The service is also available in your language. To switch the language, pressEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Гео и язык канала

все посты ️ ንስር አማራ🦅

የተቀደሰን ነገር በእግሩ ለሚረግጥ ፥ተመልሶም ያጎረሰውን እጅ ለሚናከስ ርኩስ መጫወቻ የማይሆን የነቃ ማህበረሰብ እስክንፈጥር ድረስ ብዕራችን አይነጥፍም። አንድ አማራ ለሁሉም አማራ ፥ሁሉም አማራ ለአንድ አማራ። 💚💛❤️ እኛን በውስጥ ለማናገር  @NISIREamhra2   @NISIREamhraa_bot  👈 ይችን አድራሻ ይጠቀሙ🦅 ንስር አማራ🦅  #የግፉአን_ድምፅ  t.me/NISIREamhra 
Показать больше
42 859+26
~7 253
~7
29.85%
Общий рейтинг Telegram
В мире
34 443место
из 78 777
В стране, Эфиопия 
253место
из 396
В категории
2 223место
из 3 169
Архив постов
🔥#ማቻክል_ጎጃም‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር በላይ ዘለቀ ብርጌድ( የማቻክል ፋኖ) ከደምበጫ ወደ አማኑኤል በጠዎት 12:00 ሲንቀሳቀስ በነበረው 2 የጠላት መኪና ካሶኒ #42 (የወበሽ) ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ባደረገው አስደማሚ የደፈጣ ጥቃት 1ኛው ካሶኒ ላይ የነበረው ሀይል  ሙሉ በሙሉ #ተደምስሷል። 2ኛው ካሶኒ ግማሹን ሙትና ቁስለኛ ያደረጉት ሲሆን ጠላት የቀሩትን ሀይል ለማትረፍ ከአማኑኤል ከተማና ከደምበጫ ከተማ ሀይል በማሰባሰብ ከበባድ መሳሪያዎቹን ታጥቆ በአነብስቶች ላይ ከነፍስ ወከፍ መሳሪያ እስከ #ዙ23 ቢያዘንብም አናብስቱ የማቻክል ፋኖ ደፈጣውን ወደ መደበኛ ውጊያ በመቀዬር በርካታውን ጦር እስከ እረፋዱ 4:00 ሰዓት #ደምስሶታል💪 አሁንም ጠላት ሀይሉን አሰባስቦ ከፋኖ ጋር ተፋጧል ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል አያይዘውም #የደምበጫው_ፋኖ ሽፋን እንዲሰጥ ጥሪ ቀርቧል‼️ #ክብር_ለጀግናው_የማቻ_ፋኖ💪 #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 11/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
2 666
3
"አቤት መከባበር እነሆ አርአያ" “አርበኛ ዘመነ ካሴ የጎጃምን ሕዝብ ብቻ አይደለም ነጻ የሚያወጣ ው የአማራን ሕዝብ አልፎም የኢትዮጵያን ሕዝብ ነጻ ለማውጣት ነው እየሰራ ያለው፤ አርበኛ ዘመነ ካሴ ለእኛ ሙሴያችን ነው” - ጀነራል ዝናቡ ልንገረው ከተናገረው የተወሰደ 💪 💪 💪 11/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
2 881
0
የጥንቃቄ መልዕክት አዲስ አበባ! ኦነግ ብልጽግና በአዲስ አበባ የወጣቶች የጅምላ አፈሳ እያደረገ ይገኛል:: የአፈሳ እንቅስቃሴው በተለይም ምሽትን ተገን አድርጎ እንደሆነ የመረጃ ምንጮች ገልጸዋል:: ጥንቃቄ ይደረግ! 💪 💪 💪 11/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
4 214
3
🔥‼️ በጎጃም ጎንቻ ሲሶ እነሴና (ግንደወይን) የእነብሴ ሳር ምድር አማካይ አካባቢዎች ላለፉት ሁለት ቀናት የኦነግ ብልጽግና እራዊት ሰራዊት ሲለበለብ ቆይቷል:: የአማራ ፋኖ በጎጃም ሳሙኤል አወቀ ክፍለጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ እና ጀግናው የአማራ አርሶ አደር ከልጆቹ ጋር በመሰለፍ ከፍተኛ ቁጥር ያለውን የኦሮሙማው እራዊት ረፍርፈውታል:: ሁለት የጠላት ምሽጎች ተሰብረው የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተፈርጏል:: አማራን ህዝብ አጠፋለሁ በሚል የገባው የኦሮሙማው አራዊት ሞርተር በንፁሀን ላይ በመተኮስ ህፃናትን ጨምሮ ገድሏል:: ደም መላሹ ፋኖ የውጊያ አድማሱን በማስፋት ከማህበረሰቡ ጋር ጠላት ላይ ከበባ በማድረግ የኦነግ ብልጽግናን አራዊት የጥይት ሲሳይ አድርጎታል:: የብልጽግና ምስራቅ ዕዝ የ71ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ በስልክ የድረሱንልን ጥሪ ሲያቀርብ ቆይቷል:: 💪 💪 💪 11/1/17 ዓ.ም @hageremedianews
Показать полностью ...
5 320
4
መስከረም 11/2016 ዓ.ም ጎንደር የአራዊት ሠራዊቱ መካነ መቃብር፦ መስከረም 10/2017 ዓ.ም በደቡባዊ የጎንደር ቀጠና የአገዛዙ ሠራዊት አሳሩን ሲያይ አምሽቷል። መነሻውን ባ/ዳር ከተማ አድርጎ በ17 FSR፣ 3 ካሶኒ እንዲሁም 2 ኦራል ሙሉ የሥርዓቱ ጨፍጫፊ ሠራዊት ወደ ደ/ታቦር ከተማ በመሄድ ላይ እያለ ከቀኑ 9:00 ሰዓት ላይ ገሚሱን ዓለምበር ካምፕ ላይ በማራገፍ ላይ እያለ የሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ የግብር ልጆች ከየት እንደመጡ ሳይታሰብ ሲረፈርፉት አምሽተዋል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ በአርበኛ ተመስገን ውባንተ የሚመሩት የሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ተወርዋሪ ክ/ጦር መብረቆቹ አርበኞች ከዓለም በር ካምፕ በተጨማሪ ዓለም ሳጋ፣ ዝንጀሮ ገደል፣ አሞራ ገደል፣ አጣጥ ተራራ፣ ቆላይ፣ ኮካና ሌሎችም ስፍራዎች ላይ ተከታታይ ደፈጣዎችን በመጣል አንዱን ደፈጣ ፈርጥጦ ሲሻገር ሌሎች ደፈጣዎች እየጠበቁት ቁም ስቅሉን ሲያይ አምሽቷል። የትግል ምልክታችን ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ የቁርጥ ቀን ልጆች በታቀደ መልኩ በተሠራው አስደናቂ ኦፕሬሽን የዓለምበር የሥርዓቱ ሠራዊት ካምፕ ተቃጥሏል፤ በርካታው የአብይ አሕመድ አራዊት ሠራዊት እስከወዲያኛው ተሸኝቷል፤ ቁጥሩ በውል ያልታወቀ ግሪሳ ደግሞ የደ/ታቦርን ሆስፒታል አጨናንቆት ይገኛል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ የአማራ ፋኖ በጎንደር ዋና ሰብሳቢ      አርበኛ ባዬ ቀናዉ
Показать полностью ...
6 960
6
እነሱ ፦ በወራት ልዩነት ሁለት ጀግና ልጆችን ማጣት እንኳን ለአንተና ለጎንደር ህዝብ ለአማራ ህዝብም መሪር ሀዘን ነው  እግዚአብሔር ያፅናህ እሱ ፦ እኔ የምፅናናው ልጆቼ የተሰውለት የአማራ ህዝብ ነፃ ሲወጣና የነፃነት ችቦው ሲለኮስ ነው ይህን ያለው በወራት ልዩነት ሁለት የዛሬ የነፃነት ታጋይ የነገ ሙሽራ የሆኑት ልጆቹን የገበረው የጎንደሩ ጌጥ አርበኛ ደረጀ በላይ (አባ ናደው ) ነው ተከፍሎ የማያልቅ በምንም የማይተመን ትልቅ እዳ አለብን !! 💪 💪 💪 10/1/17 ዓ.ም
9 015
12
🔥‼️ አረ ዋርካ ሞኙ ሳያብብ ያፈራል እረ ሾላ ሞኙ ሳያብብ ያፈራል አንዱን ካልገደሉት መች አንዱ ይፈራል‼️ -ፋኖ አበበ ካሴ ወጥር አማራ💪
9 009
6
ይኼን ጀግና መቼም የማያውቅ የለም ! ፋኖ አብራራው በቅፅል ስሙ ቶማስ ሳንካራ እየተባለ የሚጠራው በጠላት ሰፈር የሚንጫጬበት ጀግና ነው። በወንበርማ፣ በሽንዲ ታሪክ የሰራ!  💪 💪 💪 10/1/17 ዓ.ም
9 091
1
አርበኛ ደረጀ በላይ ለአማራ ህዝብ ሙሉ ነገሩን የሠጠ አርበኛ! እየተከፈለ ያለው ዋጋ በቃል ለመግለፅ ይከብዳል ደረጃ ከትናንት እስከ ዛሬ ለአማራነት የሚከፈል መሪር እንዲሁም ቅዱስ መስዋት ነው እሱ የብርት አጥር ነው አይሰበረም እግዚአብሔር  ብረታቱን አብዝቶ ያድለው። ተከፍሎ የማያልቅ እዳ አለብን! 💪 💪 💪 10/1/17 ዓ.ም
9 193
5
🔥‼️ በዛሬው ዕለት ከንጋቱ 12:50 አካባቢ የደምበጫ ፋኖ ከ1 ሻምበል በላይ ሀይል ሲንቀሳቀስ ሙሉ ሀይሉን በረዶና አረር መቁላቱንና 2 የፋኖ አባላት ተሰውተው አስከሬናቸው ጠላት እጅ ገብቶ አስከሬናቼው መንገላታቱን መዘገባችን ይታወሳል‼️ እሷቱ የደምበጫ ፋኖ (የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ ) የጓዶቹን አስከሬን በክብር ያርፉ ዘንድ ከተማዎን ሙሉ በሙሉ በመክበብ ጠላትን ሲያስጨንቁት ያመሹ ሲሆን ጠላት ራሱን ለመከላከል ከፍኖተሰላም ከ6 መኪና በላይ ሀይል ቢያስጨምርም ፋኖን መቋቋም እንደማይችል ተገንዝቦ መልሷል‼️ የደምበጫ ፋኖ የጀግኖችን አስከሬን ጠላትን አናፍጦ በመቀበል በክብር አሳርፏል‼️ ጠዎት በነበረው ውጊያ ከ1 ሻምበል በላይ የጠላት ሀይል የተሳተፈ ሲሆን ከ20 በላይ ሙት ቀሪው የሆስፒታል ደምበኛና ክራንች አንጋች ሆኗል💪 ፋኖ አደለም በህይዎት ላለኖች ይቅርና ለተሰው ጓዶቹ አስከሬን የሚጨነቅ ምርጥ ጠበቃ መሆኑን አስመስክሯል ሲሉ ለንስር አማራ ገልፀዎል‼️ ‼️ 💪 💪 💪 10/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
9 515
6
🔥‼️ በዛሬው ዕለት መስከረም 10/2017 ዓ.ም የጎንደር ፋኖ ጀብድ እጅን በአፍ ማስጫኑን ቀጥሎበታል። ዛሬ መስከረም 10/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ተከዜ ክ/ጦር፣ ራስ አሞራው ብርጌድ ላይ አርማጭሆ ልዩ ቦታው ሙሴአምባ ላይ ደፈጣ በመጣል በእንቅስቃሴ ላይ የነበረን መከላከያና ጸረ ሽምቅ ኃይልን አሳሩን ሲያሳየው ውሏል። ዛሬ በጠዋት 3:00 ሰዓት ላይ ሙሴአምባ ላይ ደፈጣ የጣለው በአርበኛ ዘነበ ገላ የተመራው የራስ አሞራው ብርጌድ ነበልባሎች በርካቶችን አቁስለው፣ በርካቶችን ወደፈጠራቸው ሸኝተው ከ20 በላይ መሣሪያዎችንም በምርኮ ታጥቀዋል። ዜና በምዕራብ ጎንደር ገንዳ ውሃና መተማ ዮሐንስ አካባቢ ጎንደርን ከአራዊት ሠራዊቱ የማጽዳት ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ አጣናው ዋሴ ክ/ጦር እንዲሁም ካራማራ ክ/ጦርና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ አርበኞች ክ/ጦር ቅንጅታዊ ኦፕሬሽን ከምዕራብ ጎንደር ዞን መቀመጫ ገንዳ ውሃ በ9 ኦራልና በ4 ፓትሮል የተጫነ አራዊት ሠራዊት ከገንዳ ዉሃ 7 ኪሜ ርቀት ልዩ ስሙ አፍጥጥ እሚባል ቦታ ላይ አቀባበል በማድረግ አነጋግረዋቸዋል። ከመጣው የአራዊት ሠራዊቱ ኃይልም 5ቱ ኦራል ሙሉ ለሙሉ ሲደመመስ የጫነው ዙ 23ንም በማቃጠል ከጥቅም ውጭ ተደርጓል። ከዚህ በተጨማሪም ከመተማ ዮሐንስ ማስከርን አልፈው ስትራቴጅክ ቦታን በመያዝ በሱዳን ጠረፍ ከገድላባት 17 ኪሜ ርቀት ላይ በኤሊኮፍተር የተራገፈውን የአብይ አሕመድ ጨፍጫፊ ቀይ ቦኔት ለባሽ ሠራዊት እንደከብት ነድተው በርካታውንም ደምስሰው መልሰውታል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
10 247
4
በዛሬው ዕለት መስከረም 10/2017 ዓ.ም የጎንደር ፋኖ ጀብድ እጅን በአፍ ማስጫኑን ቀጥሎበታል። ዛሬ መስከረም 10/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ተከዜ ክ/ጦር፣ ራስ አሞራው ብርጌድ ላይ አርማጭሆ ልዩ ቦታው ሙሴአምባ ላይ ደፈጣ በመጣል በእንቅስቃሴ ላይ የነበረን መከላከያና ጸረ ሽምቅ ኃይልን አሳሩን ሲያሳየው ውሏል። ዛሬ በጠዋት 3:00 ሰዓት ላይ ሙሴአምባ ላይ ደፈጣ የጣለው በአርበኛ ዘነበ ገላ የተመራው የራስ አሞራው ብርጌድ ነበልባሎች በርካቶችን አቁስለው፣ በርካቶችን ወደፈጠራቸው ሸኝተው ከ20 በላይ መሣሪያዎችንም በምርኮ ታጥቀዋል። ዜና በምዕራብ ጎንደር ገንዳ ውሃና መተማ ዮሐንስ አካባቢ ጎንደርን ከአራዊት ሠራዊቱ የማጽዳት ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ አጣናው ዋሴ ክ/ጦር እንዲሁም ካራማራ ክ/ጦርና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ አርበኞች ክ/ጦር ቅንጅታዊ ኦፕሬሽን ከምዕራብ ጎንደር ዞን መቀመጫ ገንዳ ውሃ በ9 ኦራልና በ4 ፓትሮል የተጫነ አራዊት ሠራዊት ከገንዳ ዉሃ 7 ኪሜ ርቀት ልዩ ስሙ አፍጥጥ እሚባል ቦታ ላይ አቀባበል በማድረግ አነጋግረዋቸዋል። ከመጣው የአራዊት ሠራዊቱ ኃይልም 5ቱ ኦራል ሙሉ ለሙሉ ሲደመመስ የጫነው ዙ 23ንም በማቃጠል ከጥቅም ውጭ ተደርጓል። ከዚህ በተጨማሪም ከመተማ ዮሐንስ ማስከርን አልፈው ስትራቴጅክ ቦታን በመያዝ በሱዳን ጠረፍ ከገድላባት 17 ኪሜ ርቀት ላይ በኤሊኮፍተር የተራገፈውን የአብይ አሕመድ ጨፍጫፊ ቀይ ቦኔት ለባሽ ሠራዊት እንደከብት ነድተው በርካታውንም ደምስሰው መልሰውታል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ
Показать полностью ...
1
0
🔥 ቀን ከአአ፣ ወደ ማርቆስ መከላከያ እየመጣ ነው፣ የሚል መረጃ ተሰጥቶ ነበር፣ በተረጋገጠ መረጃ መሠረት አሁን በዚህ ቅጽበት ብዛት ያለው መከላከያ በ TATA ደብረ ማርቆስ ቤተመንግሥት እየገባ ነው። #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
10 062
7
የአማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች እያደረጉ ባሉት የድጋፍና ክትትል ስምሪት ከ8ተኛ ክፍለጦር አመራሮች ጋር ውይይት አደረጉ። ________ መስከረም 10/2017 ዓ/ም _ የአማራ ፋኖ በጎጃም ከፍተኛ አመራሮች ከ8ተኛ ክፍለጦር አመራሮችና እና በክፍለጦሩ ስር የሚገኙት ሽፈራው ገርባው ብርጌድ፣ ከሶማ ብርጌድ፣ ከአባኮስትር ብርጌድ፣ ደባይ ጮቄ ብርጌድና፣ ዛምበራ ብርጌ ከሻለቃ አመራር ጀምሮ እስከ ብርጌድ አመራሮች በተገኙበት ችግር ፈቺ የሆነ ጥልቅ ውይይት ያደረገ ሲሆን የክ/ጦር አመራሮችን ሪፎርም በመስራት በአዲስ ያደራጀ ሲሆን ቀጣይ ቀጣይ የስራ እቅዶችን አስቀምጧል። በምርጫውም:- 1. ሰብሳቢ:- በላይነህ ዋልተንጉስ 2. ም/ሰብሳቢ:- ምስጋናው ይታየው 3. ጽ/ቤት:- በላይነህ እናውጋው 4. ጦር አዛዥ:- መ/አ ውዳለው አንዳርጌ 4.1. ም/ጦር አዛዥ:- መ/አ አዳነ ጤና 4.2. ዘመቻ:- ሃ/አ ዮሴፍ ቢያዝን 4.3. አስተዳደር:- ሃ/አ ሃብታሙ መንበሩ 4.3.1. የሰው ሃይል:- ትግስት ጫኔ 4.4. ስልጠና:- ሃ/አ ሐይማኖት አፈወርቅ 4.5. ሎጀስቲክ:- ቢያዝን በዜ 4.5.1 ኦርዲናንስ፦ ሃ/አ አለኸኝ ተመስገን 4.6. ጤና:- ንጉስ ቴውድሮስ 5. የፖለቲካ ዘርፍ:- አዳንከኝ እያሱ 6. የህዝብ ግንኙነት:- ይበልጣል ጌቴ 7. ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር:- ሞገስ ውዱ 8. አደረጃጀት:- በላይነህ ደምስ 9. ቀጠና ትስስር:- ደምሰው ታመነ 10. መረጃና ደህንነት፦ *** የ8ተኛ ክ/ጦር ከፍተኛ አመራር ሁነው ተመርጠዋል። አዲስ ትውልድ! አዲስ አስተሳሰብ! አዲስ ተስፋ! [ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም]
Показать полностью ...
9 275
8
🔥‼️ አጣናው ካራማራ አርበኞች ክፍለጦር በጥምረት ስምሪት በርካታ የጠላትን ሀይል ሙትና ቁስለኛ እያረጉት ነው። ቀጠናውን ለመቆጣጠር እያረጉት ባለው ተጋድሎ እስከአሁን ድረስ ከዙ 23 ጀምሮ ያሉ ጠላት ሚጠቀምባቸውን ከባድ መሳሪያወች እያቃጠሉ እየገሰገሱ ነው ።የጠላት ሀይል ወደ መተማ መስመር የስንቅና ትጥቅ የሎጀስቲክስ ድጋፍ ለማድረግ እየተንቀሳቀሰ በነበረበት ሰአት ደፈጣ የጣሉት የአገዛዙ ሰራዊት ሎጀስቲክስ ያጓጉዝበት የነበረውን 4 መኪና ከነከባድ መሳሪያቸው ያቃጠሉ ሲሆን እግሬ አውጭኝ ሲል የነበረው ሰራዊት ወደአካባቢው ገጠሮች በመተኮሱ ወደ 7 ንፁሀን ሲገል የመረረው የአካባቢው ሰው ቤቱ ያለውን ዱላና ገጀራ በመያዝ ከፋኖወች ጋር ተጋድሎ ሲያረግ ውሏል።በርካታ የነፍስ ወከፍና የቡድን መሳሪያወች ሲማረኩ: የአገዛዙ ሰራዊት ምርኮኞቹን በስልክ ያነጋገርን ሲሆን በአለም አቀፍ የምርኮ ህግ መሰረት አያያዛቸው እንደተጠበቀ አጫውተውናል። ድል ለፋኖ ድል ለአማራ የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
10 101
3
የጥንቃቄ መልዕክት ሸዋ! ከአዲስ አበባ በርካታ ቁጥር ያለው የአገዛዙ ሀይል ከባድ ተተኳሽ መሳሪያዎችን ጭኖ የደብረብርሃን መስመር ይዞ እያመራ ይገኛል። በአከባቢው የምትገኙ የወገን ሀይል አስፈላጊውን ጥንቃቄ ታደርጉ ዘንድ መልዕክት ቀርቧል። ሼር በማድረግ ለወገን ሀይል እናድርስ‼ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
10 887
4
🔥አስቸኳይ መረጃ 2 ዙ 23 አንዱ ፓትሮል ላይ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ኦራል ላይ የተጫነ ነዉ ። ከዚህ በተጨማሪ 3 ዲሽቃ ፓትሮል ላይ ከነ አጃቢ ወታደሮች እንዲሁም በርካታ ተሳቢ እና አይሱዙ ሎጂስቲክ የጫኑ መኪኖችን አጅቦ ለመዉጣት በዝግጅት ለይ ናቸው ። ይህ ሀይል መነሻው ባህርዳር የመከላከያ ኮንዶሚኒየም ኤርፖርት መንገድ ሲሆን እንግዲህ መዳረሻው ጎጃም ወይንም ጎንደር ነዉ የሚሆነው ። ስለሆነም ከተቻለ መንገድ መዝጋት እርምጃ እንዲወሰድ ደፈጣ ይደረግ ። በተለይ በቅርብ ላሉ ፋኖዎች መረጃው ይጠቅማል ። ለምሳሌ ከባህር ዳር መራዊ ጎቻ ላይ ላሉ ፋኖዎች በቅርብ ስለሆነ ያሉት ። በጎንደር መስመር ከሄደም እንዲሁ ። ከዚህ በዘለለ ከባህር ዳር ጥበበ ጊዮን አዴት መስመር ያሉ ይጠንቀቁ ከዚህ በዘለለ የትም መሄድና ስለማይችል ማለት ነዉ ሁላችንም መረጃውን ሸር በማድረግ እናጋራ ።
Показать полностью ...
11 163
9
አስቸኳይ የጥንቃቄ መረጃ 1. ከ 20 ደቂቃ በፊት ሶስት ድሮኖች ከደብረ ዘይት ተነስተው ወደ አማራ ክልል አምርተዋል። 2. ዛሬ ማለዳ ከ40 እስከ 50 የሚደርሱ የአገዛዙ ወታደር የያዙ አይሱሪ መኪናዎች ከባህር ዳር በላይ ዘለቀ አየር ማረፊያ ወደ ጎንደር ቀጠና መሄዳቸውን ምንጮች ገልፀዋል::   ©ሞገሴ ሽፈራው #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም @hageremedianews
10 692
6
🔥#ደምበጫ_ጎጃም‼️ ዛሬ ንጋት 12:50 አካባቢ ነበልባሉ የደምበጫ ፋኖ (የአማራ ፋኖ በጎጃም ቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር  ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ) ጠላት ሰፍሮበት በነበረው ሙሉ አለም ችግኝ ቀጠና ዎድ መገንጠያ ላይ  የተጠና አስደማሚ ኦፕሬሽን ሰርተዎል💪 ጠላትን #በቦንብ_በረዶና #በጥይት_አረር ሲጠብሰው አርፍዷል💪 በዚህ ውጊያ በርካታ የጠላት ሙትና ቁስለኛ የሆነ ሲሆን በመኪና አስቀሬንና ቁስለኛውን ሲያመላልስ ያረፈደ ሲሆን 2 የፋኖ አናብስቶች ጠላትን እረፍርፈው ለአማራነት በጀግንነት አርፈዎል‼️ ይህ ሰው በላ ሰራዊት #ጭራቅ መሆኑን የእነዚህን ጀግኖች አስከሬን #አስፓልት ላይ በመጎት አረጋግጧል። ይህ ብርጌድ በቀን ሁለቴ ኦፕሬሽን በመስራት ጠላትን እያስጨነቀ ይገኛል💪 #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 10/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
10 596
8
በፎቶ የሚታየው በአርበኛ ባዬ ቀናው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር ጉና ክፍለጦር ከተቆጣጠራቸው አካባቢዎች መካከል አንዱ ሲሆን በጎንደር፣ ጎጃም፣ ሸዋና ወሎ ቤተ አማራ ፋኖ በተቆጣጠራቸው ቀጠናዎች የአማራ ህዝብ የነፃነትን አየር እየተነፈሰ በልጆቹ ፋኖዎች እየተጠበቀ በመረጣቸው እጩዎች እየተስተዳደረ ይገኛል:: አካባቢ የሚኖር አማራ ከብአዴንና ኦነጋዊና ትህነጋዊ አለቆቹ ፀድቶ የነፃነትን አየር የሚተነፍስበት ቀን ሩቅ አይደለም:: አማራ ከላይ በፈጣሪው ከስር በክንዱ ያሸንፋል‼️
10 949
5
🔥ሰበር ዜና‼️ ጨፍጫፊውና ደፋሪው የኦነግ ብልጽግና አራዊት እየታጨደ ይገኛል! በዛሬው ዕለት በጎጃም ብርሸለቆ አካባቢ የአማራ ፋኖ በጎጃም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም ክፍለጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ አናብስት ባደረሱት ድንገተኛ ጥቃት በርካታ የኦሮሙማው ጎመን ሙትና ቁስለኛ የተደረገ ሲሆን የቡሬ ዳሞት ብርጌድ ነበልባሎች ለጏዶቻቸው ሽፋን በመስጠት የኦሮሙማውን መንጋ አስተናግደውታል:: በተመሳሳይ ከማንኩሳ ወደ ፍኖተሰላም ሲጏዝ የነበረ አንድ ፖትሮል የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት በአረንዛው ዳሞት ብርጌድ ማንኩሳ ቢተው ሻለቃ እምሽክ ተደርጏል::
12 501
6
🔥‼️ በዛሬው ዕለት የአማራ ፋኖ በጎጃም አንደኛ ክፍለጦር ታደሰ ሙሉነህ በርጌድ ነበልባሎች በመርዓዊ ከተማ ባደረጉት የተጠና ኦፕሬሽን ቻይና ካምፕ የኮንክሪት ምሽግ ሰርቶ ተደብቆ የነበረው በርካታ የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: የቡድንና ነፍስወከፍ መሳሪያዎች በፋኖ ገቢ ተደርገዋል:: #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም
12 486
5
#ሰበር_ዜና‼️ አመሻሹን መርጦ ለማርያም የሚገኘው የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች በአማራ ፋኖ በጎጃም በዘጠነኛ ክፍለ ጦር አባይ ሸለቆ ብርጌድ ተደመሰሱ። አባይ ሸለቆ ብርጌድ ባደረገው ማጥቃት ከሰማኒያ በላይ የወራሪው አባላት ሲደመሰሱ የሰባ አንደኛ ክፍለጦር አመራሮች ተደምስሰዋል። ከአመራሮቹ የቀረው ከክፍለጦሩ አዛዥ ኮሎኔል አዱኛ የተባለ የወራሪው መሪ ብቻ መሆኑ ተረጋግጧል ። #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም
12 386
8
አሳዛኝ መረጃ‼️ በጣም አሳዛኝ በሆነ ሁኔታ የኦነግ ብልጽግና በተቆጣጠረባቸው አካባቢዎች የሚደፈሩ የአማራ ሴቶችና ህፃናት ከፍተኛ የአካልና የስነልቦና ጫና እየደረሰባቸው ይገኛል:: ከዛም ባለፈ በርካታዎቹ በሚደርስባቸው ጥቃት እና ሰለባ እየሆኑ ይገኛሉ:: የአማራን ሴቶችና ህፃናት መድፈር ታቅዶና ተጠንቶ በኦሮሙማው ብልጽግና እየተደረገ ያለ አውሬነት ነው:: እናት ፣ እህት ፣ ሚስት ፣ ልጅ ያለው ወንድም ይሁን ሴት የሆነ አማራ እንደ ህዝብ ተነስቶ በአስቸኳይ ይህን የአውሬ ስብስብ ከቀዬው ማፅዳቱ ግድ ነው‼️ ወራሪው መንጋ ከሚጠላን በላይ ጠላትን ጠልተንና አፅድተን ትግሉን በአጭር መቋጨት አለብን::
12 268
3
12 742
8
ትምህርትን የፕሮፖጋንዳ መሳሪያ ማድረግ አይቻልም:: ___ መስከረም 9/2017 ዓ/ም ___ የአማራ ሕዝብ በወራሪው ሰራዊት የተደረገበትን ሁሉን አቀፍ ወረራ ለመመከት የሚያደርገው ይፋዊ ጦርነት ከጀመረ ከ14 ወራት በላይ ሆኖታል:: ዘር ማጥፋትን ዓላማው ባደረገው የብልጽግና ጦርነት ምክንያት የአማራ ሕዝብ መሰረታዊ መብቶቹ ብቻ ሳይሆኑ እንደ ሕዝብም ሆነ እንደ ዜጋ የመኖር መብቱ ተነፍጎ ጭፍጨፋ እየተፈጸመበት ይገኛል:: ለሀገር እና ለሕዝብ ደንታ ቢስ የሆነው የብልጽግና ቡድን ያሰማራው ሰራዊት በርካታ የትምህርት ተቋማትን በማውደም እና ቁሳቁሳቸውን በመዝረፍ ከፊሎችንም  የወታደር ካምፕ በማድረግ አገልግሎት እንዳይሰጡ አድርጓል:: በዚህ ሐቅ እና ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መሆናችንን ከሕዝብ መደበቅ  የማይችለው አገዛዝ ሕጻናት ከቤት ወጥተው በሰላም መመለስ በማይችሉበት፣ ከትናንሽ እስከ ትላልቅ ከተሞች የጥይት አረር በሚዘንብበት፣ መኖሪያ መንደሮችን ጨምሮ ሰወች ለማኅበራዊ አገልግሎት የሚንቀሳቀሱባቸው በርካት ቦታዎች የጦር አውድማ እና የተዋጊዎች ምሽግ በሆኑበት ሁኔታ ውስጥ የትምህርት ተግባርን ማከናወን እንደሚችል አድርጎ ተከታታይ የፕሮፖጋንዳ ስራዎችን በመስራት ላይ ይገኛል:: ማናቸውንም ሰብአዊ ተግባር ለፕሮፖጋንዳ ፍጆታ በማዋል ነውረኛ ፖለቲካ የሚሰራው ይህ ቡድን የሚያናፍሰው ፕሮፖጋንዳ ሀሰተኛ መሆኑን ሕዝቡ በሚገባ የሚረዳው ቢሆንም እንደ አማራ ፋኖ በጎጃም ከዚህ በፊት በዚህ ጉዳይ ላይ የሰጠነው መግለጫ እንደተጠበቀ ሆኖ በጉዳዩ ላይ ያለንን ግልጽ አቋም በድጋሜ ለሕዝብ ግልጽ ማድረግ እንደሚገባን አምነንበታል:: በመሆኑም:- 1. የአማራ ተማሪዎች በፈራረሱ እና በወደሙ ትምህርት ቤቶች ታጉረው ትምህርት እያገኙ እንደሆኑ ተደርጎ ለሚለፈፍ ፕሮፖጋንዳ መሳሪያ እንዲሆኑ አንፈቅድም:: 2. ትምህርት ማለት ትውልድ ያልደረሰበትን ሕዝብ ያልተገነዘበውን ነባር  ገሀድ፣ ሁለንታ እና ሀብት ሳይንሳዊ፣ ታሪካዊ፣ ሥነ ልቦናዊ፣ ምርምር እና ግኝታዊ ትኩረትን መሰረት በማድረግ ሕዝብን ከጨለማ ወደ ብርሃን የሚመራ የእውቀት የጥበብ የፍልስፍና የታሪክ መንገድ ነው:: ከዚህ ፍጹም በተቃረነ ሁኔታ በሜካናይዝድ የሚጨፈጨፍን ሕዝብ ለትምህርት አይደለም ለመኖርም በማይመጥን ከባቢያዊ ሁኔታ ውስጥ ትምህርት ቤቶችን ስራ አስጀመርን ለሚል የገዳይ አገዛዝ የፕሮፓጋንዳ ማሳለጫ ሲባል ህጻናት ህይወታቸው አደጋ ላይ እንዲወድቅ ፍላጎት የለንም። 3.  የአማራ ሕዝብ ህልውና አደጋ ውስጥ ከገባባቸው ነባራዊ ሁኔታዎች መካከል የብልጽግና ማኅበራዊ ጉዳይ ፖሊሲ አፈጻጸም ይገኙበታል:: በመሆኑም የምንታገልለትን የአማራ ሕዝብ መብት እና ፍላጎት የሚመጥን የትምህርት መርሃ ግብር ባልተቀረጸበት ሁኔታ በጠላት ጉዳይ አስፈጻሚነት የሚከናወንን "የትምህርት" ተግባር አይፈቀድም። በአጠቃላይ የአማራ ልጆች የሚማሩት ይህ ጨፍጫፊ አገዛዝ ተገርስሶ በሚገኝ የነጻነት አየር ውስጥ እንጅ በጠላት የትምህርት ሥርዓት በከባድ መሳሪያ በታገዘ ጦርነት ውስጥ የሚደረግ መማር ማስተማር አይኖርም:: አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ!   [ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም !] #ይገቧታል_አይወጡም‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
12 761
4
11 969
1
🔥#ተጨማሪ_ሀይል_ወደ_አማራ‼️ አሸባሪው አብይ አህመድ ስልጣኑን ለማስጠበቅ ወንበሩን ለማፅናት የድሀን ልጅ እያስፈጀው ይገኛል። በርካታ ሀይል አማራ ምድር አስገብቶ በአናብስቱ ፋኖ #ዱቄት በመደረጉ በአራቱም የኢትዮጵያ ድምበር ሰፍረው የነበሩ #መከላከያ ተብሎ የሚጠራው ስብስብ ወደ አማራ ምድር እያስገባቸው ይገኛል። ከ36 በላይ መኪና የሽብር ቡድኑ ሀይል ኤልባቡር ወደ አማራ ምድር ትናት ጀምሮ ጉዞ ጀምሯል።በተያያዘ መረጃ ከአዲስ አበባ 25 ባስ አዘጋጅተው የኦሮሚያ ልዩሀይልን ትናት ሊያመጡ የነበረ ቢሆንም የኦሮሚያ ልዩሀይል እምቢ በማለቱ እረብሻ በመነሳቱ ስንፈልግ እንጠራችኋለን ብለው ባሶችን መመለሳቼው የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️ #ይገቧታል_አይወጡም‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
12 953
5
🔥#ባንዳው_ተቀንድሿል‼️ በደቡብ ወሎ መቅደላ ወረዳ የሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ጓደኛና ዘመድ መሥሎ ብዙ ግዜ መረጃ በመሥጠትና ብዙ የፋኖ ቤተሠቦችን ሲያሣፍንና አመራሮቹንም በመከታተል መረጃ ሲሰጥ የነበረ ባንዳ ተላላኪ በዛሬው እለት በሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ መረጃና ደህንነት ክትትል ተደርጎበት መረጃ ስለተገኜበት ለሌላውም ተላላኪ መመሪያ ይሆን ዘንድ እርምጃ ተወስዶበታል ሲል ሸህ ሁሴን ጅብሪል ብርጌድ ለንስር አማራ ገልፀዎል‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
12 368
3
አዳዲስ የድል ዜናዎችን እናበስራቹሀለን። ተቀላቀሉን ድል ለፋኖ✊💪 ለፈጣን ወቅታዊ ታማኝ መረጃዎች  ሁለቱ የመረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ። ለወዳጆዎ ያጋሩ።    ያድርጉ! 1. ንስር አማራ👉👉👉 2. ሀገሬ ሚዲያ👉👉👉
12 221
0
🔥 ! ⚠️ የሄሌኮፕተር ቅኝት እያደረጉ ነው። በኤርፖርቱ ዙሪያ አካባቢ የክልሉ ባንዳ የፀጥታ ሀይል አርሶ አደሩን ቤት ሲፈትሹ አርፍደዋል። የአርሶ አደር መሳሪያም ወስደዋል፤ ከወትሮው በተለየ ስጋት ውስጥ ወደቀዋል። የክልሉ የፀጥታ ሀይል ኤርፖርት አካባቢ ፍተሻ ለማጠናከር እና የመሰባሰብ እንቅስቃሴ እያደረገ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በከተማ አካባቢ ያላችሁ የፋኖ አባላት በንቃት ሁኔታዎችን ትከታተሉ ዘንድ ጥሪ ቀርቧል። በማድረግ መረጃ እናድርስ! #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 9/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
13 176
5
እኛ አስቀድመን የምናውቀው የውስጥ አዋቂው አበበ በለው ደግሞ ዛሬ የነገረን ሀቅ እስክንድር ነጋ መከታው ማሞን፣ ሀብቴ ወልዴን፣ ኮ/ል ፋንታሁንን፣ ኮ/ል ታደሰን ገንዘብ ሲያፈስላቸው ነበር። እስክንድር "በዲሞክራሲያዊ" መንገድ ተመርጫለሁ በሚለው ምርጫም የመረጡትም እነዚህ ገንዘብ የተከፈላቸው ሰዎች እና እሱ መሆናቸው እራሱ እስክንድር ነግሮናል። እውነታው ደግሞ ምርጫው ከጅምሩ መቋረጡ ነው። ምርጫው ተጠናቋል ቢባል እንኳን እስክንድር ድምፁን ያገኘው በብር ገዝቶ ነው ማለት ነው። ይህም እስክንድርን መራጮችን በሴፍቲኔት እና በገንዘብ እየገዙ ዲሞክራሲያዊ ምርጫ አድርገን ተመረጥን ሲሉን ከነበሩት ከኢህአዴግ መሪዎች ጋር የሚያጋራው ክስተት ያደርገዋል። በእርግጥ ስለ ሰውዬው ገና ብዙ እንሰማለን :D ከእውነት ለህዝብ ከሰራህ እንደምታሸንፍ የምትረዳው ደግሞ በዘሜ ላይ ይኸ ሁሉ ሴራ እና ውርጅብኝ እየወረደበት አሁንም ከፍታው ላይ መሆኑን ስታይ ነው። አንተ ከጎኑ እያለህ ድሮስ ምን ይሆናል ብለህ ነው የሚል አስተያዬት ይበረታታል ። ©Addisu getaneh
Показать полностью ...

file

13 116
25
🔥#ደምበጫ_ጎጃም‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዬፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር ኢንጅነር ክበር ተመስገን ብርጌድ(የደምበጫ ፋኖ) ቀን በቀን ከተማ በመግባት አስደማሚ ሚሽን በመስራት አኩሪ ገድል እየፈፀመ ይገኛል በአሁኑ ሰዓት ከምሽቱ 4:02 ጠላት መሽጎበት በሚገኜው ገሊላ መገንጠያ (#ዳሞት_ዩኒዬን) ላይ #ኦፕሬሽን ሰርቷል💪 ፋኖ ለአማራ ህዝብ ብሎም ለጭቁን ህዝቦች ሰላምና እኩልነት የሰፈነባትን ሀገር ለመገንባት ሌት ከቀን እየሰራ ይገኛል‼️ ክብር እነሱ ደክመው፣ተጎሳቁለው እንዲሁም የአካልና የህይዎት መስዎትነት ከፍለው ለሚያኖሩን የአማራ ጠበቆች (ፋኖ) ይሁን‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
13 972
6
የትላንትምና እና የዛሬው እውነታ‼️ "ከኛ ጋር ተወልደው፣ እኛ ጋር ተካፍለው፣ በልተው፣ ተካፍለው ጠጥተው፣ አድገው፣ የአያት የቅድም አያታቸውን ትውልድ ከአጋም የተጠጋ ቁልቋል እንደሚባለው በፊት ያደሙን እንዳይበቃቸው አሁን ደግሞ የኛን ትግል ለማሰናከል…ወንድሞቻችን ናቸው ዋጋቸውን ሰጥተናቸዋል:: አማራ በጠላቱ መሆን አለበት!" ጀግናው ፋኖ ሞላ ደስዬ💪 አማራ ነኝ ያለ ሁሉ አማራ አይደለም:: በየሚዲያው ፣ በዳያስፖራና በመሬትም ጭምር በተለያዩ ዘርፎች የአማራን ህዝብ ትግል ለመጥለፍ እየተጉ ያሉት አማራ ነኝ ብለው ትግሉ ውስጥ እራሳቸውን ያስገቡ ነገር ግን አማራ ሳይሆኑ ዘር ቆጥረው አማራን በጠላትነት የፈረጁ አስመሳዮች ናቸው:: በቃል አማራ ነኝ ይሉሀል ግን በስራ ለጠላት ወግነዋል:: ከልጅነቱ ጀምሮ ሙሉ ህይወቱን አንድን ህዝብ በጠላትነት ፈርጆ ለማጥፋት የሚተጋን የአውሬ ስብስብ ፈጣሪ እያጋለጠ የመጣ ሲሆን አሁንም ይበልጥ ይጋለጡ ዘንድ በርትንተን እንጠይቅ:: በርትተን እንስራ:: @ NG
Показать полностью ...

IMG_8794.MOV

13 847
2
እንኳን በአራት አቅጣጫ በአርባ አራት አቅጣጫ ይምጡ!! (ራስ አርበኛ ዘመነ ካሴ የተናገረው) #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም
13 469
5
በዛሬው ዕለት መስከረም 08/2017 ዓ.ም ለወታደራዊ እገዛ የተንቀሳቀሰው አራዊት ሠራዊት ገሚሱ ተደምስሶ፣ ገሚሱ ፈርጥጧል። ዛሬ መስከረም 08/2017 ዓ.ም ከማዕከላዊ ጎንደር ማክሰኝት ወደ ምዕራብ በለሳዋ አርባያ ከተማ በ4 ኦራልና በ2 ፓትሮል ሲንቀሳቀስ የነበረን ጨፍጫፊ ሠራዊት ድንዛዝ ላይ ደፈጣ በጣሉት አርበኞች ተረፍርፏል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ድል በር ብርጌድ በሻለቃ ሙሌ ወርቁ የምትመራዋ ነብሮ ሻለቃ በተጣለ ደፈጣ 1 ኦራል አራዊት ሠራዊት ሙሉ ለሙሉ ሲደመሰስ ፓትሮሉ ላይ የነበረን ዲሽቃ ተኳሽ ጨምሮ በርካታ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደመጣበት ፈርጥጦ ተመልሷል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
14 219
4
በዛሬው ዕለት መስከረም 08/2017 ዓ.ም ለወታደራዊ እገዛ የተንቀሳቀሰው አራዊት ሠራዊት ገሚሱ ተደምስሶ፣ ገሚሱ ፈርጥጧል። ዛሬ መስከረም 08/2017 ዓ.ም ከማዕከላዊ ጎንደር ማክሰኝት ወደ ምዕራብ በለሳዋ አርባያ ከተማ በ4 ኦራልና በ2 ፓትሮል ሲንቀሳቀስ የነበረን ጨፍጫፊ ሠራዊት ድንዛዝ ላይ ደፈጣ በጣሉት አርበኞች ተረፍርፏል። የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ድል በር ብርጌድ በሻለቃ ሙሌ ወርቁ የምትመራዋ ነብሮ ሻለቃ በተጣለ ደፈጣ 1 ኦራል አራዊት ሠራዊት ሙሉ ለሙሉ ሲደመሰስ ፓትሮሉ ላይ የነበረን ዲሽቃ ተኳሽ ጨምሮ በርካታ ሙትና ቁስለኛውን እያዝረከረከ ወደመጣበት ፈርጥጦ ተመልሷል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ
1
0
የአማራ ፋኖ በጎጃም የአማራ ፋኖ በጎጃም 5ኛ ክ/ጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ፍኖት አንደኛ ሻለቃ የምስረታ አንድኛ አመቱን አክብሯል! #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
12 740
2
🔥#ወይንማ_ወርቅማ_ክሊኒክ ቀበሌ‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ራስ ቢትወደድ መንገሻ አቲከም(5ኛ) ክ/ጦር አረንዛው ዳሞት ብርጌድ ፋኖተ ዳሞት ሻለቃ መንጋው ሻምበል ከንጋቱ 11:30 እስከ 6:00 አካባቢ  በጃቢጠና ወረዳ ወይንማ ወርቅማ (ክሊኒክ) ቀበሌ መሽጎ በሚገኜው የጠላት ሀይል ባደረገው ተጋድሎ የጠላትን ሀይል አይቀጡ ቅጣት በመቅጣት በርካታ ሀይል ሙትና ቀለስለኛ አድርገውታል💪 ይህ የጠላት ሀይል አስከሬንና ቁስለኛ በኦራልና በፓትሮል ሲያንቀሳቅሱ የነበረ ሲሆን ሄሊኮፕተርም ወደ አካባቢው አርፎ እንደነበር የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል‼️ የፋኖን ምት መቋቋም ያልቻለው የጠላት ሀይል በከባድ መሰራያ ክኒሊክ ከተማን የደበደባት ሲሆን #ወይንማ_ወርቅማ የመጀመሪያ ትምህርት ቤት #በከባድ መሳሪያ አውድመውታል። በዚህ ጥቃት እስከ አሁን ባለው መረጃ 1 ንፁሃን(ሴት ) የተገደለች ሲሆን በአሁኑ ሰዓት ጠላት ተጨማሪ ሀይል በማስገባት ቤት ለቤት እየዞረ ሴት እየደፈረ ወጣት እያፈሰ ነው ሲሉ ለንስር አማራ ገልፀዎል‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
14 008
8
🔥‼️ የአማራ ፋኖ በጎጃም ጠቅላይ አዛዥ አርበኛ ዘመነ ካሴ ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረውና የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ በዳንግላ ተገኝተው አዲስ አመትን ከነበልባሎቹ ጋር አክብረዋል::

IMG_8771.MP4

IMG_8772.MP4

13 586
13
🔥#የሜ_ጀ_ውባንተ_መታሰቢያ‼️ በትናትናው ዕለት (07-01-2017 ዓ.ም) የጀግናው የሜጀር ጀነራል ውባንተ አባተ ስድስተኛ ወር የመታሰቢያ ቀን በልጆቹ ታስቦ ውሏል! #ጅግኖች_የተሰውለትን_ዓለማ_ከዳር እናደርሳለን‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
13 568
5
ዝምታው አዋቂነቱን ያሳብቃል   መምሰል ሳይሆን መሆን ይወዳል።       ማነው እሱ?  ተከተሉኝ መፀሀፍትን ማንበብ ይወዳል። ቤቱ ቤተ መፃህፍት ነው። ጓደኞቹ ሁሌም  በታሪክ አዋቂነቱ አስተዋይነቱና የምር የልብ ጓደኝነቱ ይመሰክሩለታል ። በተለይም ደግሞ እሱ ከሚአካፍላቸው እውቀት ባለፈ ቤቱን ከሞላው መፅሃፍ በመፅሃፎቹ ቀልድ ስለማያውቅ  እየፈረሙ እየተዋሱ አንብበው አንብበው እንዲመልሱ ያደርጋል ።  ይህ ጀግና ሰው ሰውን  በጭፍን አይጠላም ያጠናል ይመረምራል ስህተት ሲያይም እንዲስተካከል ይመክር ይዘክራል። በምክንያት የሚያምን ነው። ያደገው በቤተክርስቲያን በሰንበት ትምህርት ቤቶችና በግቢ ጉባኤ ውስጥ በመሆኑ ግብረ ገብነቱ ያደገበት ማህበረሰብ ካወረሰው በተጨማሪ  ትልቅ እድልን ፈጥሮለታል።  ይህ ሰው እጅግ አብዝቶ ሐገር ከመውደዱና ለሰው ለወገን ከመሳሳቱ የተነሳ ለሐገሬ ለህዝቤ ባለኝ ሁሉ እታገላለሁ በማለት በትግል ዓለም ድፍን አስር አመትን አሳልፏል። አሁንም እየታገለ ነው። የመጀመሪያ ዲግሪውን ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ : የማስተርስ ዲግሪውን አዲስአበባ ዩኒቨርስቲ ተምሯል።  በትምህርት ቢሮና በተለያዩ NGOs ቢሮዋች በባለሙያነት አገልግሏል። የPhD የትምህርት እድል ካናዳ  አግኝቶ የመማር እድል ቢገጥመውም ለሐገር ለወገን ስለተቆረቆረ ስለታገለ  ገዢ ነኝ የሚለው አካል ያገኘውን እድል እንዳይጠቀም  አድርጎታል። ወደ ውጭ ወጥቶ የዶክትሬት ዲግሪውን የመማር እድሉን ያጣ ቢሆንም ሁለተኛ ማስተርሱን ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ በመደበኛ አንድ ዓመት እንዳስቆጠረ አማራ የጀመረውን የህልውና ትግል በመቀላቀል  ጠቅልሎ ሙሉ በሙሉ ወደ ጫካ ገባ።   ይህ ጀግና እና በሳል ወንዶም የአማራን ምድር በአራቱም ክፍለ ሃገራት እየተዞዟረ መልካአ ምድሩንና ታሪኩን በሚገባ አጥንቷል።  ሲቀጥልም ከወለጋ አንዶዴ እስከ አንገር ጉትን በቤኒሻንጉል በሶስቱም ዞኖችና በአንድ ከተማ አስተዳደር አማራውን ያደራጀ ያነቃ ጀግና ታጋይ ነው። ሀብትና ንብረቱ መተከል ወድሞ ቀርቷል። መተከል የተፈፀመ እያንዳንዱን ጭፍጨፋ በሰነድና በቪዲዮ ሰንዶ ለታሪክ አስቀምጦታል።ቤተ ክርስቲያን እያስቀደሰ በተደረገ ጭፍጨፋ በታምር ተርፏል። የአማራ ኩላሊት እንደ በግ ስጋ ሲበሉ አይቷል። ቃላት የማይገልፃቸው ዘግናኝ ድርጊቶችን በአማራው ላይ ሲደረጉ በማየቱ ግፍ አንገሽግሾት የወጣ ነው። በዚህ ወጣትነት እድሜው 12 ጊዜ የእስርና ድብደባ ሰለባ ሆኗል።  ባምባሲ: አሶሳ: መተከል:ቻግኒ: ሉማሜ:እንጅባራ: ዳንግላ:ባህርዳር : ደብረ ማርቆስ : እስርና እንግልት የደረሰበት ቦታዋች ናቸው። በተለይም በኪሱ 2500 ብር እያለው እንጅባራ ላይ በረሀብ ለመግደል የተሴረበት መንገድ እስከዛሬ አይረሳውም። 7 ገዜ የግድያ ሙከራ ተደርጎበታል። በትግል አለም ባንዳ ስለማይጠፋ ያጎረሰው ነክሶታል: ዋጋ ከፍሎ ያተረፋቸው ሊገሉት ተሯሩጠዋል። ይህን እያደረጉትም ነገንና ትግሉን እያሰበ በትዕግሥት ያሰልፋቸዋል። እንኳን እኔ  ክርስቶስም ተንገላቷል ይላል ። በህይወት መንገድ ላይ የሚገኘው ስኬት ከፈተናው አይበልጥም። የመከራ ጊዜ በመርሳት ስለሚደበዝዝ እንጂ ከምናገኘው ደስታ ጋር አይስተካከልም። እትብቱ ከተቀበረበት ትውልድ ቦታ ተነስቶ በውል ወደማያውቀው የነፃነት የተስፋ ምድር ለሚጓዝ ሰው እያንዳንዱ እርምጃ የምጥ የጣዕር ያህል ከባድ ነው፡፡ ቀበቶ ከማያላሉለት ፣ መቀነት ከማይጠብቁለት ጭንቀት ጋር መጋፈጥን ይጠይቃል። በብዙ ተክዷል። በወዳጅ መከዳት ደግሞ  ህመሙ ከክፉ አውሬ ጥርስ ከመነከስ ይከፋል። በትግል ህይወት ከሚፀናው በሞት ሳት ብሎ ፣ በነበር እንደዋዛ የሚቀረው ይበዛል። በወጉ ለማልቀስ ፣ ለመቅበር የሚተርፍ ልብና ጊዜ አይኖርም። መኖር እንደመወለድና እንደመሞት አይቀልም። በትግሉ ላይ ትንፋሽን ለማቆየት የሚደረግ ግብግብ በነበረበትና ከድቅድቅ ጨለማ ጀምሮ የነበረ ነው። ዛሬ እልፍ አዕላፍ ተከታዮችን አፍርቷል። በአሁኑ ሰዓት የአማራ ፋኖ በጎጃም ስራ አስፈፃሚና ከፍተኛ አመራር ነው። ዕትብቱ ጎጃም ይቀበር እንጂ እስከ ጎንደር :ወሎና ሸዋ: በተለይም ከክልሉ ውጭ እያደራጀ ይገኛል። በሰራዊቱም በአመራሩም ተወዳጅ እንደሆነ ቀጥሏል። ከድልና ከነፃነት በኋላ የምንመሰክራቸው ጀብዶች አሉ።   እንዲህ አይነት ወጣቶች ናቸው እንግዲህ የአማራን ትግል አንጀታቸውን ቋጥረው የህዝባቸውን ክብር ለማስጠበቅ የአያቶቻቸውን ቃል ኪዳን በማክበር ለሐገር አጥር ለመሆን መስዕዋትነትን ለመክፈል ዝግጁ የሆኑት ።  ይህ ወጣት መሳይ ከእድሜው በላይ ሊቅነት የተጠናወተው ፋኖ አርበኛ (መለኛው) ምናልባት ይታየው ይባላል ። በጭንቅ ግዜ ሁሉ መላ አያጣምና (መለኛው) የሚለው መጠሪያ ስሙ መጣፊያ ባጠረ ግዜ ሁሉ እንደጭስ መውጫ መንገድ ይዘይዳል።           ©yeneshi muli #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 8/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
13 737
9
13 810
4
     🔥‼️ በመጨረሻም፣ ጋዜጠኛ በላይ ማናዬ ሀገር ጥሎ ተሰዷል።
14 975
4
🔥‼️ ከአማራ ፋኖ በጎንደር ኮማንዶ ሳሙኤል ባለድል እና ከአማራ ፋኖ በጎጃም ኮማንዶ ናቲ በጎጃም ሰማይ ስር! አማራ ስራ ላይ ነው‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @hageremedianews
14 716
9
🔥‼️ በጎጃም ግሽ አባይ ዙሪያ አምቢሲ አካባቢ ህዝብ ለመሰብሰብና የሀስት ፕሮፖጋንዳ ለመንዛት ሲሰናዳ የነበረው የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ከትላንት በስተያ በፋኖ ከበባ ተደርጎበት በደረሰበት ጥቃት ሙትና ቁስለኛ ተደርጏል:: የአማራ ፋኖ በጎጃም አገው ምድር (ሶስተኛ) ክፍለጦር ስሜነህ ደስታ እንጅባራ ብርጌድና ግዮን ብርጌድ ነበልባል ፋኖዎች ጠላት ላይ ከበባ አድርገው ሲለበልቡት የቆዩ ሲሆን ስብሰባ በሚል የገባው ጠላት በርካታው ታጭዶ ከሞት የተረፈው እግሬ አውጪኝ ብሎ ወደመጣበት ፈርጥጧል:: #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም
14 337
3
የአማራ ፋኖ በጎጃም ላለፈው አንድ ወር ከሚያደርገው ውጊያ ጎን ለጎን የተቋሙን አደረጃጀት በሚያፀና መልኩ በአይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ውይይት ከሁሉም አባላቱ ጋር በማድረግ ስኬታማ መሆኑን አስታውቋል። ድርጅቱ የአማራ ፋኖ በጎጃም በሁሉም ቀጠናዎች በመዞር ከክፍለጦር ፣ ከብርጌድ ፣ ከሻለቃ አመራሮች እንዲሁም ከፋኖዎች ጋር ሰፊ ውይይትና ስልጠና መስጠቱ ተነግሯል። ድርጅትን ማፅናት ፣ ህዝብን ማወያየትና የነፃነት ትግሉን በህብረተሰቡ ውስጥ ማስረፅ ላይ በትጋት እየሰራ እንደሆነ ያሳወቀው የአማራ ፋኖ በጎጃም...ሁሉም ከፍተኛ አመራር በተመደበበት ቀጠና ውጤታማ እንደነበር ተነግሯል። ከአመራሮቹ መካከል ከመረጃ ቲቪ ጋር ቆይታ ያደረገው የአማራ ፋኖ በጎጃም የውጭና ዲያስቦራ ጉዳዮች መምሪያ ም/ሃላፊ ፋኖ ሃይለሚካኤል ባየህ...እርሱ በተመደበበት ቀጠና ማለትም በሰዴ ወረዳ ከሚገኙ ጎይባ፣ጎማዱር ፣ወፍጠም እና አካባቢው ህዝብ ጋር ታላቅ ህዝባዊ ንቅናቄ መድረክ ማካሄዳቸውን አስታውቋል።     ሞገሴ ሽፈራው! #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
14 787
4
🔥! ኢንጂነር ደሳለኝ ሲያስብሸዋ አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ መሪ መቶ አለቃ ልመነህ ሻወል አማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ም/ል መታደራዊ አዛዥ! #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም
14 347
4
ይህ የምታዩት በጎንደር ዩንቨርሲቲ ከመሸ ከሰዓት 11:40 በቀን 07/01/2017 ዓ.ም በፋሲል ግቢ አድርጎ ቴዎድሮስ ግቢን አቋርጦ ወደ ማራኪ ግቢ በር የሚሄድ መድፍ (ታንክ) ነው። የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን የጦር ካንፕ ያደረገው አገዛዙ  በዚህ መንድ የጦር አውድማ እያደረገ ነው። #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም

file

14 032
15
የምናያቸው ጀብዶች ሁሉ ለዘመናት ሲጠበቁና ሲናፈቁ የኖሩ ነፍስ አድን አርበኝነት ነው ‼️ ሰው ለስርቆት እና ለተራ ፍላጎት ዋጋ በሚከፍልበት ዘመን ፥ ጠላቶቻችን ዐማራ ለማንነቱ መሞትን በደስታ እንደሚናፍቀው አላወቁትም  ወይም የዐማራነትን ሥነልቡና አልተረዱትም! እኛ ስለ ስለማንነታችን ስንሞት አክሊል ተቀዳጅተን፣ በመላእክት ዜማ የምንሸኝ እንጂ ፥ በፍርሃትና ውንብድና እንደ ሞተ ሰው በልቅሶ የምንቀበር አለመሆናችን፤ ሞትን ደፍረን ዐማራነታችንን ለመናፈቃችን ማሳያ መሆኑን እናረጋግጥላችኋለን !! ዐማራታችንን ናፍቀናል ፥ ለረጅም ዘመናት ተለይቶን የኖረውን ወድ አባታችንን ልናይ ጓጉተናል !! #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
14 480
4
በዛሬው ዕለት መስከረም 07/2017 ዓ.ም የጀግኖቹ ምድር ጎንደርን ከአራዊት ሠራዊትና ከባንዳ የማጽዳት ሥራችን በአስተማማኝ መስመር ላይ ይገኛል። የአማራ ፋኖ በጎንደር ራስ ደጀን ክ/ጦር እና ዘርዓይ ክ/ጦር እንዲሁም ጎንደር እዝ ቅንጅት ዳባት፣ ደባርቅ፣ አምባ ጊዮርጊስ፣ ገደብዬ፣ ወቅንና ሌሎች ከተማዎች ትናንት ነጻ ከወጡ በኋላ ከአብይ አሕመድ አራዊት ሠራዊት ጋር አብረው ተጠርንፈው የፈረጠጡት እንዲሁም ካምፕ ውስጥ የተወሸቁ ባንዳ አመራሮች በልዩ ኦፕሬሽን ገቢ እየሆኑ ይገኛሉ። ከእነዚህ መካከል 4 የሚሆኑ የዞንና የወረዳ ከፍተኛ አመራሮችን ገቢ አድርገን ወደማረፊያ ቤት ልከናል። ሌሎችን በፍትሕ አደባባይ የማቆም ተግባራችን ተጠናክሮ ቀጥሏል። በዓውደ ውጊያውም  ዲሽቃና ሞርተርን ጨምር ብሬን፣ ስናይፐርና በርካታ የነፍስ ወከፍ መሣሪያዎችን ማግኘት ተችሏል። # ዜና ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ.ም "ብረትን መቀጥቀጥ እንደጋለ ነው" በሚለው ብሂል ጎንደር ከተማ ላይ የሚገኘውን አራዊት ሠራዊት መረፍረፉን ተያይዘንዋል። በዚህ ዓውደ ውጊያ የአማራ ፋኖ በጎንደር ሜጀር ጄኔራል ውባንተ አባተ ክ/ጦር እና የአማራ ፋኖ ጎንደር እዝ ጎንደሬ በጋሻው ክ/ጦር ቅንጅት በርካታ ባንዳ ሚሊሻና አድማ ብተና እስከወዲያኛው ተሸኝቷል። የከተማውን አብዛኛው ክፍልም በፋኖ ቁጥጥር ስር ይገኛል። ## በሌላ መረጃ ዛሬ መስከረም 07/2017 ዓ.ም የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ ድል በር ብርጌድ ከምሽቱ 5:00 ሰዓት ላይ ማክሰኝት ከተማ በመግባት የፖሊስ፣ ሚሊሻና አድማ ብተና አባላት ላይ የተጠና እርምጃ ወስዶ ወጥቷል። በዚህም በርካቶቹ ባንዳዎች እስከወዲያኛው ተሸኝተዋል። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕ/ግንኙነት መምሪያ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
14 132
9
🔥‼️ በጎንደር ማክሰኝት እና ጠዳ በርካታ የኦነግ ብልጽግና አራዊት ሰራዊት ቆንጆዎቹ ፀድቷል:: በጎንደር ከተማ አስደማሚ ድሎችን ፋኖ እየተቀዳጀ ይገኛል:: #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
14 039
9
“ህወሃት ለፋኖ ያቀረበውን የሰላም ጥሪ  በመልካም እንቀበለዋለን” አስረስ ማረ ፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ ወቅታዊውን የፋኖ ትግል ፣ በባህርዳር በእነ አበባው ታደሰ እየትካሄደ ስላለው ስብሰባ ፣ ሶማሊያ በኢትዮጵያ የሚገኙ ታጋዮችን እረዳለሁ ስለማላቷ እንዲሁም ደብረጽዮን በመግለጫቸው ስለፋኖ በሰጡት አስተያየት ዙሪያ የአማራ ፋኖ በጎጃም የፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ አርበኛ አስረስ ማረ ዳምጤ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥቷል፡፡ በዚህ ማብራሪያም ብርጌዶችንና ክፍለጦሮችን የማጠናከርና የማብቃት ስራዎች እንደተሰሩና በደፈጣም ሆነ በቀጥታ ኦፕሬሽኖች እንደቀጠሉ ፋኖ አስረስ አንስቷል፡፡ በዚህ አመት ትግሉን ለመቋጨት የሚያበቃንን በቂ ቅድመ ዝግጅ አድርገናል ሲልም ተናግሯል፡፡ እንዲሁም አገዛዙ ከሰሞኑ ለሰላም ዝግጁ መሆኔን ያሳይልኛል ያለውን የሃሰት መግለጫ እንደሚያወጣም እናውቃለን ብሏል፡፡በአበባው ታደሰ የሚመራው ቡድንም በክልሉ መዲና ባህርዳር ስብሰባ እያካሄደ መሆኑን ገልጿል፡፡ ይህም ፋኖ ባህርዳርና ጎንደር ከተሞችን ይቆጣጠራል በሚል ስጋት ከፍተኛ ሃይል በአካባቢዎቹ ለማሰማራት ያለመ መሆኑም እየተነገረ ነው፡፡ በዚህም በከተሞቹ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ሃይ በተጠንቀቅ እንዲሰፍር ተደርጓል፡፡ ይሁን እንጂ ይህ የፋኖ ትግል ላይ የሚያሳድረው ተጽእኖ እንደሌለው አርበኛ አስረስ ገልጿል፡፡ በሌላ በኩል ዶ/ር ደብረጽዮን ከፋኖ ጋር ሰላም እንፈልጋለን በሚል ከሰሞኑ ለሰጡት መግለጫ ምላሽ የሰጠው ፋኖ አስረስ “ እንዲህ አይነት ህዝብን ከህዝብ የሚያቀራርቡ ሃሳቦችን በመልካም ነው የምንቀበለው” ሲል ገልጿል፡፡ “ህወሃት የማይታመን ድርጅት ነው፣ አሁን ላይ አጣብቂኝ ውስጥ ሲገባ ነው ፋኖን አጋር ማድረግ የፈለገው” በሚል ከሚዲያው ለተነሳለት ጥያቄም የሚከተለውን ምላሽ ሰጥቷል፡፡ ሶማሊያ “ብልጽግና ጸብ አጫሪነቱን ካላቆመ በኢትዮጵያ ያሉ ታጋዮችን እረዳለሁ” በሚል በምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሯ በኩል ላጋራቸው ሃሳብ ፋኖ አስረስ በሰጠው ምላሽ “ እኛ የምንተማመነው በራሳችን ህዝብና ሃይል ነው” ብሏል፡፡ 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
14 388
13
13 551
2
🔥#የጥንቃቄ_መልክት_ጎንደር‼️ የጥንቃቄ መልክት ለወገን ሀይል ማራኪ ክፍለ ከተማ ባንዳው ሚኒሻና አድማ በታኝ በጋራ በመሆን #ዲሽቃ ጠምደው ተቀምጠዎል ለወገን ጦር ጥንቃቄ እንዲያደረግ አድርሱልን። እናሸንፍለን ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገልፀዎል፣ በተያያዘ መረጃ የጠላት ሀይል ጎንደር ዩንቨርስቲ እንደ መጠለያና እንደ ማዘዣ ካንፕ እየተጠቀሙበት ሲሆን #ቁስለኛም ወደ ግቢው እየሰበሰቡ መሆኑ ታውቋል‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
14 687
9
🔥#ሰበር_መረጃ_ጎንደር‼️ ጎንደር ከተማ ሙሉ በሙሉ ለመጨበጥ ከፍተኛ ትንቅንቅ እየተደረገ ሲሆን ከጎንደር ከተማ በርከት ያሉ አካባቢዎች በፋኖ ቁጥጥር ስር ገብተዎል💪 #ጎንደር ከተማ ያላችሁ በእዬ አካባቢያችሁ ያለውን ሁኔታ በውስጥ መስመራችን ተሎ ተሎ አድርሱን። የውስጥ አድራሻ👉 @NISIREamhra2 👈 #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
13 991
13
የድሮው ኮማንዶና የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ተቋም አሰልጣኝ የአሁኑ የአማራ ፋኖ በጎጃም 3ኛ ክፍለጦር አመራር ጀግናው ወንድማችን ኮማንዶ ናቲ የብልፅግናው ስርአት ሰራዊቱ እየከዳውና በፋኖ ምት ቀብሩ እተፋጠነ ነው። 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
13 305
5
🔥#ዝክረ_ሰማዕታት_ደምበጫ‼️ እንጅነር ክበር ተመሰገን ብዙ ወንጅሞቹን ይዞ ጠላትን እረፍርፈውት የወደቁ መሰከረም 5(፭) ነበር። እንጅነሩ ቀላል ሰው አልነበረም፣ሞትን በምድር የናቁ ከሚባሉት ሰወች አንዱ ነበር፣ ኢንጅነሩን ከከተማችን ደምበጫ እሰከ ባህር ዳር ጠርቶ ፋብሪካውንም ይሁን ሆቴሉን ያላሰገነባ የለም። እንደ ጥፍር ብታንሰ እንኳን ስህተት የሚባል ሰራ አይወድም።ይህ የኢንጅነር ክበር ተመሰገን መለያ ነው።እንጅነሩ በከተማችን ደምበጫ አሰተዋይ ሀቀኛ ከሚባሉት ቁጥር አንድ ተጠቃሺ ነበር ታዲያ እንጅነሩ የሰለቸው እና እንቅልፍ የሚነሳው አንድ ነገር እንደነበር ያጫውተናል።ከጀመረ አይንህ ከ አይኑ ጋር እንዳፈጠጥህ አውርቶ ሲጨርሰ ከ እንቅልፍ እንደተነሳ ሰው ብንን ትላለህ ሀሳብህን አካፍለኝ ምን ትላለህ ይልካል? ያው ሲያወራህ የቆየ የዚህን መከረኛ ህዝብ ሞትና መፈናቀል ነውና አዳማጩም መወላወል እሚባል የለም ቀጠሮ መያዝ ብቻ ነው። ይመክራል የትግል አቅጣጫ ያሰቀምጣል እንጅነሩ የሀሳቡን እና የመንፈሱን ጥንካሬ ያዩ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች እነ አሰር አለቃ መዘመር ዘመኑ የአሳምነው የመንፈሰ ወራሾች አለን ከአንተ በፊት እንጅ ወደኋላ የለም በማለት ጀግኖቹ ከፊት ተሰለፉ ጀግኖቹም እሰከሚበቃቸው ጠላትን እንደ ጤፍ እያጨዱ ከመሩት ምርኮና ቁሰለኛ በጎጃሟ ከተማ ደምበጫ ሞልቶ ተረፈ #ድሮንና_ቢኤም ይነጉድ ጀመር ከተማዋ ሌላ ታሪክ ውሰጥ ገባች መሪያችን እንጅነር ክበር ተመሰገንም #ኮረኔል_ሰጤን ለመማረክ ምሽጉ ላይ ልጆቹን ይዞ ወደቀ ጀግናው የባንዳን ጦር በብሬን በታትነውት በክበር ከልጁ እና ከሚወደው ከጀግናው ወንድማችን ፲አለቃ መዘመር ዘመኑ ካህን ኮትኩቶ በጠንካራ መንፈሰ ያደገው የደገሞው ጀግና የቁንዲ ኪዳነምህረቱ ተርብ ከእንጅነሩ ጋር በክብር የተሰውበት እለት መሰከረም ፭ ነበር ። እናም እንላለን ያሰጀመራችሁትን ትግል በእጥፍ ተጠናክሮ ቀጥሏል ሰለዚህ አልሞታችሁም። ጀግና ብርሌ ነው ቶሎ ይሰበራል እንዲሉ እናንተ አልፋችሁ እኛን በብረት ሀዲዲ ገምብታችሁን መንፈሳችሁን አውርሳችሁን አልፋችኋል። ሰለዚህ አልሞታችሁም። ትግላችሁን እናሰቀጥላለን ቃልኪዳናችንን እንጠብቃለን። አማራ በሀቀኛ ልጆቹ ከባርነት የነፃነትን ካባ ይጎናፀፋል። ሲሉ የኢንጅነሩ ልጆች የአማራ ፋኖ በጎጃም የቀኝ ጌታ ዪፍታሄ ንጉሴ ክ/ጦር የእንጂነር ክበር ተመስገን ብርጌድ (የደምበጫ ፋኖ) መታሰቢያው አክብረዎል‼️ #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
13 389
7
12 228
4
🔥‼️ ጎንደር ከተማ ላይ ከጠዋቱ 12 ሰዓት የጀመረው ጥንቅንቅ እንደቀጠለ ሲሆን ነበልባሉ ፋኖ ወደ ፊት እየገሰገሰ ይገኛል። የፋኖን ምት መቋቋም ያልቻለው የጠላት ሀይል ላይ ከባድ መሳሪያ በመጥመድ ወደ ከተማው እየተኮሰ ይገኛል። በተየያዘ መረጃ የሆድ አደሩ የብአዴን ሰራዊት(አድማ በታኝ) ሸዋ ዳቦ ከፖሊስ ጣቢያው ጀርባ ካለው አማራ ባንክ ላይ መስፈራቼው ታውቋል እናም የወገን ሀይል እንዲጠነቀቅ መልዕክት ተላልፏል‼️ መረጃው ሼርርርር ይደረግ‼️
13 715
13
🔥#ጎንደር‼️ ቆንጆዎቹ የጎንደር አናብስቶች ከጠዋቱ 12 ጀምሮ በጎንደር ከተማ ቀበሌ 18 ገንፎ ቁጭ አየር ጤና  ሽዋ ዳቦ በሚባሉ አካባቢዎች ላይ ጠላትና በሚገባው ቋንቋ እያናገሩት ሲሆን የሽብር ቡድኑ ከባድ መሳሪያውችን ዘ23 ጨምሮ እየተጠቀመ ይገኛል‼️ #እናት_ዓለም_ጎንደር💪 #ወጥር_አማራ💪 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #ድል_ለአማራ_ህዝብ💪 7/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
13 256
11
🔥 የጥንቃቄና የዝግጁነት ፈጣን መልዕክት ነው።ለምርጦቹ አድርሱልኝ። የተፍረከረከውና ስርዓቱ በሙሉ ሜዳ ላይ የተበተነበት የብልፅግናው ኦሮሙማ ስርዓት  ዛሬም ወገቡን የተመታ እባብ ሁኖ መንቀሳቀስ ቢያቅተውም ነገር ግን ከወደቀበት ቦታ ሁኖ ደራሾችንና አጠገቡ ያሉት ለመብላት እየተውለሸለሸ ይገኛል። ይህ የወገቡ የተመታው ኦሮሙማ ስርዓትም  በአማራ ፋኖ በወሎ  የደረሰበትን ከባድ ምት በማየቱ እና በመቆጨቱ የተነሳ ዛሬም አይኖቹን  ወደ አይነኬዎቹ ማንሳቱን ትቶ ወደ ምስኪኖቹ ወደ ንፁሐኖች ወደ ሲቪሎች አይኑን ተክሏል። ስለዚህም ይሔ የተፍረከረከ ውዳቂ የዛገና የበሰበሰ ስርዓትም  ዛሬም በሰሜን ወሎ ዞን ከጎብየ ከተማ ወጣ ብሎ በምትገኘው የገጠሯ ክፍል ከከተማ ወጥቶ ፋኖ ያለበትን ምሩን እያሉ ለህፃናቱ ብስኩትና  ከረሜላ በመስጠት ሲጋጋጥና ሲላላጥ በአይናችን አይተናል ተመልክተናልም። ስለዚህም ይሔ የበሰበሰ አገዛዝም  ከጎብየ ከተማ ቅርብ ርቀትላይ የምትገኘዋን ለከተማዋ ትይይዩ ከሆነችውቦታ "ጃቴ ጊዮርጊስ ÷አሏምባ ÷እና ክምሽሽ  በሚባሉት ተራራዎችላይ  ብቅ ድርግም እያሉ ህዛባችንን  እያስፈራሩት ይገኛሉ። ስለዚህም ይሔንን  መልዕክት  ለአይነኬዎቹ  ለምርጦቹ ባሉበት አድርሱልኝ ይህ ቦታም ለውጊያዊ ስልት በጣም የሚያስፈልጉ ቦታዎች ስለሆኑ ፋኖዎቻችን ቶሎ ይያዟቸው ለማለት እወዳለሁ።           👇ጥብቅ መልዕክት 👇 ወላጆች  ህፃናት ልጆቻችሁን በደንብ ያዙ  ምከሯቸውም  በብስኩትና በከረሜላ በጁስ በበረዶ ጁስ  እያታለሉ  ፋኖ ያለው የትነው በማለት እየጠየቁ ስለሚወስዷቸው ልጆቻችሁም በሚፈጠረው ድንገታዊ ጥቃት  ምክኒያት የሞት ሰላባ እንዳይሆኑባችሁ ልጆቻችሁን  ከቤቶቻችሁ ምከሩ ዘክሩ ብየ አጥብቄ ለመናገር እወዳለሁ። ይሕ የበሰበሰ የገማ ስርዓት  ስልቱን ወደህፃናቱ ላይ ቀይሮ  እባብ ሁኖ መጥቷል  ስለዚህ ወገኔ ልጆችህንና ጎረቤቶችህን መክረህ ንቃ ህዝቤ። ከዚህ ቦኃላ የዚህ ስርዓት አላማው  ህፃናት ጭፍጨፋላይ ነው ሊሰራበት ያሰበውና  ልጆቻችሁን  ምከሩ ምከሩ ዘክሩ።የብልፅግናውን ስርዓት  ነፍሰ ገዳይነቱንና ነፍሰ በላ መሆኑን እንዲያዉቁ ንገሯቸው  ከብስኩቱና ከከረሜላው መርዝ አለው በሏቸው  ከዚህ በላይ መርዝ የለም ወዳጄ ድል ለአማራ ፋኖ ! ድል ለአማራ ህዝብ ! መ/ር ዳንኤል ኢ/ር  ! 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
13 910
7
ያልተዘመረለት ጀግና አልሞ ተኳሹ የምንሊክ ግልገል ሻለቃ ካሳ ጌታቸው ፣  ታማኙ  የህዝብ ልጅ ፤ የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ የከሰም ክፍለጦር ዋና አዛዥ  ካሳ  በደላችንን አይቶ ይክሰናል ። 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
12 927
2
የአባይ ሸለቆ ዘብ ፊታውራሪ ጀግኖች ተፋሰሱን ግራ ቀኝ ተቆጣጥረውታል:: አርበኛ ጥላሁን አበጀ - የአማራ ፋኖ በጎጃም በላይ ዘለቀ ክፍለ ጦር ህ/ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ ፋኖ ባዬ ደስታ - የአማራ ፋኖ በጎጃም ሳሙኤል አወቀ ክፍለ ጦር ህ/ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
12 338
3
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ተስፋ ብርጌድ! እንደስማቸዉ የህዝብ ተስፋ የሆኑ ነበልባሎች። በነገራችን ላይ ተስፋ ብርጌድና ነበልባል ብርጌድ ከትላንት ጀምሮ ከባድ ውጊያ ላይ ናቸው ጠላት ከሞት የተረፈው  እጅ እየሰጠ ነው! አማራ ፋኖ ሸዋ እዝ 🔥 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
12 449
1
ሰበር መረጃ! የኢትዩጲያ ሶማሌያ ተወላጁ መሃመድ ሲሞን የአማራ ፋኖን ተቀላቀለ። አቶ መሃመድ ሲሞን ከኢትዩጲያ ሶማሌ ክልል ሊበን ዞን ሊበን ወረዳ ፊልቱ ከተማ ተነስተው ወደ አማራ ምድር በመጓዝ የአማራ ፋኖ በጎጃም በዛሬዉ ዕለት በአሁኑ ሰዓት ተቀላቅለዋል። የአማራ ፋኖ በጎጃም ዋና ሰብሳቢ ወንድም ታጋይ አርበኛ ዘመነ ካሴ ግለሰቡን አቀባበል ያደረገላቸው ሲሆን በቀጣይ ስለ አጠቃላይ የኢትዩጲያን ህዝብ ነፃ ስለ ማውጣት መክረዋል። 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
13 413
23
ቀን መስከረም 06/2017 ዓ.ም ከአማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ ጥብቅ መግለጫ የኅልውና ትግልን ለግል ፍላጎት ማስፈጸሚያ መጠቀም ታሪክ ይቅር የማይለው ክህደት ነው!!! የአማራ ሕዝብ የኅልውናና የፍትሕ ትግል በማንነታችን ምክንያት መንግሥታዊና መዋቅራዊ ሞት ታውጆብን አንጠፋም ስንል የወጣንበት ጸረ ዘር ማጥፋት ትግል ነው። ሥርዓቱ ለሞታችን ቀነ ቀጠሮ እያስቀመጠ የሚችለውን ሁሉ አደረገ፤ ዳሩ ግን እያንዳንዷ የሞት አዋጅ ቀናችን ለሕይወት ሆና ጨፍጫፊውን የሥርዓቱ ጦር እያሸነፍን፣ በርካታ መሣሪያዎችንም እየታጠቅን ወደ አስፈሪ ኃይልነት ተሸጋግረናል።  ትግሉ ዘርፈ ብዙ ነው። የአፈሙዝ ውጊያ፣ የወቅቱን የፖለቲካ ሴራና ተንኮል የተረዳ የአሠራርና የሃሳብ ውጊያዎችን አዋሕዶ መታገል የኅልውና ትግሉ የሚጠይቀው ቁልፍ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያሉትን ጉዳዮች በስምረት ማስሄድ እየቻልን ያለነው በትግሉ ሜዳ የሚገኙ አርበኞች የወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች፣ የዘመናዊ እውቀት ልሂቃን እንዲሁም ነባሩን የማኅበረሰብ ባሕል ወግ ትውፊት ታሪክ በሕይወት የሚኖሩ ሐቀኞች ሁሉ መገኘታቸው ትግላችንን ምሉዕ ያደርገዋል። ሁሉም በዕወቀቱና በክህሎቱ የኅልውና ትግሉ የሚጠይቃቸውን ሁሉንአቀፍ ተግባራት በቅንጅት ማከናወን በመቻሉ የትግላችንን ሰናይ ፍኖት አመላካች ነው። ከእነዚህ ተግባራትም መካከል ነጻ ቀጠናዎችን ማደራጀትና ማሥተዳደር፣ የሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ሥራዎችን ማከናወን፣ የሃብት ማፈላለግና የድጋፍ ማሰባሰብ ተግባራት የመሳሰሉት ይገኙበታል። ሁሉም በየዘርፉ ለትግሉ የራሱን አሻራ ማስቀመጥ መቻሉ ደግሞ የትግላችንን የማሸነፊያ ጊዜ አጭር ያደርገዋል የሚል ጽኑ እምነት አለን። በዚህ መንገድ መላው ሕዝባችን ከጫፍ እስከ ጫፍ ከሥርዓቱ የአገዛዝ ቀንበር ነጻ ለመውጣትና ዘለቄታዊ ኅልውናውን ለማረጋገጥ የከፈለውና እየከፈለ የሚገኘው መስዋዕትነት በታሪክ መዝገብ የሚዘከር ነው።  ይህ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ስኬታማ እየሆነ የሚገኘው በውስጥም በውጭም የገጠሙንንና እየገጠሙን ያሉ አሜካላዎችን በጥበብና በጀግንነት እያለፍን መሄዳችን ነው። ትግሉን ለማምከን የጠላትን አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ አፍራሾች እንዳሉ ብንረዳም የተጣለባቸውን የታላቁን የአማራን ሕዝብ ኃላፊነት የዘነጉ፣ የተጣለባቸውን ተቋማዊ ኃላፊነትም ወደ ጎን አድርገው ለተደበቀ ፖለቲካዊና የግል ፍትወት ማንበሪያነት የሚጠቀሙትን ደግሞ ከተገለጠው ጠላት አሳንሰን የማንመለከታቸው ድኩማን ናቸው።  የኅልውና ትግልን የሚመራ አታጋይ ተቋም ኃላፊነትን ሲሰጥ ታላቅ እምነትን በማሳደር ነው። በዚህ መንገድ ኃላፊነትን ሰጥተናቸው በወጉ የተወጡ ለሕዝባችን አለኝታነታቸውን በሥራ ያስመሠከሩ በርካታ ጓዶች ቢኖሩንም "በውጭ ሀገር ጊዜያዊ የድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይልነት" የሰየምናቸው ጓዶቻችን ግን የጣልንባቸውን ኃላፊነት መሠረት አድርገው በውጭው ዓለም ከሚገኘው ሕዝባችን የተሰበሰበውን ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከ3 ወራት በላይ ብንጠይቅም ለጥያቄያችን አወንታዊ ምላሽ ማግኘት አልቻልንም። በዚህም ችግራችን በመግባት በርካታውን ሠራዊታችንን ከፋፋይና ጸረ አማራ ኃይሎች በሄዱበት "የገንዘብ እንስጣችሁና የእኛ አደረጃጀት ግቡ" ሃሳዊ መንገድ ብዙ ቢጎትቱንም በመራብ፣ በመጠማትና በመታረዝ ውስጥም ሆነን ለሕዝባችን፣ ለትግላችን ዓላማና ግብ በመታመን ጸንተን እንገኛለን። የሞቀ ቤቱን ትዳሩን ትቶ፣ ከመኖሪያ ቀዬው ርቆ፣ በነጻ ፈቃዱ ሞትን መርጦ፣ ለፍትህና ለኅልውናው አስቦ የወጣን ታጋይ ለግል ፍላጎትና ፖለቲካዊ ዓላማም ጭምር በስሙ የተሰበሰበን ገንዘብ ነጥቆ የትግል አጋርነት ወይስ የአደባባይ ዝርፊያ? መልሱን ለማያዳላው ሕዝባችን እንተወው። ምንም እንኳን ለትንሳኤ በዓል መዋያ በሚል ከተሰበሰበው እጅግ በጣም ጥቂቱን ልከውልን አክብረን አመስግነን በሠላም አሳልፈናል።  የአማራ ፋኖ በጎንደር እንደ ቀጣናዊ አታጋይ ተቋምነቱ የውጭ ድጋፍ አሥተባባሪ ግብረ ኃይል ወንድሞቻችንን የተሰበሰበውን ገንዘብ በተቋሙ አመራሮች በኩል ተደጋጋሚ የአስገቡልን ጥያቄዎችን አቅርበናል። ከዚህ ባሻገር ተቋማዊ መርኅና አሠራራችንን ጠብቀን ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ደብዳቤ፣ ነሐሴ 29/2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደብዳቤ ጽፈን ምላሽ አላገኘንም። በሦሥተኛ ደረጃ ጳጉሜ 03/2016 ዓ.ም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል ወንድሞች መካከላችን በተገኙበት ልንወያይ ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም እነዚህ ግለሰቦች መገኘት ሳይችሉ ቀርተዋል። በሰዓቱም ለዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል የገጠመንን ችግር አሥረድተን የተለያዬን ሲሆን እንደ ተቋም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይልን ከልብ አመስግነናል። እንደተቋም እነዚህን ሁሉ ሂደቶች ሄደን በመጨረሻም የአማራ ፋኖ በጎንደር በጉዳዩ ዙሪያ ከመከረ በኋላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል። 1ኛ. ተቋማችን የአማራ ፋኖ በጎንደር ጊዜያዊ የውጭ ድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይል አባላትን ሀ. ዶ/ር ሙሉጌታ ካሳሁንን፣ ለ. ዶ/ር ደረጀ ተሾመን፣ ሐ. ዶ/ር ምስጋናው አንዱዓለምን እንዲሁም መ. አቶ ሙሉነህ ዮሐንስን ከኃላፊነት ሙሉ በሙሉ  ማንሳቱን  እያሳወቀ በውጭው ዓለም የምትገኙ የኅልውና ትግላችን ደጋፊ ወገኖቻችን በቀጣይ የምናሳውቀው ግብረ ኃይል እስከሌለ ድረስ ገንዘባችሁን የማይገባ ቦታ ላይ እንዳትጥሉ እናሳውቃለን። 2ኛ. ሌላው እንደዚህ ያለውን ድርጊት ከማውገዝ ባሻገር፣ የድርጊቱን ፈጻሚዎችንም በሕጋዊ መንገድ ጥያቄያችንን አጠናክረን እንደምንጠይቅ እያሳወቅን በተለይ በውጭው ዓለም የምትገኙ ሙያው ያላችሁ ወንድሞቻችንም በሙያችሁ ትግላችንን እንድታግዙ ጥሪ እናቀርባለን። 3ኛ. በሚዲያው ዘርፍ የምትሠሩ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ባለቤቶች ከእለታዊ የዓውደ ውጊያ መረጃዎች አቅርቦት በተሻገረ መልኩ ትግላችንን በራሳቸው የፖለቲካ ፍትወት ቅርጽ ለመቀንበብ በገንዘብ የሚከፋፍሉ ትናንት እንደ ሕዝባዊ ግንባር፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ ፋኅፍዴን የመሳሰሉ ለኅልውና ትግል የወጣውን ሠራዊት አንድ ከማድረግ ይልቅ  በውጭና በአገር ቤት የመከፋፈያ አጀንዳዎችን እየበተኑ የሚገኙ ግለሰቦችንና ቡድኖችን በተጨባጭ የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራ በማጋለጥ ትግላችንን እንድታግዙ በጥብቅ እናሳስባለን። ከዚህ በተጨማሪም ግለሰቦችና ቡድኖችን ብቻ ሳይሆን በከፋፋይነት ተልዕኮ የተደራጁ ሚዲያዎችን፣ ባለቤቶችንና ሙያተኞችንም ጭምር በማስረጃ ፈትሻችሁ የማጋለጥ ሥራዎችንም እንድትሠሩ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። ነገር ግን ሁሉንም ነገር እያወቃችሁ ትግሉን ለመሥረቅ፣ ለመጎተትና ለመከፋፈል የሚታትሩ አደረጃጀቶችን በወጉ እያወቃችሁ ገጻችሁን ታጋይ አስመስላችሁ የምትቅለሰለሱ ሚዲያዎች ከአስመሳይነት ግብራችሁ ታቅባችው በጥባጮችንና አፍራሾችን በሐቅ ላይ ቆማችሁ ስትሞግቱ ማዬት እንፈልጋለን። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ አርበኛ ባዬ ቀናው 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
1
0
1
0
ከአማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ ጥብቅ መግለጫ የኅልውና ትግልን ለግል ፍላጎት ማስፈጸሚያ መጠቀም ታሪክ ይቅር የማይለው ክህደት ነው!!! የአማራ ሕዝብ የኅልውናና የፍትሕ ትግል በማንነታችን ምክንያት መንግሥታዊና መዋቅራዊ ሞት ታውጆብን አንጠፋም ስንል የወጣንበት ጸረ ዘር ማጥፋት ትግል ነው። ሥርዓቱ ለሞታችን ቀነ ቀጠሮ እያስቀመጠ የሚችለውን ሁሉ አደረገ፤ ዳሩ ግን እያንዳንዷ የሞት አዋጅ ቀናችን ለሕይወት ሆና ጨፍጫፊውን የሥርዓቱ ጦር እያሸነፍን፣ በርካታ መሣሪያዎችንም እየታጠቅን ወደ አስፈሪ ኃይልነት ተሸጋግረናል።  ትግሉ ዘርፈ ብዙ ነው። የአፈሙዝ ውጊያ፣ የወቅቱን የፖለቲካ ሴራና ተንኮል የተረዳ የአሠራርና የሃሳብ ውጊያዎችን አዋሕዶ መታገል የኅልውና ትግሉ የሚጠይቀው ቁልፍ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያሉትን ጉዳዮች በስምረት ማስሄድ እየቻልን ያለነው በትግሉ ሜዳ የሚገኙ አርበኞች የወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች፣ የዘመናዊ እውቀት ልሂቃን እንዲሁም ነባሩን የማኅበረሰብ ባሕል ወግ ትውፊት ታሪክ በሕይወት የሚኖሩ ሐቀኞች ሁሉ መገኘታቸው ትግላችንን ምሉዕ ያደርገዋል። ሁሉም በዕወቀቱና በክህሎቱ የኅልውና ትግሉ የሚጠይቃቸውን ሁሉንአቀፍ ተግባራት በቅንጅት ማከናወን በመቻሉ የትግላችንን ሰናይ ፍኖት አመላካች ነው። ከእነዚህ ተግባራትም መካከል ነጻ ቀጠናዎችን ማደራጀትና ማሥተዳደር፣ የሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ሥራዎችን ማከናወን፣ የሃብት ማፈላለግና የድጋፍ ማሰባሰብ ተግባራት የመሳሰሉት ይገኙበታል። ሁሉም በየዘርፉ ለትግሉ የራሱን አሻራ ማስቀመጥ መቻሉ ደግሞ የትግላችንን የማሸነፊያ ጊዜ አጭር ያደርገዋል የሚል ጽኑ እምነት አለን። በዚህ መንገድ መላው ሕዝባችን ከጫፍ እስከ ጫፍ ከሥርዓቱ የአገዛዝ ቀንበር ነጻ ለመውጣትና ዘለቄታዊ ኅልውናውን ለማረጋገጥ የከፈለውና እየከፈለ የሚገኘው መስዋዕትነት በታሪክ መዝገብ የሚዘከር ነው።  ይህ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ስኬታማ እየሆነ የሚገኘው በውስጥም በውጭም የገጠሙንንና እየገጠሙን ያሉ አሜካላዎችን በጥበብና በጀግንነት እያለፍን መሄዳችን ነው። ትግሉን ለማምከን የጠላትን አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ አፍራሾች እንዳሉ ብንረዳም የተጣለባቸውን የታላቁን የአማራን ሕዝብ ኃላፊነት የዘነጉ፣ የተጣለባቸውን ተቋማዊ ኃላፊነትም ወደ ጎን አድርገው ለተደበቀ ፖለቲካዊና የግል ፍትወት ማንበሪያነት የሚጠቀሙትን ደግሞ ከተገለጠው ጠላት አሳንሰን የማንመለከታቸው ድኩማን ናቸው።  የኅልውና ትግልን የሚመራ አታጋይ ተቋም ኃላፊነትን ሲሰጥ ታላቅ እምነትን በማሳደር ነው። በዚህ መንገድ ኃላፊነትን ሰጥተናቸው በወጉ የተወጡ ለሕዝባችን አለኝታነታቸውን በሥራ ያስመሠከሩ በርካታ ጓዶች ቢኖሩንም "በውጭ ሀገር ጊዜያዊ የድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይልነት" የሰየምናቸው ጓዶቻችን ግን የጣልንባቸውን ኃላፊነት መሠረት አድርገው በውጭው ዓለም ከሚገኘው ሕዝባችን የተሰበሰበውን ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከ3 ወራት በላይ ብንጠይቅም ለጥያቄያችን አወንታዊ ምላሽ ማግኘት አልቻልንም። በዚህም ችግራችን በመግባት በርካታውን ሠራዊታችንን ከፋፋይና ጸረ አማራ ኃይሎች በሄዱበት "የገንዘብ እንስጣችሁና የእኛ አደረጃጀት ግቡ" ሃሳዊ መንገድ ብዙ ቢጎትቱንም በመራብ፣ በመጠማትና በመታረዝ ውስጥም ሆነን ለሕዝባችን፣ ለትግላችን ዓላማና ግብ በመታመን ጸንተን እንገኛለን። የሞቀ ቤቱን ትዳሩን ትቶ፣ ከመኖሪያ ቀዬው ርቆ፣ በነጻ ፈቃዱ ሞትን መርጦ፣ ለፍትህና ለኅልውናው አስቦ የወጣን ታጋይ ለግል ፍላጎትና ፖለቲካዊ ዓላማም ጭምር በስሙ የተሰበሰበን ገንዘብ ነጥቆ የትግል አጋርነት ወይስ የአደባባይ ዝርፊያ? መልሱን ለማያዳላው ሕዝባችን እንተወው። ምንም እንኳን ለትንሳኤ በዓል መዋያ በሚል ከተሰበሰበው እጅግ በጣም ጥቂቱን ልከውልን አክብረን አመስግነን በሠላም አሳልፈናል።  የአማራ ፋኖ በጎንደር እንደ ቀጣናዊ አታጋይ ተቋምነቱ የውጭ ድጋፍ አሥተባባሪ ግብረ ኃይል ወንድሞቻችንን የተሰበሰበውን ገንዘብ በተቋሙ አመራሮች በኩል ተደጋጋሚ የአስገቡልን ጥያቄዎችን አቅርበናል። ከዚህ ባሻገር ተቋማዊ መርኅና አሠራራችንን ጠብቀን ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ደብዳቤ፣ ነሐሴ 29/2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደብዳቤ ጽፈን ምላሽ አላገኘንም። በሦሥተኛ ደረጃ ጳጉሜ 03/2016 ዓ.ም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል ወንድሞች መካከላችን በተገኙበት ልንወያይ ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም እነዚህ ግለሰቦች መገኘት ሳይችሉ ቀርተዋል። በሰዓቱም ለዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል የገጠመንን ችግር አሥረድተን የተለያዬን ሲሆን እንደ ተቋም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይልን ከልብ አመስግነናል። እንደተቋም እነዚህን ሁሉ ሂደቶች ሄደን በመጨረሻም የአማራ ፋኖ በጎንደር በጉዳዩ ዙሪያ ከመከረ በኋላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል። 1ኛ. ተቋማችን የአማራ ፋኖ በጎንደር ጊዜያዊ የውጭ ድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይል አባላትን ሀ. ዶ/ር ሙሉጌታ ካሳሁንን፣ ለ. ዶ/ር ደረጀ ተሾመን፣ ሐ. ዶ/ር ምስጋናው አንዱዓለምን እንዲሁም መ. አቶ ሙሉነህ ዮሐንስን ከኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን እያሳወቀ በውጭው ዓለም የምትገኙ የኅልውና ትግላችን ደጋፊ ወገኖቻችን በቀጣይ የምናሳውቀው ግብረ ኃይል እስከሌለ ድረስ ገንዘባችሁን የማይገባ ቦታ ላይ እንዳትጥሉ እናሳውቃለን። 2ኛ. ሌላው እንደዚህ ያለውን ድርጊት ከማውገዝ ባሻገር፣ የድርጊቱን ፈጻሚዎችንም በሕጋዊ መንገድ ጥያቄያችንን አጠናክረን እንደምንጠይቅ እያሳወቅን በተለይ በውጭው ዓለም የምትገኙ ሙያው ያላችሁ ወንድሞቻችንም በሙያችሁ ትግላችንን እንድታግዙ ጥሪ እናቀርባለን። 3ኛ. በሚዲያው ዘርፍ የምትሠሩ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ባለቤቶች ከእለታዊ የዓውደ ውጊያ መረጃዎች አቅርቦት በተሻገረ መልኩ ትግላችንን በራሳቸው የፖለቲካ ፍትወት ቅርጽ ለመቀንበብ በገንዘብ የሚከፋፍሉ ትናንት እንደ ሕዝባዊ ግንባር፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ ፋኅፍዴን የመሳሰሉ ለኅልውና ትግል የወጣውን ሠራዊት አንድ ከማድረግ ይልቅ በውጭና በአገር ቤት የመከፋፈያ አጀንዳዎችን እየበተኑ የሚገኙ ግለሰቦችንና ቡድኖችን በተጨባጭ የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራ በማጋለጥ ትግላችንን እንድታግዙ በጥብቅ እናሳስባለን። ከዚህ በተጨማሪም ግለሰቦችና ቡድኖችን ብቻ ሳይሆን በከፋፋይነት ተልዕኮ የተደራጁ ሚዲያዎችን፣ ባለቤቶችንና ሙያተኞችንም ጭምር በማስረጃ ፈትሻችሁ የማጋለጥ ሥራዎችንም እንድትሠሩ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። ነገር ግን ሁሉንም ነገር እያወቃችሁ ትግሉን ለመሥረቅ፣ ለመጎተትና ለመከፋፈል የሚታትሩ አደረጃጀቶችን በወጉ እያወቃችሁ ገጻችሁን ታጋይ አስመስላችሁ የምትቅለሰለሱ ሚዲያዎች ከአስመሳይነት ግብራችሁ ታቅባችው በጥባጮችንና አፍራሾችን በሐቅ ላይ ቆማችሁ ስትሞግቱ ማዬት እንፈልጋለን። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ አርበኛ ባዬ ቀናው 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
13 292
6
ከአማራ ፋኖ በጎንደር የተሰጠ ጥብቅ መግለጫ የኅልውና ትግልን ለግል ፍላጎት ማስፈጸሚያ መጠቀም ታሪክ ይቅር የማይለው ክህደት ነው!!! የአማራ ሕዝብ የኅልውናና የፍትሕ ትግል በማንነታችን ምክንያት መንግሥታዊና መዋቅራዊ ሞት ታውጆብን አንጠፋም ስንል የወጣንበት ጸረ ዘር ማጥፋት ትግል ነው። ሥርዓቱ ለሞታችን ቀነ ቀጠሮ እያስቀመጠ የሚችለውን ሁሉ አደረገ፤ ዳሩ ግን እያንዳንዷ የሞት አዋጅ ቀናችን ለሕይወት ሆና ጨፍጫፊውን የሥርዓቱ ጦር እያሸነፍን፣ በርካታ መሣሪያዎችንም እየታጠቅን ወደ አስፈሪ ኃይልነት ተሸጋግረናል።  ትግሉ ዘርፈ ብዙ ነው። የአፈሙዝ ውጊያ፣ የወቅቱን የፖለቲካ ሴራና ተንኮል የተረዳ የአሠራርና የሃሳብ ውጊያዎችን አዋሕዶ መታገል የኅልውና ትግሉ የሚጠይቀው ቁልፍ ጉዳይ ነው። እንዲህ ያሉትን ጉዳዮች በስምረት ማስሄድ እየቻልን ያለነው በትግሉ ሜዳ የሚገኙ አርበኞች የወታደራዊ ሳይንስ ጠበብቶች፣ የዘመናዊ እውቀት ልሂቃን እንዲሁም ነባሩን የማኅበረሰብ ባሕል ወግ ትውፊት ታሪክ በሕይወት የሚኖሩ ሐቀኞች ሁሉ መገኘታቸው ትግላችንን ምሉዕ ያደርገዋል። ሁሉም በዕወቀቱና በክህሎቱ የኅልውና ትግሉ የሚጠይቃቸውን ሁሉንአቀፍ ተግባራት በቅንጅት ማከናወን በመቻሉ የትግላችንን ሰናይ ፍኖት አመላካች ነው። ከእነዚህ ተግባራትም መካከል ነጻ ቀጠናዎችን ማደራጀትና ማሥተዳደር፣ የሚዲያና ፕሮፓጋንዳ ሥራዎችን ማከናወን፣ የሃብት ማፈላለግና የድጋፍ ማሰባሰብ ተግባራት የመሳሰሉት ይገኙበታል። ሁሉም በየዘርፉ ለትግሉ የራሱን አሻራ ማስቀመጥ መቻሉ ደግሞ የትግላችንን የማሸነፊያ ጊዜ አጭር ያደርገዋል የሚል ጽኑ እምነት አለን። በዚህ መንገድ መላው ሕዝባችን ከጫፍ እስከ ጫፍ ከሥርዓቱ የአገዛዝ ቀንበር ነጻ ለመውጣትና ዘለቄታዊ ኅልውናውን ለማረጋገጥ የከፈለውና እየከፈለ የሚገኘው መስዋዕትነት በታሪክ መዝገብ የሚዘከር ነው።  ይህ እልህ አስጨራሽ ትንቅንቅ ስኬታማ እየሆነ የሚገኘው በውስጥም በውጭም የገጠሙንንና እየገጠሙን ያሉ አሜካላዎችን በጥበብና በጀግንነት እያለፍን መሄዳችን ነው። ትግሉን ለማምከን የጠላትን አጀንዳ ይዘው የሚንቀሳቀሱ አፍራሾች እንዳሉ ብንረዳም የተጣለባቸውን የታላቁን የአማራን ሕዝብ ኃላፊነት የዘነጉ፣ የተጣለባቸውን ተቋማዊ ኃላፊነትም ወደ ጎን አድርገው ለተደበቀ ፖለቲካዊና የግል ፍትወት ማንበሪያነት የሚጠቀሙትን ደግሞ ከተገለጠው ጠላት አሳንሰን የማንመለከታቸው ድኩማን ናቸው።  የኅልውና ትግልን የሚመራ አታጋይ ተቋም ኃላፊነትን ሲሰጥ ታላቅ እምነትን በማሳደር ነው። በዚህ መንገድ ኃላፊነትን ሰጥተናቸው በወጉ የተወጡ ለሕዝባችን አለኝታነታቸውን በሥራ ያስመሠከሩ በርካታ ጓዶች ቢኖሩንም "በውጭ ሀገር ጊዜያዊ የድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይልነት" የሰየምናቸው ጓዶቻችን ግን የጣልንባቸውን ኃላፊነት መሠረት አድርገው በውጭው ዓለም ከሚገኘው ሕዝባችን የተሰበሰበውን ድጋፍ ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከ3 ወራት በላይ ብንጠይቅም ለጥያቄያችን አወንታዊ ምላሽ ማግኘት አልቻልንም። በዚህም ችግራችን በመግባት በርካታውን ሠራዊታችንን ከፋፋይና ጸረ አማራ ኃይሎች በሄዱበት "የገንዘብ እንስጣችሁና የእኛ አደረጃጀት ግቡ" ሃሳዊ መንገድ ብዙ ቢጎትቱንም በመራብ፣ በመጠማትና በመታረዝ ውስጥም ሆነን ለሕዝባችን፣ ለትግላችን ዓላማና ግብ በመታመን ጸንተን እንገኛለን። የሞቀ ቤቱን ትዳሩን ትቶ፣ ከመኖሪያ ቀዬው ርቆ፣ በነጻ ፈቃዱ ሞትን መርጦ፣ ለፍትህና ለኅልውናው አስቦ የወጣን ታጋይ ለግል ፍላጎትና ፖለቲካዊ ዓላማም ጭምር በስሙ የተሰበሰበን ገንዘብ ነጥቆ የትግል አጋርነት ወይስ የአደባባይ ዝርፊያ? መልሱን ለማያዳላው ሕዝባችን እንተወው። ምንም እንኳን ለትንሳኤ በዓል መዋያ በሚል ከተሰበሰበው እጅግ በጣም ጥቂቱን ልከውልን አክብረን አመስግነን በሠላም አሳልፈናል።  የአማራ ፋኖ በጎንደር እንደ ቀጣናዊ አታጋይ ተቋምነቱ የውጭ ድጋፍ አሥተባባሪ ግብረ ኃይል ወንድሞቻችንን የተሰበሰበውን ገንዘብ በተቋሙ አመራሮች በኩል ተደጋጋሚ የአስገቡልን ጥያቄዎችን አቅርበናል። ከዚህ ባሻገር ተቋማዊ መርኅና አሠራራችንን ጠብቀን ነሐሴ 12/2016 ዓ.ም የመጀመሪያ ደብዳቤ፣ ነሐሴ 29/2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደብዳቤ ጽፈን ምላሽ አላገኘንም። በሦሥተኛ ደረጃ ጳጉሜ 03/2016 ዓ.ም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል ወንድሞች መካከላችን በተገኙበት ልንወያይ ቀጠሮ ተይዞ የነበረ ቢሆንም እነዚህ ግለሰቦች መገኘት ሳይችሉ ቀርተዋል። በሰዓቱም ለዲሲ የጋራ ግብረ ኃይል የገጠመንን ችግር አሥረድተን የተለያዬን ሲሆን እንደ ተቋም የዲሲ የጋራ ግብረ ኃይልን ከልብ አመስግነናል። እንደተቋም እነዚህን ሁሉ ሂደቶች ሄደን በመጨረሻም የአማራ ፋኖ በጎንደር በጉዳዩ ዙሪያ ከመከረ በኋላ የሚከተሉትን ውሳኔዎች አሳልፏል። 1ኛ. ተቋማችን የአማራ ፋኖ በጎንደር ጊዜያዊ የውጭ ድጋፍ አስተባባሪ ግብረ ኃይል አባላትን ሀ. ዶ/ር ሙሉጌታ ካሳሁንን፣ ለ. ዶ/ር ደረጀ ተሾመን፣ ሐ. ዶ/ር ምስጋናው አንዱዓለምን እንዲሁም መ. አቶ ሙሉነህ ዮሐንስን ከኃላፊነት ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን እያሳወቀ በውጭው ዓለም የምትገኙ የኅልውና ትግላችን ደጋፊ ወገኖቻችን በቀጣይ የምናሳውቀው ግብረ ኃይል እስከሌለ ድረስ ገንዘባችሁን የማይገባ ቦታ ላይ እንዳትጥሉ እናሳውቃለን። 2ኛ. ሌላው እንደዚህ ያለውን ድርጊት ከማውገዝ ባሻገር፣ የድርጊቱን ፈጻሚዎችንም በሕጋዊ መንገድ ጥያቄያችንን አጠናክረን እንደምንጠይቅ እያሳወቅን በተለይ በውጭው ዓለም የምትገኙ ሙያው ያላችሁ ወንድሞቻችንም በሙያችሁ ትግላችንን እንድታግዙ ጥሪ እናቀርባለን። 3ኛ. በሚዲያው ዘርፍ የምትሠሩ ጋዜጠኞች፣ የሚዲያ ባለቤቶች ከእለታዊ የዓውደ ውጊያ መረጃዎች አቅርቦት በተሻገረ መልኩ ትግላችንን በራሳቸው የፖለቲካ ፍትወት ቅርጽ ለመቀንበብ በገንዘብ የሚከፋፍሉ ትናንት እንደ ሕዝባዊ ግንባር፣ ሕዝባዊ ሠራዊት፣ ፋኅፍዴን የመሳሰሉ ለኅልውና ትግል የወጣውን ሠራዊት አንድ ከማድረግ ይልቅ በውጭና በአገር ቤት የመከፋፈያ አጀንዳዎችን እየበተኑ የሚገኙ ግለሰቦችንና ቡድኖችን በተጨባጭ የምርመራ ጋዜጠኝነት ሥራ በማጋለጥ ትግላችንን እንድታግዙ በጥብቅ እናሳስባለን። ከዚህ በተጨማሪም ግለሰቦችና ቡድኖችን ብቻ ሳይሆን በከፋፋይነት ተልዕኮ የተደራጁ ሚዲያዎችን፣ ባለቤቶችንና ሙያተኞችንም ጭምር በማስረጃ ፈትሻችሁ የማጋለጥ ሥራዎችንም እንድትሠሩ መልዕክታችንን እናስተላልፋለን። ነገር ግን ሁሉንም ነገር እያወቃችሁ ትግሉን ለመሥረቅ፣ ለመጎተትና ለመከፋፈል የሚታትሩ አደረጃጀቶችን በወጉ እያወቃችሁ ገጻችሁን ታጋይ አስመስላችሁ የምትቅለሰለሱ ሚዲያዎች ከአስመሳይነት ግብራችሁ ታቅባችው በጥባጮችንና አፍራሾችን በሐቅ ላይ ቆማችሁ ስትሞግቱ ማዬት እንፈልጋለን። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን!!! የአማራ ፋኖ በጎንደር ሰብሳቢ አርበኛ ባዬ ቀናው
Показать полностью ...
1
0
12 214
2
በመንግስታዊ አገልግሎት ሽፋን የጠላትን ተልዕኮ ማስፈጸም አይቻልም:: ___ መስከረም 06/2017 ዓ/ም ___ ጠላት በመደበኛ ሁኔታ የሚያደርገውን ወታደራዊ ስምሪት ውጤታማ ለማድረግ የተጠቀማቸው የመረጃ እና የስለላ ስራዎች ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ከሽፈዋል:: ይሁን እንጅ የሁሉም እቅዶቹ መነሻ ሕዝብን ማታለል የሆነው የብልጽግና ቡድን ዩኒቨርሲቲዎችን ጨምሮ በተለያዩ የማኅበራዊ አገልግሎት ተቋማት በዘመናዊ የስለላ እና የመረጃ መሳሪያዎች የሚጠቀሙ የእናት ጡት ነካሽ የሆኑ ባንዳዎችን አሰልጥኖ ለስምሪት ማዘጋጀቱን ደርሰንበታል:: በግብርና መረጃ ሰብሳቢነት እና በሌሎችም መንግስታዊ አገልግሎቶች ስም ስምሪት ወስደው የሚንቀሳቀሱ የጠላት የመረጃ ሰወች ላይ ለምንወስደው እርምጃ ሕዝቡ እውቅና እንዲኖረው እና ጥቆማ በመስጠትም ትብብር እንዲያደርግ እናሳስባለን:: አዲስ ትውልድ፣ አዲስ አስተሳሰብ፣ አዲስ ተስፋ![ክፋት ለማንም በጎነት ለሁሉም!] 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም
Показать полностью ...
13 862
53
🔥       የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር እሸት  ክፍለጦር ተመሰረተ❗ የዚህ ዘመን ጀግና እና የአማራ  ትግል ችቦ ለኳሽ በሆነዉ በጄኔራል አሳመነዉ ፅጌ የትዉልድ ቦታ የሚንቀሳቀሰው የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር መስከረም 2 ቀን 2017 ዓ.ም 7ኛዉን ክፍለጦር ምስረታ አከናውኗል። ይህ የኮራችን ኃይል ከዚህ በፊት  የቆላዉን  ምድር ማለትም ገለሶት፣ እርፋ፣ ግራኝ አምባ፣ ዳቦ ከተማ፣ ድብኮን እና ሌሎች አካባቢወችን ሸፍኖ በማንቃት፣ በማደራጀት፣ በማስታጠቅና በመታገል ሲንቀሳቀስ የቆየ ኃይል ሲሆን ከክላሽ የነብስ ወከፍ መሳሪያ እስከ  ከባድ መሳሪያ በመታጠቅ እና በሰው ኃይል ብዛትም የተቀመጠውን መስፈርት አሟልቶ በመገኘቱ በጀግናዉ እና የትግሉ ማርሽ ቀያሪዉ ሻለቃ ሰማኝ አማረ አዛዥነት "እሸት  ክፍለጦር" ተብሎ በመሰየም ዕዉቅና አግኝቷል። በዚህም መላዉ የድርጅታችን አማራ ፋኖ እንዲሁም  የአማራ ፋኖ በወሎ አመራርና የሰራዊት አባላት፣ የኮራችን የላስታ አሳመነዉ ኮር የሰራዊት አመራርና አባላት እንድሁም የተመሰረተው የእሸት ክፍለጦር የሰራዊት አመራርና አባላት እንኳን ደስ አላችሁ ለማለት እንወዳለን። የአማራ ፋኖ በወሎ ላስታ አሳመነዉ ኮር አደረጃጀቱን እያዘመነ ይገኛል። አደረጃጀቱንም በሻለቃ፣ በብርጌድ፣ በክ/ጦር  ደረጃ ያዋቀረ ሲሆን እሸት ክ/ጦር መስከረም 2/2017 ዓ•ም መስርቷል። በክፍለጦሩ ምስረታ ላይ የተገኙት የአማራ ፋኖ በወሎ አሳመነዉ ኮር ዋና አዛዥ 50 አለቃ ወንድሙ ማሩ፣ ም/አዛዥ ኮማንዶ ፍቅሩ ሙለዬ፣ የኮሩ ሎጀስቲክ ሃላፊ ፋኖ ደስታዉ መለሰ፣ የኮሩ ዘመቻ መምሪያ ሃላፊ ፋኖ ታዘበዉ ሻንበል እና የኮሩ የበላይ ጠባቂ ሻለቃ ያረጋል   ሲሆኑ በክፍለጦሩ ምስረታ ላይ የተገኙት ከፍተኛ አመራሮች ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎችንም ሰጥተዋል። የእሸት ክፍለጦርን እንዲመሩ የተመረጡ አመራሮችም  እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል። 1) ወታደራዊ አዛዥ  - ሻለቃ ሰማኝ አማረ   2) ም/አዛዥ   - ፋኖ ቢራራ ቢሆነኝ 3) ዘመቻ መምሪያ ኃላፊ - ፋኖ ማይክል አቸነፍ(ኮስትር) 4) ክ/ጦር አስተዳደር  - ፋኖ ደመወዝ ተስፋ 5) ኦርዲናንስ   ኃላፊ      -ፋኖ አያናዉ እነየዉ 6) ሎጀስቲክ                -ፋኖ እያያዉ ደረሰ 7) ስልጠና መምሪያ    -ፋኖ ደጀን ድንቁ 8) ፋይናንስ          -ፋኖ ያምራል አዱኛዉ 9) ሰብሳቢ          -50 አለቃ በስፋት 10) ሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ -ፋኖ ተመስገን መልስ 11) መረጃ እና ደህንነት -ፋኖ   በጋዜጠኛ ደረበ መኮነን (ከላስታ ተራሮች ግርጌ) 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
13 562
8
12 747
2
🔥‼️ በአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር የአባይ ሸለቆ ብርጌድ በመርጡለ ማርያም ከተማ ድንገተኛ ኦፕሬሽን በብቃት ተወጧል:: የአገዛዙ የአብይ አህመድ ሰራዊት በመርጡለ ማርያም ከተማ ህዝቡን በማሸበር ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ህፃናትን በማፈን አሰቃቂ ግፍ እየፈፀመ የከተማውን ማህበረሰብ በሰቆቃ እያሰቃየ መገኘቱን በሚዲያ ይፋ ማድረጋችን ይታወሳል:: ጉዳዩን በትኩረት ሲከታተል የነበረው የአባይ ሸለቆ ብርጌድ በቀን 5/1/2017 ዓ.ም ከምሽቱ 3:30 የበቀል እርምጃውን አሀዱ ብሎ ሲጀምር የተጠናከረ የደህንነት መረብ በመዘርጋት የጠላት መፈንጫ ሆቴሎችንና አካባቢዎችን በማጥናት የፋሽሽቱን የአብይን ተልኮ በመፈፀም ህዝባቸውን በግፍ የበደሉ ተላላኪዎችን በመለየት በመርጡለ ማርያም ከተማ ምስራቅ ሆቴል ላይ ጠርሙስ እንደ ጨበጡ በሆቴሉ የነበሩ የፋሽሽቱ ሰራዊቶችን ጨምሮ በርካታ አድማ ብተናዎች ተደምስሰዋል:: በዚህ የተጠና ኦፕሬሽን የአገዛዙ ተላላኪ ባንዳ የወረዳው ሚኒሻ አስተባባሪ አቶ የሽዋስ ደርሶ እና ምክትል ኢንስፔክተር ቢተወደድ ለምለም በጥቃቱ ከተደመሰሱ ዋነኛ ባንዳዎች መካከል ይጠቀሳሉ። የአባይ ሸለቆ ብርጌ ለ40ኛ ጊዜ ጠላትን አንገት ያስደፋ ጥቃት የፈፀመ ሲሆን በቃጣይ መሰል ግዳጆችን ለመፈፀም በተሻለ ቁመና ላይ እንደሚገኝ ማህበረሰቡ ተገንዝቦ ጠላት ከሚሰፍርበት አካባቢ እራሱን እንዲያርቅ እናሳስባለን ። አዲስ ትውልድ !አዲስ ተስፋ !አዲስ አስተሳሰብ! መስከረም 6/2017 ዓ.ም ©የአማራ ፋኖ በጎጃም የሳሙኤል አወቀ ክ/ጦር ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ፋኖ ባየ ደስታ /ጎጃም አማራ 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
13 789
2
የአማራ ፋኖ በጎንደር ደባርቅ ከተማን ሲቆጣጠር 💪 💪 💪 6/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra

file

13 985
24
አዳዲስ የድል ዜናዎችን እናበስራቹሀለን። ድል ለፋኖ✊💪 ለፈጣን ወቅታዊ ታማኝ መረጃዎች  ሁለቱ የመረጃ ቻናላችንን ይቀላቀሉ። ለወዳጆዎ ያጋሩ።    1. ንስር አማራ👉👉👉 2. ሀገሬ ሚዲያ👉👉👉
13 257
1
የአማራ ፋኖ በጎንደር ደባርቅና ገደብዬ ከተሞችን ተቆጣጥሯል ! በዛሬዉ ዕለት መስከረም 06/2017 ዓ.ም  በአርበኛ ባዬ ቀናው የሚመራው የአማራ ፋኖ በጎንደር፣ ጎንደር ከጨፍጫፊው ሠራዊት ራሷን እንድታ*ጸዳ የአታጋይነት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል። አብይ አሕመድ ያሰማራው አራዊት ሠራዊት እየተማረከ፣ እየተደመሰሰ እና እየፈረጠጠም ይገኛል። በዚህ የአራዊት ሠራዊቱ ላይ እየተወሰደ በሚገኘው ቀጠናዊ የጽዳት ዘመቻም የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ በአርበኛ አራጋው እንዳለ የሚመራው የራስ ደጀን ክ/ጦር ገደብዬ ከተማን ሙሉ በሙሉ ነጻ መውጣቷ ታረጋግጧል። በሌላ መረጃ የአማራ ፋኖ በጎንደር፦ የራስ ደጀን ክ/ጦር ሌላኛው ብርጌድ የሆነው የቦዛ ድምብል ግሳ ብርጌድ የደባርቅ ከተማን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ከፍተኛ ትንቅንቅ እያደረገ ይገኛል። በዚህ ሰዓት ደባርቅ ዮኒቨርሲቲንና ከፊሉን የደባርቅ ከተማ ሙሉ በሙሉ በቁጥጥር ስር ማድረጋቸውና ከፍተኛ ትንቅንቅ ላይ ይገኛሉ። ከዚህ ባሻገር የራስ ደጀን ሌላኛው ብርጌድ የቢትወደድ አዳነ አባደፋር ብርጌድ ከወቅን እስከ ዳባት፣ የአያሌው ብሩ ብርጌድ ዳባት ከተማ ዙሪያ እንዲሁም የፋሲል ብርጌድ ከገደብዬ እስከ አምባ ጊዮርጊስ የሚገኘውን ሰፊ ቀጠና አካልለው የጠላትን ኃይል እንዳይደጋገፍ አድርገው እየወቀጡት ይገኛሉ። ቀጠናው ላይ የሚገኘውን መረጃም እየተከታተልን እናደርሳለን። ኅልውናችን በተባበረ ክንዳችን ! የአማራ ፋኖ በጎንደር የሚዲያና ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ 💪 💪 💪 5/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
Показать полностью ...
14 446
7
የተሽከርካሪ እንቅስቃሴን በተመለከተ ከአማራ ፋኖ በወሎ ህ/ግንኙነት መምሪያ የተላለፈ መልዕክት ህዝባችን ምንም አይነት የተሽከርካሪ እንቅስቃሴ እገዳ አለመኖሩን አውቆ የተለመደ የእለት ተእለት እንቅስቃሴዉንና ተግባሩን እንዲያከናዉን እናሳውቃለን! ይህንን ተላልፎ የተሽከርካሪ እንቅስቃሴን ሲያዉክ የተገኘ ማንኛዉም ሃይል ላይ ፋኖ እርምጃ የሚወስድ መሆኑንም ለማሳወቅ እንወዳለን!
15 415
14
-የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ “በእጃችን ያለውን ምርኮኛ ለመቀለብም ሆነ ወደየቤተሰቦቻቸው ለመሸኘት አቅማችን ስለማይፈቅድ የዓለምአቀፉ የቀይ መስቀል ማኅበር የአልባሳት፤ የምግብና የመድኃኒት እገዛ ያደርግልን ዘንድ እንጠይቃለን!” 💪 💪 💪 5/1/17 ዓ.ም
14 983
2
የአማራ ፋኖ ሸዋ ዕዝ ከሰም ክፍለጦር ! 💪 💪 💪 5/1/17 ዓ.ም @NISIREamhra
14 160
8
Последнее обновление: 11.07.23
Политика конфиденциальности Telemetrio