• መድፈኞቹ ሊጉን መምራት ጀምረዋል
• በዛሬው በ28ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ በአንፊልድ ሊቨርፑል ከ ማንቺስተር ሲቲ ጨዋታቸውን አድርገዋል።
• በዛሬው ጨዋታ ሊቨርፑል እና ማንቺስተር ሲቲ 1-1 በሆነ ውጤት ተጠናቋል።
• የማሸነፊያ ግቦችን ማስቆጠር የቻሉት የማንቺስተር ሲቲ ተጭዋች ጆን ስቶንስ እና የሊቨርፑሉ ተጭዋች አሌክሲስ ማክ አሊስተር በፍፁም ቅጣት ምት ማስቆጠር ችለዋል።
• ሁለቱም ቡድኖች ተጨማሪ ግቦችን ሳያስቆጥሩ ያጠናቀቁ ሲሆን አርሰናል በፕሪምየር ሊጉ አናት ላይ ተቀምጠው እየመሩ ይገኛሉ።