Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Гео и язык канала

статистика аудитории Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹

ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦ 1) ከቁርኣን፣ 2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] 3) ከታማኝ ዑለማዎችና 4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል። √ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ። √ አላማዬ በዲኔ ላይ ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው። ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ  @Murad_Tadesse  ላይ አስፍሩት። ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ። ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ! 
Показать больше
85 063-26
~22 595
~13
28.50%
Общий рейтинг Telegram
В мире
13 944место
из 78 777
В стране, Эфиопия 
102место
из 396
В категории
316место
из 2 333

Пол подписчиков

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое количество женщин и мужчин подписаны на канал.
?%
?%

Язык аудитории

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое распределение подписчиков канала по языкам
Русский?%Английский?%Арабский?%
Количество подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Время жизни пользователя на канале

Если это ваш канал, тогда можете узнать как надолго задерживаются подписчики на канале.
До недели?%Старожилы?%До месяца?%
Прирост подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Почасовой прирост аудитории
Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ⓵⑤⑨⑥]👌

file

1 808
0
በ50k ... . ... በአንድ ክፍል ቤት ሰሌን ፍራሽ አንሶላ ብርድልብስ ድስትና ሰሀን ገዝተህ ጥሎሽና መህር ከፍለህ ማግባት ትችላለህ ... ይቻላል! . ከ 400-500k አውጥተህም ... ፍሪጅ ማጠቢያ አልጋ ካቢኔት ምንትስ አሟልተህ ሰርቪስ ተከራይተህ ማግባት ትችላለህ . እንደአንተና ተጣማሪህ ወይም በቤተሰዎቻችሁ ቅብጠት መጠን ወጭህን ከፍና ዝቅ ማድረግ ትችላለህ ... . ምንም ሳይኖርህም ኒካህ አስረህ ሰርተህ ጎጆ ልትወጣም ትችላለህ . እንደዱዕህ ... እንደአመራረጥህ ... እንደምኞትህ . ሁኗል ... ይሆናል ... ኑረነዋል ... አይተነዋል! ግን ግን እድሜህ እንዳይሄድ የሰው ሰውም ግዜ እንዳታባክን ከእግርህ የሚሰፋ ጫማ ጋር አትታገል ... እግርህም ይላላጣል ... ጫማውም ይንገላታል ... ብዙም ርቀት አትሄድም! . ©: ቢን ዓሊ
4 751
45
ጭንቅ ብሎሃል/ሻል⁉️ በኡስታዝ ጂብሪል አክመል ©: Hanif Multimedia

file

5 034
27
አሁን ላይ የሰለችኝ ነገር ስለ ስካመሮች መለፍለፍ ነው። ሰው ምንም እየሰማ አይደለም። በዱንያ ጡዟል። ሠርቶ መብላት አይፈልግም። በቃ! የአብዛሃኛው ሰው ሩጫ በአቋራጭ ለመክበር መቋመጥ ነው። ይሄው የሆነ ነገር ታገኟላችሁ ብለው ያጃጅሏቸዋል፤ አካውንታቸውን ጠልፈው ከፊሎች ሁሉንም ግሩፕና ቻነል ያጠፉባቸዋል፣ ከፊሎቹ ሊንኮች ደግሞ ከጠለፉ በኋላ አውቶማቲካሊ ሰዎች መልዕክት መላክ ወደሚችሉበት ግሩፕ፣ ቻነልና ዩዘር ሊንካቸውን ይልካሉ። አሁን እንዲህ አይነት ሰዎችን ምን ባደርግ ይሻለኛል? እንደት አድርጌ ብመክራቸው ያምኑኛል? ተማርና ሠልጥነህ፣ ስኪሉ ኖሮህ ሥራ ሠርተህ ብላ ስል ትንሽ ሰው ብቻ ይሳተፋል፤ የሚያዋጣው ግን ይህ ነበር። ታብ ታብ አድርግ፣ ሊንክ ነካካ፣ 5000 ብር አምጣና 50 ሺህ ብር ልስጥህ ስትለው እሺ ይላል፤ ግን እንኳን ሊያተርፍና ሊያዋጣው ጭራሽ ይዘረፋል። እንዳውም ይሄ ይዘረፋል ሳይሆን የሚባለው አውቆ ይሰጣል ነው መባል ያለበት። አሁን ለተቸገረ ሰው ወይም ለመስጅድ ግንባታ አውጣ ቢባልኮ እንዲህ አይፈጥንም። ለማንኘውም ኦፊሲያል ካልሆነ URL ከምታውቁት ሰው በኩልም ቢሆን ሊንክ ሲላክ እንዳትከፍቱ፤ ያ የምታውቁት ሰው ራሱ ሲስገበገብ ተጠልፎ ይሆናል እንጂ አውቆ አይደለም ሊንኩን የሚልክላችሁ። ከተጠለፈ ጠላፊዎች አውቶማቲካሊ እንዲልክ ስለሚያደርጉት ነው። አላህ ቀልብ ይስጣችሁ፣ በሐላሉና ባላችሁ ያብቃቃችሁ፣ ከእንዲህ አይነት የተወጋ መንፈስ ይጠብቃችሁ። የናንተ ገንዘብ ለተበላ እኔ መጨሴኮ ነው የሚገርመኝ። መግረፍ ነበር! ||
Показать полностью ...
5 036
17
እውነታ! «ሶላት ባለመስገድህ የሚጠብቅህን ቅጣት ተወውና አለመስገድህ ራሱ ከአላህ የሆነ ቅጣት መሆኑን ተገንዘብ። የውዱ ነቢይ ﷺ የመጨረሻው ምክር « ሶላትን አደራ!» የሚል ነበር።» አደራቸውን መብላት በራሱ ለሌላ የከፋ ቅጣት የሚዳርግ ቅጣት አይደለም ትላለህን?
7 580
51
የባድ ወልዶችን'ኮ የምወዳቸው በምክንያት ነው። ይሄው በግዴታና በጥቅማ ጥቅም እያከፈሩ ወላጆችን ያለ ጧሪና ቀባሪ በማስቀረት በርካታ ቤተሰብ እየፈረሰ ባለበት የሐድያ ዞን ውስጥ ጎራ ብለው ታሪክ ሠርተዋል። ዛሬ ጠዋት ተነስተው የገፈቱ ቀማሽ ወደሆኑት ሆመቾ ከተማ አስተዳደርና ግቤ ወረዳ ከዚያራ አቅንተው፤ የአካባቢው ሙስሊሞች የመቀበሪያ ስፍራ እንኳን የሌላቸዉ በመሆኑ አዲስ ለሚገነባዉ መስጂድም የገንዘብ ድጋፍ አድርገው ተመልሰዋል። አላህ ይቀበላችሁ! 1) ሲሀም ዱቄት ፋብሪካ- 270,000 2) ፈድሉ ዱቄት ፋብሪካ- 140,000 3) ኸድጃ ዱቄት ፋብሪካ- 50,000 4) ወራቤ ዑሥማን መስጂድ ጀመዓህ— 100,000 5) ኢክራም መድኃኒት መደብር-10,000 6) ሸይኽ ሙሰማ – 10,000 7) ሳሊም ሰይድ- 20,000 8) ሙስጠፋ ህንፃ መሳሪያ-10,000 9) ሰይድ- 10,000 10) ዒዘዲን ኮንቴዉና ጓደኞቹ- 50,000 11) ሐጅ ዐብድ-ል-ዓዚዝ አደም-20,000 በሉ! እናንተም አካባቢያችሁን በደንብ አስከብሩ። እናንተ ስትበረቱ ነው ለሌላውም የምትተርፉት። የዛሬ አያድርገውና ሐድያም ከተወሰኑ አስርተረ አመታት የበፊት የሙስሊም ሱልጣኔት ነበረች። ኢንሻ አላህ አሁንም ወደማንነቱ ትመለሳለች። ||
Показать полностью ...
8 227
7
አላህ አላህ! ይህ በራሱ የሰዓቲቱን መቅረብ አያመላክትምን?
9 298
11
አንዳንድ ጊዜ ሳስበው እንኳን ዩኒቨርስቲና ኮሌጅ ላይ ኢለመንተሪና ሐይስኩል ላይ ያለውን ሁኔታ ወላጆች ቢያዩ፤ ልጆቻቸውን የሚልኩ ሁላ አይመስለኝም። አላህ ይሁነን!
9 281
7
ምክር ለወላጆች‼ ============= (የልጆቻችሁን ጉዳይ አስባችሁበታል?) || ✍ ወላጆች ሆይ! አሁን ያለንበት ዘመን እጅግ በጣም አሳሳቢ ጊዜ ሆኗል። እናንተ የልጅነት ጊዚያችሁን ያሳለፋችሁበት ያ ዘመንና አሁን የናንተ ልጆች ልጅነታቸውን እያሳለፉበት ያለው ጊዜ ፍፁም የተለያዬ ነው። ያኔ በቂ ዲናዊ እንቅስቃሴ ባይኖርም እንኳ አብዛሃኛው ሰው በባህሉም ሆነ በንጹሕ ተፈጥሮው አዕምሮው አልተበረዘም ነበር። ዛሬ ላይ ግን በቂ የዲን ዕውቀት የሚገበይበት አማራጭ ቢበዛም ስንፍናችን ተጨምሮ ወደ ሐራም ነገር ወስዋሱ በዝቷል። ለመሆኑ ልጆቻችሁ ትምህር ቤት ውስጥ በምን መልኩ ከነማን ጋር ውሏቸውን እንደሚያሳልፉ አይታችኋል? ወይንስ ጠዋት በትራንስፖርት አድርሳችኋቸው ቀን ወይም ማታ ላይ ሲወጡ ተቀብላችኋቸው ወደቤታቸው መመለሳችሁን ብቻ ነው ያያችሁት? የቱንም ያክል ጥሩ የሚባል ት/ቤት ውስጥ ብታስገቧቸው፤ ጥሩ ያልሆኑ ተማሪዎች አይጠፉምና ልጆቻችሁ ከነዚያ ጋር ግንኙነት ይኑራቸው አይኑራቸው እውነታውን ማጥራትና መከታተል አለባችሁ። አንዳንድ ፈሳድን ሆነ ብሎ እንዲያስፋፉ ተልዕኮ የተሰጣቸው የሚመስሉ ተማሪ ተብዬዎች አሉ። ልጆቻችሁን አስመስለው በመልካም ነገር ቀርበዋቸው እነርሱም ሳያስቡት እንዳይመርዟቸው ልጆቻችሁን ተከታተሉ። የኔ ልጅ ገና ኢለመንተሪ ነው ያለው፣ የኔ ልጅ ገና ሐይስኩል ነው ያለችው… አሁን ስለ እንደዚህ አይነት ነገር ምንም አያውቁም፣ ቢነግሯቸውም አይገባቸውም… ብላችሁ እንዳትሞኙ። ያላወቃችሁት እናንተ እንጂ ልጆቻችሁ እናንተ ከምታስቧቸው በላይ ተራምደው ሂደዋል። አዕምሯቸው ትምህርቱን ብቻ ሳይሆን ብዙ እያሰበ ነው። አትሸወዱ! ኋላ ከተበከሉ በኋላ ልመልሳቸው ብትሉ እንኳ ወደማትችሉበት ደረጃ ሳትደርሱ፤ ከወዲሁ ልጆቻችሁን በመልካም ተርቢያ እስከ ጥግ አድርሷቸው። እንደ መፍትሄ፦ ①) ገንዘብ ስላላችሁ ብቻ ወይም ከጓደኞቻቸው እንዳያንሱና እንዳይከፋቸው በሚል ቀናነት ብቻ ስልክ፣ ታብሌት፣ ኮምፒዩተር ወይም ላፕቶፕ ገዝታችሁ ያለ አንዳች ቁጥጥር በልቅ መልኩ ዋይፋይ አስገብታችሁላቸው ወይም ዳታ ከፍታችሁ እንዲጠቀሙ የምታደርጉ ወላጆች፤ ሆነ ብላችሁ የልጆቻችሁን ህይዎት እየቀበራችሁ ነው። ለዲናቸው ወይም ለትምህርታቸው ወይም በመጠኑ አዕምሯቸውን ለማዝናናት በሚጠቅማቸው መልኩ ካልሆነ ጭራሽ አትግዙላቸው። ይህን ማድረጋችሁ ነፃነታቸውን መንፈግ ወይም የጠላችኋቸው ቢመስላቸውም ኋላ ስለሚረዷችሁ አትስሟቸው። ለዚህ የሚጠቅማቸው ከሆነ ግን በአግባቡ ተቆጣጠሯቸውና ሳይበዛ በመጠኑ ይጠቀሙ። ገና 11 አመት ላልሞላቸው ህፃናት ጭምር ስልክ ሰጥታችሁ ቲክቶክ የሚቀጠቅጡ አሉ። እነዚህ ህፃናት የዓይናቸው ብርሃን ከሆነ ጊዜ በኋላ የሆነ ችግር ይፈጠርበታል። አዕምሯቸውም ወርኪንግ ሚሞሪው ስለሚመናመን አዳዲስ ነገሮችን በቀላሉ የመቀበል አቅማቸው ይዳከምና ይደነዝዛሉ። ልጆቻችሁ አሁን ላይ በእናንተ መሪነት ነው መሄድ ያለባቸው። እነርሱ ሐራምና ሐላሉን፣ የሚጠቅማቸውንና የሚጎዳቸውን በትክክል አያውቁም። ቢያውቁ እንኳ ልጅነትና ወጣትነት ያዘናጋቸዋል፣ ያሳስታቸዋል። ስለዚህ ተቆጣጠሯቸው። * ②) አሁን ላይ ዋነኛ የመበላሸት መንስዔ የሆነው ት/ቤት ስለሆነ እዛ ያላቸውን ውሎ በብዙ መልኩ ተከታተሉ። የሚይዟቸውን ጓደኞች ሁኔታ አጣሩ። * ③) በሸሪዓው ትምህርት ጥመዷቸው። እስልምናው ከልባቸው ከገባቸው እንኳን እናንተ ልትቆጣጠሯቸው እናንተንም ይመክሯችኋል። ዲናዊ ትምህርት በደንብ ከተማሩ በዋናነት ተጠቃሚዎቹ እናንተ ናችሁ። ምክንያቱም የአላህን ሐቅ ያውቃሉ፣ የእናንተን ሐቅ ያውቃሉ፣ ጊዚያቸውን በምንና እንደት ማሳለፍ እንዳለባቸው ያውቃሉ። በቃ! ትልቅ ሸክም ተላቀቃችሁ። የሚበሉትና ከሚጠጡት፣ ከሚለብሱትና ከክፍያቸው ውጭ ሌላ አሳሳቢ ነገር የለም። * ④) ወላሂ! ይሄ ጉዳይ ከምታስቡት በላይ አሳሳቢ ነውና የወላጅ ዱዓእ ስለሚደርስ ከልባችሁ ለልጆቻችሁ ዱዓእ አድርጉላቸው። ወላሂ የልጅ ፊትና ከባድ ነው። ልጅ ከተበላሸ መጥቀሙ ቀርቶ እናንተንም ያሳፍራል፣ ያዋርዳል፣ ይበድሏችኋል። ምነው ባልተወለዱ የሚያስብሉ ስንት አሉ። ከተስተካከሉ ደግሞ ሁሌም ኩራት ናቸው። ብቻ! እንድትይዙልኝ የምፈልገው ነጥብ፤ ቤት ውስጥ የሆነ የባህሪ ለውጥ ሲያመጡ በደፈናው የ"ጉርምስና እድሜ ላይ ስለሆኑ ነው!" ብላችሁ መዘናጋታችሁን ትታችሁ ጀርባቸውን አጥኑ። ቤት ውስጥ ደፍረው ባህሪያቸው ባይቀየር እንኳ ጀርባቸውን በደንብ አጥኑ። እንደምታስቧቸው አይደሉም። ከምታስቡት በላይ ርቀው ሂደዋል። እናንተ የምታውቁት ቲቪ ላይ ካርቱንና አሻንጉሊት ማየት ነው። ሌላ ሌላ ፈሳድ አለ። ኤሌክትሮኒክስ ነገር ጭራሽ አይያዙ። በቃ! ለነርሱ ለትምህርታቸው ብቻ እንጂ ስልካቸውን ቀሟቸው። ወይም እናንተ ዓይናችሁ እያዬ ይጠቀሙ። ከዚያ ውጭ ስልካቸው ይቆለፍበት። በዲናዊ ነገርም አጠናክሯቸው። ኋላ እንዳትጸጸቱ‼ አላህ መልካም ልጆችን ይወፍቀን፣ የወፈቀንን ሷሊሕ ያድርግልን፣ እኛንም ሷሊሖች ያድርገን። ♠ ወንድማችሁ፦ ሙራድ ታደሰ ========= አፕሪል 28, 2024 G.C. ||
Показать полностью ...
13 109
124
ሒጃብ የለበሰች ፌሚኒስት ካገባህ፤ ሚስት ሳይሆን ተጋጣሚህን ነው ያገባኸው። አንድ ስትል ሁለት ትልሃለች። ብትቀርብህ ይሻልሃል።
15 411
48
16 039
16
በነገራችን ላይ በርካታ ተቋማት ቢዝነሳችሁንም ሆነ የራሳችሁን ሚዲያ ቲክቶክ ላይ የገነባችሁ ይመስለኛል። ምክንያቱም በቀላሉ ተከታይና ተመልካች በብዛት የሚገኝበት ስለሆነ። ግን አሜሪካ ሙሉ በሙሉ እስከወዲያኛው ልታግደው ጫፍ መድረሷንና ውሳኔውን ማፅደቋን ከሰሞኑ የሰማችሁ ይመስለኛል። እንደዛ ከሆነ ደግሞ ሙሉ ከአሜሪካ ተቋማት ጋር ያለው ግንኙነት ይጠፋል። ለምሳሌ፦ ከጎግል ፕሌይስቶርም ሆነ ከአፕል አፕስቶር መወገዱ አይቀሬ ነው። ያኔ እኛም ከፕሌይስቶር አውርደን መጠቀም አንችልም። ይሄ ያወረድነው አፕደት ባይኖረውም በዚሁ እንቀጥላለን ብለን ብናስብ እንኳ ከፕሌይስቶር ወይም ከአፕስቶር የወረደን አፕ መጠቀም እንዳንችል ማድረግ ይችላሉ። ስለዚህ ላይ ወጥታችሁ ስታበቁ ታች እንዳትፈጠፈጡ፤ ቲክቶክ ላይ ያላችሁን ታዳሚ ወደ ቴሌግራምና መሰል ሚዲያዎች ከወዲሁ ለማምጣት ብትሞክሩ ይሻላል። የተወሰነ ያክል ጉዳታችሁን ለመቀነስ!
Показать полностью ...
15 544
12
እንደ አለመታደል ሆኖ እንዲህ አይነት ተቋም ውስጥ የሆነ ሐጃ ኖሮብኝ ከሄድኩ ወረፋው ብዙ ነው፣ ወረፋ ደርሶኝ ልስተናገድ ስል በሆነ መልኩ የሆነ ነገር ጎደለ ተብዬ እቀጠራለሁ፣ የጎደለውን ሳሟላ ለሌላ የጎደለ ነገር ያመጣሉ፣ ከአንዱ መስኮት እንደምንም አለፍኩ ስል ሌላኛውም መስኮት ሌላ መሰል ጣጣ ያመጣል፣ እንዲህ እንዲህ እያሉ እግሬ እስኪቀጥን ድረስ ወይ ሙሉ ሳምንት አሊያ እስከ ወር እታሻለሁ። አላህ ይጠብቃችሁ¡ ግን ምኅፃረ ቃሉ ምንድን ነው የሚለው? ወይ የአማርኛ ፈተና ላይ ማውጣት ነው¡
14 979
10
በአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከ/ም/ቤት በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 3 የሚገኘውና በልዩ ሁኔታ የተገነባው የዳሩ-ል-ሂጅረተይን መስጂድና መድረሳ የምረቃ ፕሮግራም በደማቅ ሁኔታ እየተካሄደ ይገኛል። በምርቃት ስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አመራሮች፣ ዑለማዎች፣ ኡስታዞች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እንዲሁም በርካታ የአካባቢው ነዋሪዎች ተገኝተዋል። በርካታ ኡማውን የሚጠቅሙና ለራሳቸው የሚጠቀሙ እንቁ ትውልዶች የሚፈሩበት የዕውቀት ማዕከል የሆነ መስጅድ አላህ ያድርገው። በዚሁ አጋጣሚ አክብራችሁ ጠርታችሁኝ ባለመገኘቴ ዐፍወን!
13 918
12
እናትና አባቱን ሐጅ ሳያስደርግ አንቺን ቀድሞ ካስደረገሽና ዑምራ ደጋግሞ ከወሰደሽ፤ በአንድኛው ጉዟችሁ ላይ ተጨማሪ ሚስት ማግባቱን ሊያበስርሽ መሆኑን ጠርጥሪ¡ እኔ አላልኩም¡
15 049
21
ይህ መራር እውነታ ነው። የወንድ ልፍስፍስ አይረባም! አንዳንድ የተመረቁ ሚስቶች ደግሞ አንተ ብትዘናጋ እንኳ ለወላጆችህ የጎደላቸውን እንድታሟላ ይገፋፉሃል።
14 989
34
ምን ትላላችሁ? በርግጥም ከወላጆች ጋር ማን ይስተካከላል? አቦ! አላህ ሁሉንም አንድ ላይ ሐጅ የምናስደርግበት አቅም ይስጠን።
13 722
11
ይህ በራሱ ሰላም የተሞላበት ህይዎት ነው። ሌላ ራሱን የቻለ ደስ የሚል ልዩ ዓለም! በአህጉረ አፍሪካ ሃገረ ቻድ በጎርጎረሳውያኑ አቆጣጠር 2022 ላይ በሳጅኻን የተቀረፀ ቪድዮ! ||

ocXcslgSXEnglDelAmQUEyIdfqE3wBBQJD5R3F.mp4

13 709
61
ርዕስ፦ ⇨ አላህን መፍራት አቅራቢ → ኡስታዝ ሑሴን ዒሳ

alaahene_maferaate_ba_usetaaze_huseenesaa_nesiha_da_wa_atlanta_x.mp3

12 794
47
የማለዳ ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ⓵⑤⑨⑤]👌

okGEzEL8VFQeABUdHmvGRcgIIEIUfB1DEQYi5s.mp4

13 397
6
የምሽት ስንቅ ለቀልብዎ❤️ [Part: ⓵⑤⑨④]👌

oMLDg0WeAEoBlkhNDfMAQgTCjfMAOCRIQTQS8z.mp4

14 801
8
አፋልጓቸው!
15 380
9
እህታችንን እናሳክማት‼ ================ ✍ እህታችን ዘሀራ ዑመር ኢብራሂም ትምህርቷን በጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በIT 2011 E.C. ላይ ተመርቃ እዛው ጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በሌክቸረርነት እያገለገለች ትገኛለች። ባጋጠማት የልብ ህመም ምክኒያት ሥራዋን በአግባቡ መስራት አልቻለችም። ሕክምናው የልብ ቀዶ ጥገና ነው። ለዚህም 1,000,000 ብር ገደማ እንደሚያስፈልጋት በሐኪሞች ተነግሯታል። ከዩኒቨርስቲው መምህራን እስከ 680,000 ብር ተሰባስቦላት ለሕክምና አዲስ አበባ መጥቻለች። ቀሪውን 320 ሺህ ብር እንድትሞሉላት በአላህ ስም ጠይቃችኋለችና እህታችንን ተረባርበን እናሳክማት። √ የአካውንት ስም፦ Zehra Umer √ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር፦ 1000148520805  √ አቢሲኒያ ባንክ፦ 77889817 √ ዘምዘም ባንክ፦ 0022015620102 የምትሰድቁበትን ደረሰኝ በውስጥ መስመር ላይ ወይም ኮመንት ላይ ለኸይር ማነሳሻ ይሆን ዘንድ ላኩት።
Показать полностью ...
17 143
12
እህታችንን እናሳክማት‼ ================ ✍ እህታችን ዘሀራ ዑመር ኢብራሂም ትምህርቷን በጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በIT 2011 E.C. ላይ ተመርቃ እዛው ጅጅጋ ዩኒቨርሲቲ በሌክቸረርነት እያገለገለች ትገኛለች። ባጋጠማት የልብ ህመም ምክኒያት ሥራዋን በአግባቡ መስራት አልቻለችም። ሕክምናው የልብ ቀዶ ጥገና ነው። ለዚህም 1,000,000 ብር ገደማ እንደሚያስፈልጋት በሐኪሞች ተነግሯታል። ከዩኒቨርስቲው መምህራን እስከ 680,000 ብር ተሰባስቦላት ለሕክምና አዲስ አበባ መጥቻለች። ቀሪውን 320 ሺህ ብር እንድትሞሉላት በአላህ ስም ጠይቃችኋለችና እህታችንን ተረባርበን እናሳክማት። √ የአካውንት ስም፦ Zehra Umer √ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ቁጥር፦ 10004001494438  √ አቢሲኒያ ባንክ፦ 77889817 √ ዘምዘም ባንክ፦ 0022015620102 የምትሰድቁበትን ደረሰኝ በውስጥ መስመር ላይ ወይም ኮመንት ላይ ለኸይር ማነሳሻ ይሆን ዘንድ ላኩት።
Показать полностью ...
1 986
4
አንዳንድ እህቶች ወዲያው ያገባችሁ ሰሞን ባላችሁ ለፈጅር ሶላት መስጅድ ሲሄድ ወይም መጝሪብና ዒሻእ መስጂድ እንደሄደ መብራት ሲጠፋ፤ አይታችኋቸው የምታውቋቸውንም በምናባችሁም አዳዲስ አውሬዎች እየፈጠራችሁም የምትፈሩት ለምንድን ነው? (ላጤዎች ምኑንም ስለማታውቁት ዝም በሉ¡) እና ደግሞ ዶክተሮችና ሳይኮሎጂስቶች ይሄን ምን ትሉታላችሁ? መቼ የሆነ ስም አታጡለትም¡
18 474
51
ግን መጅሊስ የሐጅ ተጓዦችን ክፍያ ሲቀበል፤ ሌሎች የባንክ አማራጮችን ሳይጠቀም በኢስላማዊ ባንኮች ብቻ ቢያደርገው ችግሩ ምንድን ነው? ያው! የውጭ ምንዛሬው ጉዳይ በነርሱ በኩል እንዲስተካከል ተደርጎ!
18 934
0
﴿إذا دُعِيَ أحَدُكُمْ إلى الوَلِيمَةِ فَلْيَأْتِها.﴾
19 210
23
የኛ ባንኮች የት ናቸው? ይህ ከታች በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የብር መዓት አብዛሃኛው ማኅበረሰብ ሙስሊም በሆነበት በጅማ ዞን ሲጊሞ ወረዳ በአንድ ቀን ብቻ በስንቄ ባንክ የተሰበሰበ 263, 175, 000 ብር ነው። በሌሎች ወረዳዎችም በተመሳሳይ ቀን በርካታ ሚሊዮኖች ተሰብስበዋል። የኛ ባንኮች በተወሰኑ አካባቢዎችና በተወሰኑ ግለሰቦች ላይ ብቻ ከመንጠልጠል ተላቀው መሬት ላይ ተፋልጠው አቅማቸውን ሊያዳብሩ ይገባል። የሚያስተባብር እንጂ ገና ያልተበላበት አቅም አለ። አሁንም ነቃ ማለትና ከሌሎች ተወዳዳሪ ሆኖ መገኘት ግድ ነው። ||
18 318
22
The sound system in the Haramain ! More than 8000 speakers transmit the Adhan, the Iqāmah, Salahs and the Khutbahs from Al Masjid Al Haram, its courtyards and surroundings. Whereas in Al Masjid Al Nabawī, 2900 speakers are distributed throughout the Haram. Around 22 microphones are distributed in Al Masjid Al Haram whereas in Al Masjid Al Nabawī there are 31. There are 3 sound systems in the Haramain, just in case they fail. - The main sound system - The backup sound system - The emergency sound system More than 170 technicians look after the sound system in the Haramain, and they adjust the system from the Imams and the Muadhins microphone according to what is appropriate for everyone to hear.
Показать полностью ...
18 712
25
Последнее обновление: 11.07.23
Политика конфиденциальности Telemetrio