ የትግራይን ህዝብ ወደ አስከፊ ሁኔታ መምራቱ የማይቀር ነው” ብለዋል። የውድብ ናፅነት ትግራይ ፓርቲ ነባር አባል የሆኑት መሃሪ ግርማይ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ “የግጭትን ዋና መንስኤዎች ለመቅረፍ እና የሰብአዊ እርዳታ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ፤ የክልል ምክር ቤት በአሳታፊ ሂደት ማቋቋም ወሳኝ ነው” ብለዋል። የ ዩኒቨርሲቲ መምህርና ተመራማሪ ገብረመድህን ያለው፤ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን፣ ሲቪክ ማኅበራት ድርጅቶችን እና አጠቃላይ ህዝቡን ጨምሮ በርካታ ባለድርሻ አካላትን ያካተተ የመንግስት መዋቅር መመስረት አለበት ብለዋል።
Mostrar más ...
10 697
2
የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒን በቢላዋ ሊገድል ሲሞክር የተያዘው ወታደር ሞቶ ተገኘ ፕሬዝዳንት አሱማኒ በወታደሩ በደረሰባቸው አነስተኛ ጥቃት ቆስለው እንደነበር ተገልጿል የኮሞሮስ ፕሬዝዳንት አዛሊ አሱማኒን በቢላዋ ሊገድል ሲሞክር የተያዘው ወታደር ሞቶ ተገኘ፡፡ ደቡብ አፍሪካዊቷ ሀገር ኮሞሮስ ፕሬዝዳንት የሆኑት አዛሊ አሱማኒ በሀገሪቱ የሚገኝ የሀይማኖት አባት ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ ስርዓተ ቀብር ላይ በተገኙበት ወቅት የግድያ ሙከራ ተፈጽሞባቸዋል፡፡ የግድያ ሙከራውን የፈጸመው የ24 ዓመት ወጣት ሲሆን ከሁለት ዓመት በፊት የሀገሪቱን ጦር እንደተቀላቀለ ተገልጿል፡፡ ይህ ወታደር በቢላዋ ፕሬዝዳንቱን ወግቶ ለመግደል ሲሞክር የጸጥታ ጠባቂዎች እርምጃ አቁስለውት ነበር የተባለ ሲሆን የፕሬዝዳንቱ ደህንነት ከተረጋገጠ በኋላ ወደ በሀገሪቱ መዲና ሞሮኒ ከተማ ባለ አንድ እስር ቤት ውስጥ ታስሮ ነበርም ተብሏል፡፡
Mostrar más ...
10 868
6
Última actualización: 11.07.23
Política de privacidad Telemetrio