የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች የክለቦች እና የክልሎች ሻምፒዮና ውድድር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታዎች ውጤት
ኢትዮ ኤሌክትሪክ 1-1 ሀዋሳ ከተማ
65' ብሩክ ዘላለም(ፍ) | 38' ሚሊዮን በለጠ
(በመለያ ምት ኢትዮ ኤሌክትሪክ 3ለ2 አሸንፏል)
ሲዳማ ክልል 1-0 ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
30' ዳግም አበራ
ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ክልል ለፍፃሜ ደርሰዋል።
*ውድድሩ የፊታችን ሐሙስ በሚደረጉ የደረጃ እና ፍፃሜ ጨዋታዎች መቋጫውን ያገኛል።
በዚህም ለደረጃ 3:00
ሀዋሳ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ለፍፃሜ 5:00
ሲዳማ ክልል ከ ኢትዮ ኤሌክትሪክ