Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Гео и язык канала

статистика аудитории Abu muhammed ( ሰይድ ኮንቦልቻ)

قناة تهتم بعقيدةالصحيحة والسنة 
12 8750
~0
~0
0
Общий рейтинг Telegram
В мире
50 229место
из 78 777
В стране, Эфиопия 
327место
из 396
В категории
1 666место
из 2 333

Пол подписчиков

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое количество женщин и мужчин подписаны на канал.
?%
?%

Язык аудитории

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое распределение подписчиков канала по языкам
Русский?%Английский?%Арабский?%
Количество подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Время жизни пользователя на канале

Если это ваш канал, тогда можете узнать как надолго задерживаются подписчики на канале.
До недели?%Старожилы?%До месяца?%
Прирост подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Почасовой прирост аудитории

    Идет загрузка данных

    Время
    Прирост
    Всего
    События
    Репосты
    Упоминания
    Посты
    Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
    #ዐቂደቱል_ዋሲጢያህ النَّفَحاتُ الشَّذِيَّة عَلى العَقيدَةِ الواسِطيَّةِ 📝 ዝግጅት/ ሸይኽ ኑዕማን አልወተር 📑 የገፅ ብዛት: 947 ገፆች 🗂 የፋይል መጠን: 18.0 ሜ.ባ 📂 የፋይል አይነት፡ pdf = የቴሌግራም ቻናል፦

    النفحات_الشذية_على_العقيدة_الواسطية_إعداد_نعمان_الوتر.pdf

    221
    0
    ወንጀል በራሱ ወንጀል ነው። በወንጀልነቱ አለማመን ደግሞ ሁለት ወንጀል ያደርገዋል።  ነገር ግን ከተግባር ጋር የተቆራኘ እውነተኛ ተውበት ግን ሁለቱንም አብሮ ያጠፋቸዋል። አልበሺል ኢብራኂሚይ || አልአሣር [4/218]
    2
    0
    ጥያቄ እና መልስ⓶】 🎙በሸይኽ አህመድ አወቀ حفظه الله ↶↶⇊↶↶↷↷⇊↷↷⇊↶

    ጥያቄ እና መልስ ⓶_በገጠር.mp3

    51
    0

    file

    file

    447
    0
    የደረቀ ኪታብ ሰምቼ አደረቀኝ። አላለም!! . 👉እስኪ ፈገግ እያላችሁ አዳምጡት 👉አጭር ድምፅ 15 ደቂቃ ብቻ 👉ዒልም ላይ መፅናት‼️ ✍በወንድም አብዱረህማን አቢ ዑሰይሚን . 👉

    ኢስቲቃማ vs ዒልም .mp3

    881
    5
    ولِكُلِّ حَـــيٍّ عاقـلٍ فـــي قَبرِهِ عَمَلٌ يُـقارِنُهُ هُناكَ وَيُــسْأَلُ 💥 ሞት እና የቀብር ቅጣት እጅግ ወሳኝ ምክርና ተግሳፅ || በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር ሐሰን አልአሩሲ

    ሞት እና የቀብር ቅጣት.mp3

    965
    3
    1 057
    0
    በርካታ ቢድዐዎች ወደ ሙስሊሙ አለም የገቡት በሱፍዮች በኩል ነው፣ ከሌሎች ህዝቦች ተኮርጀው። = የቴሌግራም ቻናል፦

    file

    866
    1
    « ... وإلى السَّماءِ بِغَيْرِ كَيْفٍ يَنْزِلُ » አላህ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል በኡስታዝ አቡ ሙስሊም ዑመር አልአሩሲ

    አላህ ወደ ቅርቢቱ ሰማይ ይወርዳል.mp3

    889
    2
    https://t.me/+olyIURBwNwBhNTI0
    800
    1
    የምናውቀው ግን የማንርቀው አደጋ! ~ ዛሬ ዒባዳችን በጣም ቁንፅል ናት። ኢኽላሳችን በጣም የሳሳ ነው። ኹሹዕ የሚባል ነገር ዘንግተናል። በዚህ መጠን መዘናጋትችን አልበቃ ብሎ ኸይር ስራን እሳት ሆነው የሚበሉ ወንጀሎችን በብዛት እንዳፈራለን። ከነዚህ ውስጥ አንዱ ሃሜት ነው። ሃሜት ትልልቅ ኸይር ስራዎችን ላስቀደሙ ታላላቆች እንኳ የሚያስፈራ ጥፋት ነው። ሰዒድ ብኑ ጁበይር - ረሒመሁላህ - እንዲህ ይላሉ፦ يؤتى بالعبد يوم القيامة فيُدفع له كتابه، فلا يرى فيه صلاته ولا صيامه، ولا يرى أعماله الصالحة؛ فيقول: يا رب هذا كتاب غيري، كانت لي حسنات وليست في هذا الكتاب "በቂያማ ቀን አንድ ሰው ይቀረብና የስራ መዝገቡ ይሰጠዋል። ሶላቱን፣ ፆሙንና ሌሎች መልካም ስራዎቹንም በውስጡ አያገኛቸውም። 'ጌታዬ ሆይ! ይሄ የሌላ ሰው መዝገብ ነው። መልካም ስራዎች ነበሩኝ፣ በዚህ መዝገብ ውስጥ ግን የሉም' ይላል። በዚህን ጊዜ እንዲህ የሚል ምላሽ ይሰጠዋል፦ إن ربك لا يضل ولا ينسى ذهب عملك باغتيابك الناس 'ጌታህ አይሳሳትም አይረሳምም። ሰዎችን በማማትህ የተነሳ ስራህ ጠፍቷል፡፡' " [በሕሩ ዱሙዕ፣ ኢብኑል ጀውዚይ፡ 133] =
    Показать полностью ...
    قناة القران والسنة بفهم سلف الامة
    قناة تهتم بعقيدةالصحيحة والسنة
    784
    1
    #ኢምራን_ኢብን_ሀጣን አቂዳዋ የሆነች (ውብ) የሆነችን ልጅ ወደ መልሳታለሁ ብሎ አገባ ቀንደኛ /ተሟጋች ሆኖ አረፈ። ምንጭ ሲየር አዕላም ኑበላዕ 214
    768
    1
    👉አንድ ደቂቃ የማትሞላ ቅልጥ ያለች ጭፈራ‼️ ብቃታቸዉ ግን የሚገርም ነዉ። በተለይ የኢማሙ‼️ ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ ــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــــ 👉እንድህ በጭፈራ  ላቡን ያፈስና 👉ተከታይ ነኝ ይላል የነቢዩን ሱና 👉ማነዉ ያስተማረህ የዝላይ አምልኮ? 👉 ይቺ  ጭፈራማ    የጴንጤ   ነችኮ 👉አህባሾች ሆይ ስሙ ተዉ ተመከሩ!! 👉ከየት የመጣ ነዉ እንድህ መጨፈሩ? 👉መዝለሉ መጮሁ መደነሥ መንጠሩ 👉መስጂድ  ማቆሸሹ  ከበሮ  መዉገሩ 👉መረጃ ካላችሁ አብሺር ተናገሩ 👉ከሌላችሁ ደግሞ ጌታችሁን ፍሩ ــــــــــــــــــــــــــــــــــ ✍በሙርሰል ሰይድ ጨፌ13/9/15 👉
    Показать полностью ...

    file

    971
    8
    ከጠቢባን አንደበት ~ ዑመር ብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ - አንድን ሰው እየመከሩ እንዲህ ይላሉ፦ ✅ "በማያገባህ ላይ አትናገር። ✅ ጠላትህን ራቅ። ✅ ታማኝ ካልሆነ በስተቀር ወዳጅህን ተጠንቀቅ። አላህን - 0ዘ ወጀለ - የሚፈራና የሚታዘዝ ካልሆነ በስተቀር ታማኝ አይደለም። ✅ ከባለጌ ጋር አትጓዝ፣ ከብልግናው ያስተምርሃልና። ምስጢርህንም አታሳውቀው። ✅ አላህን ለሚፈሩ ካልሆነ በስተቀር በጉዳይህ ላይ ማንንም አታማክር።" [አልኣዳቡ ሸርዒያህ፡ 4/223] = የቴሌግራም ቻናል፦
    قناة القران والسنة بفهم سلف الامة
    قناة تهتم بعقيدةالصحيحة والسنة
    797
    1
    አጠር ያለ መልስ ለአህባሾች የሰሞኑ የአህባሽ ቅጥፈት እውን ኢማም ኢብኑ ጀሪር " አስቲዋእ"ን ተእዊል አድርገዋል ? ሙሐመድ ሲራጅ ሙ/ኑር

    የሰሞኑ የአህባሽ ቅጥፈት ቁ 1.mp3

    845
    0

    ዶላሉ ጀማዐቱል አሕባሽ ቁጥር 1.mp3

    ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ ክፍል 2.mp3

    ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ ክፍል 3.MP3

    ዶላሉ ጀማዐቲል አሕባሽ ክ. 4.MP3

    812
    1
    ያ በናት ስሙት’ስኪ

    file

    708
    1
    የሱፊያ ጭፈራ በዑለማእ እይታ ~ 1. ኢማሙ ማሊክ፡- “እኛ ዘንድ ሱፊያ የሚባሉ ሰዎች አሉ። በብዛት ይበሉና ከዚያ ያንጎራጉራሉ። ከዚያም ተነስተው ይጨፍራሉ” ሲሏቸው * “ህፃናት ናቸው?” ብለው ጠየቁ። - “አይደሉም” አሏቸው። * “እብዶች ናቸው?” ሲሉ - “አይደሉም። ሸይኾች ናቸው” አሏቸው። * “እኔ ከኢስላም ሰዎች ይህን የሚሰራ አንድም አልሰማሁም” አሉ። [ተርቲቡል መዳሪክ፡ 2/53] 2. አቡል ወፋእ ኢብኑ ዐቂል፡- "በዜማና የመሳሪያ ድምፅ እየተከተለ የሚደንስና የሚጨፍር ባለ ፂም ማየት ምንኛ አስቀያሚ ነው? ባለ ሽበት ሲሆን ደግሞ የባሰ ነው! በተለይ ደግሞ በወጣቶችና በሴቶች ድምፅ ሲታጀብ። ከፊቱ ሞት፣ ጥያቄ፣ መቀስቀስና ሲራጥ ያለበት፣ ከዚያም ከሁለቱ አገሮች ወደ አንዱ የሚሆን ሰው እንደ እንስሳት ዝላይ ሊዘል፣ እንደ ሴቶች ማጨብጨብ ሊያጨበጭብ እንዴት ይዋጥለታል?" “ሱፊዮች ስራን ያበላሻሉ። የእምነት መሰረቶችን ያናጋሉ። ቦዘኔነትንና ዜማ ማዳመጥን ይወዳሉ።” [ተፍሲሩል ቁርጡቢይ፡ 10/263] 3. ኢብኑል ጀውዚይ፡- የሱፊያ ክፍሎችን ተግባር አንስተው ባወገዙበት እንዲህ ብለዋል:– “በየምግቡ ላይ ይቀመጣሉ፡፡ ሲጠግቡ ጊዜ ይደንሳሉ፡፡ … ከመዐቶቻቸው ሁሉ የከፋው መዐት ግን ይህንን (ጭፈራ) መቃረቢያ (ዒባዳ) አድርገው መሞገታቸው ነው፡፡ ዳንስን ወደ ላቀው አላህ መቃረቢያ ነው ብሎ የሞገተ ሰው እንደሚከ -ፍ*ር በርግጥም የዑለማዎች ኢጅማዕ ተቋጥሯል፡፡” [ሶይዱል ኻጢር፡ 168] 4. ቁርጡቢይ፡- “ሱፊዮች የፈጠሩትን (ዜማ) በተመለከተ በክልክልነቱ ላይ ውዝግብ ከማይነሳበት ነገሮች ነው። ነገር ግን ብዙ በመልካም የሚታሰቡ ሰዎችን ስሜት አሸንፏቸዋል። ብዙዎቹ ላይ የእ-ብ-ዶችና የህፃናት ስራዎች እስከሚታዩባቸውና በተጠና መልኩ እስከሚደንሱ ደርሰዋል። ከዚያም ከፊል ሰዎች መቃረቢያና መልካም ስራ እስከማድረግ ደረሱ።…” [ተፍሲሩል ቁርጡቢ፡ 14/54] 5. ሲዩጢይ፡- "ከነዚህም (ከቢድዐዎች) ውስጥ የሆነው በመስጂድ ውስጥ የሚፈፀም ጭፈራ፣ ዘፈን፣ ድቤ መምታት፣ ማሲንቆና ሌሎችም የሙዚቃ መሳሪያዎች ናቸው፡፡ ይህንን ከመስጂድ ውስጥ የፈፀመ ሊባረርና ሊደበደብ የሚገባው ጠ -ማ -ማ ሙብ -ተ-ዲዕ ነው፡፡ ምክንያቱም አላህ እንዲላ፞ቅ ያዘዘውን ነገር እያቃለለ ነውና፡፡ … (ከመስጂድ ውስጥ) የዘፈነ ወይም የጨፈረ ቅጣት የሚገባው የሆነ ጠሞ አጥ -ማሚ ሙብ -ተ-ዲዕ ነው፡፡” [ሐቂቀቱ ሱና፞ ወልቢድዐ፡ 191] በነገራችን ላይ ይሄ መስጂድ ውስጥ መጨፈር የመካ ሙሽሪkoች ተግባር ነው። አላህ እንዲህ ብሏል:- ‏﴿وما كان صلاتهم عند البيت إلا مكاء وتصدية فذوقوا العذاب بما كنتم تكفرون﴾ "በቤቱ ዘንድም (በካዕባ) ስግደታቸው ማፏጨትና ማጨብጨብ እንጂ ሌላ አልነበረም። ትክዱት በነበራችሁትም ነገር ቅጣትን ቅመሱ (ይባላሉ)።" [አንፋል፡ 35]
    Показать полностью ...
    863
    3
    🪙 የ ዘመኑ ወልዮች ጉድ 🎙 አብዱልጀባር ሙሀመድ ኑር

    የዘመኑ ወልዮች.m4a

    719
    1
    👈القرآن كلام الله لاريب فيه‼️ 👉ቁርአን የአሏህ ንግግር ለመሆኑ ጥርጥር የለዉም። የአሏህ ቃል መሆኑን የተጠራጠረ ሰዉ ይከፍራል‼️ ✋አህባሾች ግን የጅብሪል እንጂ የአሏህ ቃል አይደለም ይሉና ለምን ሲባሉ አሏህ አይናገርምና ይላሉ። 🤌እጥር ምጥን ያለች በጣም ወሳኝ መልእክት‼️ 5 ደቂቃ ብቻ። ✍በሸይኽ ሙሐመድ ሲራጅ ┈➢

    كلام الله.mp3

    761
    0
    👉በሬን ከፊት ለፊት 👉አህያን ከሗላ 👉ደደብ የሆነን ሰዉ ከየትኛዉም አቅጣጫ አትቅረብ ‘ ‘ 👉
    659
    1
    1 006
    3
    የሱፊያ ጭፈራ በዑለማእ እይታ ~ 1. ኢማሙ ማሊክ፡- “እኛ ዘንድ ሱፊያ የሚባሉ ሰዎች አሉ። በብዛት ይበሉና ከዚያ ያንጎራጉራሉ። ከዚያም ተነስተው ይጨፍራሉ” ሲሏቸው * “ህፃናት ናቸው?” ብለው ጠየቁ። - “አይደሉም” አሏቸው። * “እብዶች ናቸው?” ሲሉ - “አይደሉም። ሸይኾች ናቸው” አሏቸው። * “እኔ ከኢስላም ሰዎች ይህን የሚሰራ አንድም አልሰማሁም” አሉ። [ተርቲቡል መዳሪክ፡ 2/53] 2. አቡል ወፋእ ኢብኑ ዐቂል፡- "በዜማና የመሳሪያ ድምፅ እየተከተለ የሚደንስና የሚጨፍር ባለ ፂም ማየት ምንኛ አስቀያሚ ነው? ባለ ሽበት ሲሆን ደግሞ የባሰ ነው! በተለይ ደግሞ በወጣቶችና በሴቶች ድምፅ ሲታጀብ። ከፊቱ ሞት፣ ጥያቄ፣ መቀስቀስና ሲራጥ ያለበት፣ ከዚያም ከሁለቱ አገሮች ወደ አንዱ የሚሆን ሰው እንደ እንስሳት ዝላይ ሊዘል፣ እንደ ሴቶች ማጨብጨብ ሊያጨበጭብ እንዴት ይዋጥለታል?" “ሱፊዮች ስራን ያበላሻሉ። የእምነት መሰረቶችን ያናጋሉ። ቦዘኔነትንና ዜማ ማዳመጥን ይወዳሉ።” [ተፍሲሩል ቁርጡቢይ፡ 10/263] 3. ኢብኑል ጀውዚይ፡- የሱፊያ ክፍሎችን ተግባር አንስተው ባወገዙበት እንዲህ ብለዋል:– “በየምግቡ ላይ ይቀመጣሉ፡፡ ሲጠግቡ ጊዜ ይደንሳሉ፡፡ … ከመዐቶቻቸው ሁሉ የከፋው መዐት ግን ይህንን (ጭፈራ) መቃረቢያ (ዒባዳ) አድርገው መሞገታቸው ነው፡፡ ዳንስን ወደ ላቀው አላህ መቃረቢያ ነው ብሎ የሞገተ ሰው እንደሚከ -ፍ*ር በርግጥም የዑለማዎች ኢጅማዕ ተቋጥሯል፡፡” [ሶይዱል ኻጢር፡ 168] 4. ቁርጡቢይ፡- “ሱፊዮች የፈጠሩትን (ዜማ) በተመለከተ በክልክልነቱ ላይ ውዝግብ ከማይነሳበት ነገሮች ነው። ነገር ግን ብዙ በመልካም የሚታሰቡ ሰዎችን ስሜት አሸንፏቸዋል። ብዙዎቹ ላይ የእ-ብ-ዶችና የህፃናት ስራዎች እስከሚታዩባቸውና በተጠና መልኩ እስከሚደንሱ ደርሰዋል። ከዚያም ከፊል ሰዎች መቃረቢያና መልካም ስራ እስከማድረግ ደረሱ።…” [ተፍሲሩል ቁርጡቢ፡ 14/54] 5. ሲዩጢይ፡- "ከነዚህም (ከቢድዐዎች) ውስጥ የሆነው በመስጂድ ውስጥ የሚፈፀም ጭፈራ፣ ዘፈን፣ ድቤ መምታት፣ ማሲንቆና ሌሎችም የሙዚቃ መሳሪያዎች ናቸው፡፡ ይህንን ከመስጂድ ውስጥ የፈፀመ ሊባረርና ሊደበደብ የሚገባው ጠ -ማ -ማ ሙብ -ተ-ዲዕ ነው፡፡ ምክንያቱም አላህ እንዲላ፞ቅ ያዘዘውን ነገር እያቃለለ ነውና፡፡ … (ከመስጂድ ውስጥ) የዘፈነ ወይም የጨፈረ ቅጣት የሚገባው የሆነ ጠሞ አጥ -ማሚ ሙብ -ተ-ዲዕ ነው፡፡” [ሐቂቀቱ ሱና፞ ወልቢድዐ፡ 191] በነገራችን ላይ ይሄ መስጂድ ውስጥ መጨፈር የመካ ሙሽሪkoች ተግባር ነው። አላህ እንዲህ ብሏል:- ‏﴿وما كان صلاتهم عند البيت إلا مكاء وتصدية فذوقوا العذاب بما كنتم تكفرون﴾ "በቤቱ ዘንድም (በካዕባ) ስግደታቸው ማፏጨትና ማጨብጨብ እንጂ ሌላ አልነበረም። ትክዱት በነበራችሁትም ነገር ቅጣትን ቅመሱ (ይባላሉ)።" [አንፋል፡ 35] = ( Ibnu Munewor ፣ ጥቅምት፡ 27/2012)
    Показать полностью ...
    Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
    كناشة ابن منور
    904
    4
    https://t.me/SadatKemalAbuMeryem

    ጋብቻ.mp3

    898
    6
    👉አንተ የሀቅና የሱና ሰዉ ሆይ ! ① በዓቂዳህ ② በእምነትህ ③ በአቋምህ ልትኮራ እንጂ በጭራሽ ልታፍር አይገባም ! 👉ከ 2 ደቂቃ ያነሰች አጭር ድምፅ ✍ኡስታዝ ሙሀመድ ሲራጅ 👉

    ልታፍር አይገባም (1).mp3

    848
    2
    ይህ የምታዩት የካምቦዲያ ሂንዱዎች "አምላክ" ነው፡፡ ሃኑማን ይሉታል፡፡ ሃውልቱ ከ1000 አመት በፊት የተቀረፀ የዝንጀሮ ሃውልት ነው፡፡ የዛሬ 30 አመት አሜሪካኖች ሰርቀውት (የነሱ ነገር ድንጋይም ከመስረቅ አይመለሱም) ይሄውና ትላንት ወደ ካምቦዲያ ተመልሷል፡፡ በአቀባበል ስነ ስርኣቱ ላይ የሃገሪቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሶክ አን ደስታውን ሲገልፅ እንዲህ ነበር ያለው፡ “ሃኑማን ህያው ቢሆን ኖሮ እዚህ እኛ ጋር በመሆኑ ደስታውን ሊያሳየን ፈገግታ ከፊቱ እናነብ ነበር፡፡” . . ሃኑማን ግን ፈገግታ ርቆታል፡፡ ምክንያቱም ይህን ሊያደርግ የሚያስችል አቅም የለውምና፡፡ ሃኑማን ሲጠርቡትም አያውቅም፡፡ ሲሰርቁትም አያውቅም፡፡ ሲመልሱትም አያውቅም፡፡ ሲያመልኩትም አያውቅም፡፡ አያይም፡፡ አይሰማም፡፡ አይለማም፡፡ በድን አምላክ! ሱብሓነላህ! ህያው እንዳልሆነ እየመሰከሩ ግን እንደ አምላክ ይቆጥሩታል፡፡ የማይሞተው ህያው ጌታ እንዲህ ይላል፡ (فَإِنَّهَا لَا تَعْمَى الْأَبْصَارُ وَلَكِنْ تَعْمَى الْقُلُوبُ الَّتِي فِي الصُّدُورِ ) {እነሆ አይኖች አይታወሩም፡፡ ነገር ግን በደረቶች ውስጥ ያሉት ልቦች ይታወራሉ!} [አልሐጅ፡ 46] አልሐምዱሊላህ ዐላ ኒዕመቲል ኢስላም! = (ኢብኑ ሙነወር፣ ግንቦት 05/2007) የቴሌግራም ቻናል፡-
    Показать полностью ...
    783
    1
    ወሊይ እና አታላይ ይለያያል ~ በሱፊያው ዓለም ሶላት የማይሰግዱ፣ ፆም የማይፆሙ፣ ከአላህ ተእዛዝ ያፈነገጡ በርካታ ወሊዮች አሉ። ለወንጀላቸው ሽፋን ይሆን ዘንድ “ትልቅ ወሊይ ለሰዎች ሲታይ ይወነጅላል። እሱ ግን ወንጀለኛ አይደለም” በማለት ኪታብ እስከመፃፍ የደረሱ አሉ። [አልኢብሪዝ፡ 2/23] እነዚህ የአላህ ሳይሆን የሸይጧን ወሊዮች ናቸው። የአላህ ወሊዮች በኢማን የደመቁ፣ በተቅዋ ያሸበረቁ ናቸው። አላህ እንዲህ ይላል፦ {أَلَاۤ إِنَّ أَوۡلِیَاۤءَ ٱللَّهِ لَا خَوۡفٌ عَلَیۡهِمۡ وَلَا هُمۡ یَحۡزَنُونَ (62) ٱلَّذِینَ ءَامَنُوا۟ وَكَانُوا۟ یَتَّقُونَ (63)} {ንቁ! የአላህ ወሊዮች አይፈሩም አይተክዙም። እነሱም እነዚያ ያመኑትና የሚፈሩ የሆኑት ናቸው።} [ዩኑስ፡ 62-63] የአላህ ወሊይ ለመሆን የሚያስፈልገው ኢማንና አላህን መፍራት ነው። ኢማንና ተቅዋ ያለው ሁሉ ወንድ ይሁን ሴት፣ ነጋዴ ይሁን ገበሬ፣ ወታደር ይሁን ወዛደር፣ ሐኪምም ይሁን አስተማሪ፣ ሊስቲሮም ይሁን ተላላኪ ሁሉም የአላህ ወሊይ ነው። “አማኞች በሙሉ የአረሕማን ወሊዮች ናቸው። አላህ ዘንድ ይበልጥ የተከበሩት ይበልጥ ታዛዦቹና ይበልጥ ለቁርኣን ተከታዮቹ ናቸው” ይላሉ ጦሓዊይ ረሒመሁላህ። [አልዐቂደቱ ጦሓዊያህ፡ 64] የአላህ ወሊይ ለመሆን የወሊይ ዘር መሆን አያስፈልግም። ጋርዶ መቀመጥን አይጠይቅም። አጃቢ እንዲኖር አይጠበቅም። ትንቢት መናገር አይደለም መስፈርቱ። ወሊይ ሞቶ ቀርቶ በህይወት እያለም የሰው ልጅ ከሚያደርገው የተሻገረ ምንም ሊያደርግ አይቻለውም። እንዲያውም “ልጅ፣ ዝናብ፣ ሲሳይ፣ ጤና፣ ህይወት እሰጣለሁ፣ እነሳለሁ፣ ዱስቱር ያለን እጠቅማለሁ፣ እምቢ ያለን እጎዳለሁ” ብሎ የሚሞግት ካለ እራሱን ለአላህ ባላንጣ ያደረገ ሸይጧን የሸይጧን ወሊይ ነው። ጌታችን እንዲህ ይላል፡- {أَمَّن یُجِیبُ ٱلۡمُضۡطَرَّ إِذَا دَعَاهُ وَیَكۡشِفُ ٱلسُّوۤءَ وَیَجۡعَلُكُمۡ خُلَفَاۤءَ ٱلۡأَرۡضِۗ أَءِلَـٰهࣱ مَّعَ ٱللَّهِۚ قَلِیلࣰا مَّا تَذَكَّرُونَ} {ወይስ ያ ችግረኛ በለመነው ጊዜ መልስ የሚሰጥ፣ ክፉንም የሚያስወግድ፣ በምድርም ላይ ምትኮች የሚያደርጋችሁ (ይበልጣል ወይስ የሚያጋሩት?) (ይህን የሚያደርግ) ከአላህ ጋር ሌላ አምላክ አለን?! ጥቂትንም አትገሰፁም!} [ነምል፡ 62] እንኳን ወሊይና ነብይም ሌሎችን መጥቀም መጉዳት የሚችልበት ስልጣን የለውም። ሃያሉ ጌታ ነብዩን ﷺ ይህን አዋጅ እንዲያሰሙ አዟቸዋል፦ {قُلۡ إِنِّی لَاۤ أَمۡلِكُ لَكُمۡ ضَرࣰّا وَلَا رَشَدࣰا (21) قُلۡ إِنِّی لَن یُجِیرَنِی مِنَ ٱللَّهِ أَحَدࣱ وَلَنۡ أَجِدَ مِن دُونِهِۦ مُلۡتَحَدًا (22)} {“እኔ ለናንተ መጉዳትንም ማቃናትንም አልችልም” በላቸው። “እኔ ከአላህ ቅጣት ማንም አያድነኝም። ከርሱም ሌላ መጠጊያን አላገኝም” በላቸው።} [ጂን፡ 21-22] ወሊይነት በኢማንና በተቅዋ የሚገኝ እንጂ ከአባት፣ ከአያት የሚወረስ እቃ አይደለም። ማንም ቢሆን በስራው ያላገኘውን ማዕረግ በዘሩ አይቆናጠጠውም። ነብዩ ﷺ {ስራው ያስቀረውን ዘሩ አያስቀድመውም} ብለዋልና። [ሙስሊም፡ 2699] ወሊይ ፍፁም የሆነ፣ የተናገረው መሬት ጠብ የማይል የሚመስላቸው አሉ። ወሊይ ሰው ነው። እንደማንኛውም ሰው ይሳሳታል። ነብዩ ﷺ {የሰው ልጅ ባጠቃላይ ተሳሳች ነው። ከተሳሳቾች ሁሉ በላጩ መመለስን የሚያበዙት ናቸው} ብለዋል። [ሶሒሑል ጃሚዕ፡ 4515] ወሊዮች ሰዎች አይደሉም እንዴ? ለነገሩ አንዳንዶቹ መላእክት ናቸው ብለው ነው የሚያምኑት። አባቱ! ሶሐቦቹም መላእክት አልነበሩም። የአላህ ወሊዮች የራሳቸው መጨረሻ የሚያስጨንቃቸው እንጂ “አብሽሩ እኛ አለንላችሁ”፣ “እኛን ያየ ጀነት ይገባል”፣ “ከቀብራችን የቆመ እሳት አይነካውም” የሚሉ አልነበሩም። “ሰላሳ የሚሆኑ የነብዩ ሶሓቦችን አግኝቻለሁ። ሁሉም በራሳቸው ላይ ንፍቅናን ይፈሩ ነበር” ይላሉ ታቢዒዩ ኢብኑ አቢ ሙለይካህ። [ፈትሑል ባሪ፡ 1/51] የትኛውም የአላህ ወሊይ ከሸሪዐ አጥር የመውጣት ፍቃድ የለውም። ከነብዩ ﷺ ሸሪዐ ከወጣ እንኳን ትልቅ ወሊይ ተራ ሙስሊምም መሆን አይቻልም። ኢስላም አንድ ነው። ስውር የሚባል ሌላ ሸሪዐ የለም። “ሸሪዐ ሁለት አይነት ነው። ግልፅና ስውር። ግልፁ የመሀይማን ነው። ስውሩ የወሊዮች ነው” የሚሉ ሰዎች ያለጥርጥር ከሃ*ዲዎች ናቸው። አላህ ሶላት የማይሰግድ አጭበርባሪ ወሊይ የለውም። {فَخَلَفَ مِنۢ بَعۡدِهِمۡ خَلۡفٌ أَضَاعُوا۟ ٱلصَّلَوٰةَ وَٱتَّبَعُوا۟ ٱلشَّهَوَ ٰ⁠تِۖ فَسَوۡفَ یَلۡقَوۡنَ غَیًّا}] {ከነሱም በኋላ ሶላትን ያጓደሉ፣ ፍላጎቶችንም የተከተሉ መጥፎ ምትኮች ተተኩ! የጀሀነምን ሸለቆ ያገኛሉ።} [መርየም፡ 59] ታላቁ የአላህ ወሊይ ዑመር ብኑል ኸጧብ ረዲየላሁ ዐንሁ “ሶላት የተው ሰው በኢስላም ውስጥ ምንም ድርሻ የለውም” ይላሉ። [አልሙወጦእ፡ 2/54] ስለዚህ “ዐርሽ ላይ ነው የምሰግደው”፣ “ሐረም በርሬ ሄጄ ነው የምሰግደው” የሚል ሰው አጭ *በርባሪ ማጅራት መቺ እንጂ የአላህ ወሊይ አይደለም። = ( Ibnu Munewor ፣ ሸዋል 23/1444፣ ግንቦት 05/2015) የቴሌግራም ቻናል፡-
    Показать полностью ...
    Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)
    كناشة ابن منور
    1 177
    4
    👉ምነዉ መዘቅዘቁ መቆሙ ባናቱ? 👉ምነዉ ምን ነካብኝ ባፉ መደፋቱ? 👉ሶላት መሆኑ ነዉ እንዲህ ነዉ ስግደቱ? 👉ወይስ ተፈኩር ነዉ ከታች ከመሬቱ? 👉ወይስ እስፖርት ነዉ ብቃት ማሳየቱ? 👉ወይስ ጨልሎ ነዉ መጣበት እብደቱ? 👉አህባሽ ይገርመኛል ኮተቷ መብዛቱ 👉አሸን ሰዎች አሏት የሚለፉ ከንቱ ✍በሙርሰል ሰይድ ጨፌ 4/9/2015 👉
    929
    4
    Последнее обновление: 11.07.23
    Политика конфиденциальности Telemetrio