Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber

статистика аудиторії የኡስታዝ አቡ ሀይደር ትምህርቶች ስብስብ

ኡስታዝ አቡ ሀይደር በፌስቡክ ያስተማራቸው የኦዲዮ የጹሁፍ እና የቪዲዮ ትምህርቶች ተሰባስበው የሚገኙበት ቻናል ነው። 
16 460-1
~9 275
~0
55.09%
Загальний рейтинг Telegram
В світі
42 937місце
із 78 777
У країні, Ефіопія 
299місце
із 396
У категорії
1 341місце
із 2 333

Стать підписників

Ви можете дізнатися, яка кількість чоловіків і жінок підписані на канал.
?%
?%

Мова аудиторії

Дізнайтеся який розподіл підписників каналу по мовах
Російська?%Англійська?%Арабська?%
Кількість підписників
ГрафікТаблиця
Д
Т
М
Р
help

Триває завантаження даних

Період життя підписника на каналі

Дізнайтеся на скільки затримуються користувачі на каналі.
До тижня?%Старожили?%До місяця?%
Приріст підписників
ГрафікТаблиця
Д
Т
М
Р
help

Триває завантаження даних

Погодинне зростання аудиторії

    Триває завантаження даних

    Час
    Приріст
    Всього
    Події
    Репости
    Згадування
    Пости
    Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
    አስቂኝ ክስተት ፈገግ በሉበት‼️ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ▬ ✍የመን ውስጥ ዘማር የተባለ ቦታ ላይ አንድ መስጂድ ውስጥ የተከሰተ በጣም አስቂኝ ክስተት ነው አንብበው ሳይጨርሱ በሳቅ ሟቋረጥ ግን አይቻልም¡ || ይህ ክስተት እዚያው መስጂዱ ውስጥ ሶ'ፈል አወል (የመጀመሪያው ሰፍ) ላይ ቆሞ ሲሰግድ የነበረ አንድ ሰጋጅ ነው የሚያስተላልፍልን... * እናም ይህ ሰው እንዲህ ይለናል:- «አንድ ሰው ይሞትና ተሰግዶበት ተቀበረ ከዚያም ከኢሻ ሶላት በኋላ ነእሹ (ጀናዛ መሸከሚያው) ሊመልሱት ይዘውት ወደ መስጂድ ሲመጡ ሰአት ሄዶ ስለነበር መስጂዱ ተዘግቷል። ስለዚህ ኻዲሞች ለፈጅር ሶላት ሲመጡ እንዲያነሱት በሚል ጀናዛ መሸከሚያው ከመስጂዱ በር ከደረጃ ላይ ያስቀምጡታል። : ነገር ግን ሌሊት 9:30 ሰአት አካባቢ አንድ ሰውዬ ወደ መስጂድ ሲመጣ መስጂዱ ዝግ ሆኖ እና በረንዳው ተከፍቶ አገኘው የተወሰነ ቢጠብቅም መስጂዱን የሚከፍተው አጣ ብርዱ በጣም ሲበረታበት ዞር ብሎ ሲያይ ጀናዛ መሸከሚያው ከአጠገቡ አገኘ በውስጡም ብርድልብስ ነገር አለ። : እና ይህ ሰው አገኘሁ ብሎ ጀናዛ መሸከሚያው ውስጥ ብርድ-ልብሱን ለብሶ ለጥ ብሎ እንቅልፉን ተኛ አባቴ! በብርድ ደንዝዞ የነበረው ሰውነቱ ትንሽ ምቾት ሲያገኝ ነፍሱንም አያውቅ ለጥ ብሎ ተኝቶልሀል... ሃሃሃ! ትንሽ እንደቆየ የመስጂዱ ኻዲም መጥቶ መሲጂዱ ሊከፍት ሲል በረንዳ ላይ ከነእሹ (ጀናዛ መሸከሚያው) ላይ የተኛ ሰውዬ ይመለከታል ከፈጅር በኋላ ሊሰገድበት ያመጡት ጀናዛ መሰለው... : ከኋላውም ሌሎች ሰዎች መጥቶ ግማሹ ሽንት ቤት ሌላው ውዱእ ሊያደርግ ይሄዳሉ ይህ በረንዳ ላይ ተኝቶ የሚያዩት ሰውዬ (ጀናዛ) ደግሞ ሁሉም ቀድመውኝ የመጡ ሰዎች ሊሰገድበት ያመጡት ጀናዛ ነው ብሎ ያስባል በውስጡ... (ያዝ እንግዲህ¡) በዚያ ላይ ፈጅር ነው ሰው ከእንቅልፉ ተነስቶ እየመጣ ነው ያለው ገና በደንብ ያልነቃ ህዝብ ነው። ሊሰገድበት የመጣ ጀናዛ ይሆናል በማለት ተጋግዘው ወደ መስጂድ ኢማሙ ጋር ወደ ሚህራብ አስገቡት። ሃሃ! : ብ ር ድ የቀጠቀጠው ሰውዬ ሲሸከሙት አያውቅ ተኝቷል¡ ህእ! ሰዎቹም የማን ይሁን ብለው አይጠይቁ ገና ከእንቅልፋቸው በደንብ አልነቁም እና ተሸክመው መስጂድ ውስጥ አስገቡት። ፈጅር አዛን ብሎ ለመስገድ ወደ 50 የሚሆኑ ሰዎች ተሰበሰቡ። ይህንን ታሪክ የሚያስተላልፍልን ሰው እኔም ከሰጋጆቹ አንዱ ነኝ የመጀመሪያው ሶፍ ላይ ነበርኩ ይላል። ከፈርድ በኋላ ልንሰግድበት ጀናዛው ከፊት ተደርጎ የፈጅር ሶላት እየሰገድን ነው። እህእ! : ልክ ለሁለተኛው ረከአ ስንነሳ ጂናዛው ሲንቀሳቀስ አየሁ እንዴዴዴ አይኔ ነው ወይስ ምንድ ነው¿ ብዬ አይኔን አበስኩ ጨፍኜም ገለጥኩ መንቀሳቀሱን ግን አልተወም በቃ እንቅልፍ አለቀቀኝም ይሆናል ብዬ አሰብኩ። ነገር ግን ነእሹ በደንብ መንቀሳቀስ ጀመረ ያኔ መረባበሽና መፍራት ጀመርኩ። ይህ የተኛው ሰውዬ ከብርድ ልብሱ ውስጥ ድንገት አንገቱ አውጥቶ ሰገዳችሁ? ብሎ ጠየቀ። : ያኔ! ሁሉም ሰጋጆች ደንግጦ መተረማመስና መሮጥ ጀመሩ እኔም አጠገቤ ከነበረው በር ወጥቼ በባዶ እግሬ ሮጥኩኝ ወደ 1 ኪ.ሜ ያክል የሚርቀውን ቤቴን በትንሽ ደቂቃዎች ደረስኩ ደግሞ ባዶ እግሬ መሆኔም የማውቀው ነገር የለም። ኢማሙ (አሰጋጁም) ሲያየው ደንግጦ መሬት ላይ ይወድቋል ሌሎች ሰዎች ግማሹ ከግድግዳ ጋር ይጋጫል ሌላው ደግሞ ልክ እንደኔው በባዶ እግሩ ይሮጣል መስጂድ ውስጥ አንድ ሰው አልቀረም። : አሁንም ሌላኛው በጣጣጣም የሚያስቀው ክስተት ተከሰተ ያ ከሬሳ መሸከሚያ(ከነእሹ) ላይ ተኝቶ የነበረው ሰውዬ ሲነሳ ሰዎች ሲሸሹ ሲሮጡ ሲያይ ከኋላቸው ተከትሎ መሮጥ ጀመረ። እናንተ ምን ሆናችሁ ነው ? ቂያማ ቆሞ ነው እንዴ? እያለ ከኋላ ኋላቸው መሮጥ ጀመረ። ሃሃሃ! : ሰዎቹ ደግሞ ወደ ኋላቸው ሲዞሩ ይህ ሰውዬ እየተከተላቸው መሆኑ ያያሉ ያኔ ይብስባቸዋል ባለ በሌለ ሀይላቸው ይሮጣሉ። በዚህ መልኩ ሁሉም ሰላታቸውን አቋርጠው ሮጡ...» ይለናል ቦታው ላይ የነበረ አንዱ ሰጋጅ።
    Показати повністю ...
    4 717
    159

    file

    4 066
    23

    file

    6 846
    45

    file

    5 727
    4
    እንኳን ለ 1,445ኛው የተከበረው የረመዷን ወር ፆም አላህ በሰላም በጤና አደረሳችሁ። አላህ ወሩን ተቀባይነት ያለው የዒባዳ፣ የዚክር፣ የዱዓና የቂርኣት ያድርግላችሁ።
    6 255
    9
    አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ውድና የተከበራችሁ ወንድሞችና እሕቶቼ! የአቦኪቾውን መስጂድ በተመለከተ የእርዳታ እጃችሁን እንድትዘረጉ በቪዲዮው ላይ የተለቀቀው አካውንት በደንብ ላልታያችሁ ይኸው ከታች በተፃፈው አካውት አስገቡ ማክሠኞ በተለመደው ሠአት እረሞዳን እንዴት እንቀበለው አጠር ያለ ደርስ በኡስታዝ አቡሀይደር እንዲሁም በኡስታዝ አብ ፈርሀን እርዝቅና ጋብቻ ( ትዳር ) እለቱ ለየት የሚያደርገው ሁለቱ አጋፋ ኡስታዞቻችን ይገኛሉ በዚሁም የኡስታዛችን መስጅድ ለማስጨረስ ፍንሺንግ ገቢ ማሠባሠብያ ይኖረናል ሁላቹ እንድትገኙ በአላህ ስም እንጠይቃቹሀለን እለቱ ማክሠኞ ማታ ቀን ከነ ቤተሠቦ ተጋብዞአል 27/02/2024 ሠአት ከምሽቱ በኤሮፕ በኢትዮጵያ ከምሽቱ 4.00 ሠአት በዳሩ ቁራአን ዙም ምቲግ ሁላቹ እንድ ትገኙ Join Zoom Meeting Meeting ID: 613 837 3158 Passcode: 12345 እንዲሁም ቴሌግረም ቻናል መቀጥታ ይተላለፋል ሊኩ SADIK MOHAMMED AHMED 1000425034638 COMMERCIAL BANK OF ETHIOPIA ኡስታዝ ማናገር ከፈለጋቹ ስልክ ቁጥር 00251911 10 32 31 1011300008645 ኦሮሚያ ህብረት ሥራ ባንክ 14688820101 ZAMZAM BANK ABYSSINIA BANK 83047178 DASHEN BANK 2900714650011 01425212425200 Awash Bank Betel Branch 1001162290001 Hijra bank
    Показати повністю ...
    3 160
    10
    2 834
    20
    እጅግ በጣም …በጣም አስቸኳይ (በፈጣሪ ይሁንባችሁ ሼር በማድረግ እንተባበር) ይህ የምታዩት የእጅ ፖርሳ በውስጡ ገንዘብ ( ዶላር ) እና ፓስፖርት እንዲሁም ቪዛን ጨምሮ ሌሎችንም ለባለ ንብረቷ ህይወት እጅግ አስፈላጊ እና ወሳኝ ከባድና ልዩ ልዩ ዶክመንቶችን እንዲሁም ስልክና ሌሎችንም በርከት ያሉ የቤተሰቧን ወሳኝ የግል ዶክሜንቶች ይዟል በፖርሳው ውስጥ ከተገኘው …ከፓስፖርቷና ከመረጃዎቿ ለመረዳት እንደሚቻለው ባለ ንብረቷ ስሟ… ሊዛ ኻሊድ አህመድ… ይባላል…ትውልደ ኢትዮጲያዊ ስትሆን የስዊዲን ዜግነት አላት በሙያዋ ነርስ ነች ይህንን ንብረቷን ያለፈው አርብ እለት ከሰአት 4:15 አካባቢ New York ኤርፖርት ውስጥ አንድ ቦታ ላይ ወድቆ ያገኘው ሰው ንብረቷን በአማና ይዞ እያፈላለጋት እየጠበቃት ይገኛል እስካሁን ሊያገኛት አልቻለም …ንብረትና ዶክመንት የጠፋባት እህታችን ሙሐጅሩ መሃመድ አቡ ከውሰር ን በፌስ ቡክ ሜሴንጀሩ በኩል ወይም በቴሌግራም ቁጥር 966540941584 በማናገር ንብረቷን መረከብ ትችላለች ውድ ወገኖች እባካችሁ እህታችን እጅግ አስፈላጊ የሆነ ዶክመንቷን እና ንብረቷን ታገኝ ዘንድ ይሄንን መልዕክት ሼር በማድረግ እንተባበር 🙏
    Показати повністю ...
    3 450
    35

    file

    5 423
    11

    file

    5 320
    3

    file

    4 816
    14
    3 662
    7
    ዐሹራእ ደረሰ በአቡ ሀይደር አሰላሙ ዐለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱሁ በአላህ ስም እጅግ በጣም ርኅሩህ በጣም አዛኝ በሆነው ክብርና ምስጋና ለዓለማቱ ጌታ ለአላህ የተገባ ይሁን፡፡(አል-ፋቲሓ 2) ሰላምና ውዳሴ የሰው ዘር ታላቅ መሪ ለሆኑት ለነቢዩ ሙሐመድ (አል-አሕዛብ 56) ለመላው የአላህ መልክተኞች (አል-ሷፍፋት 181) የሐቅንም መንገድ በተከተለ ሁሉ ላይ ይሁን (ጣሀ 47)፡፡ ምንድነው? ዐሹራእ ማለት (የሙሐረም ወር) አስረኛው ቀን ማለት ነው፡፡ አሁን ያለንበት ወር ሙሐረም አንደኛው ወር ተብሎ ይጠራል፡፡ ወር ክብር ያለው ወር ነው አቢ ሁረይራህ(ረዲየላሁ ዐንሁ) ከነቢያችን(ዐለይሂ ሶላቱ-ወስ-ሰላም) እንዳስተላለፈልን የአላህ መልክተኛ እንዲህ ብለዋል፡- "ከረመዷን ቀጥሎ ከጾሞች ሁሉ በላጩ የአላህ ወር የሆነው ሙሐረም ነው" (ሙስሊም 2812)፡፡ ከሙሐረም ወር ውስጥ ደግሞ አስረኛው የዐሹራእ ቀን በላጭ ቀን ነው፡፡ ይጾማል? ዐብደላህ ኢብኑ-ዐባስ (ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አሉ፡- "የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ወደ መዲና ሲገቡ አይሁዶችን በዐሹራእ ቀን ሲጾሙ አገኟቸው፡፡ ይህን ቀን የምትጾሙት ለምንድነው? ብለው ሲጠይቋቸው፡ እነሱም፡- ይህ ታላቅ ቀን ነው! አላህ ሙሳንና ተከታዮቹን ከፊርዐውንና ሰራዊቱ በማዳን እነሱን በባሕር ያሰጠመበት ቀን ስለሆነ ሙሳም ለአላህ ምስጋናን ለማድረስ ጾሞታል እኛም እንጾመዋለን ብለው መለሱ፡፡ የአላህ መልክተኛውም (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ፡- ለሙሳ (ወዳጅነት) ከናንተ ይልቅ እኛ የቀረብንና የተገባን ሰዎች ነን እኮ! በማለት እሳቸውም ጾሙት ሶሓባዎቻቸውንም እንዲጾሙ አዘዙ" (ሙስሊም 2714)፡፡ ከዛ በፊት ግን በመካ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ዐሹራእን ይጾሙ ነበር ነገር ግን ማንንም አላዘዙም፡፡ ምንድነው? አቢ ቀታዳህ (ረዲየላሁ ዐንሁ) እንደተናገረው የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- "የዐረፋ ቀን ጾም አላህ ዘንድ ያለፈውንና የሚመጣውን (የሁለት) ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአቶችን ያስምራል፣ የዐሹራእ ቀን ጾም ደግሞ ያለፈውን አንድ ዓመት (ትናንሽ) ኃጢአት ያስምራል" (ሙስሊም 1976)፡፡ ዐብደላህ ኢብኑ ዐባስ(ረዲየላሁ ዐንሁማ) እንዲህ አለ፡- የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) የዐሹራእን ቀን የጾሙና ሶሓቦቻቸውን ያዘዙ ጊዜ፡- "የአላህ መልክተኛ ሆይ! ይህን ቀን እኮ አይሁዶችና ክርስቲያኖች ያከብሩታል ሲሏቸው፡ እሳቸውም፡- በቀጣዩ ዓመት አላህ ካደረሰን ዘጠነኛውን ቀን እንጾማለን አሉ፡፡" (ሙስሊም 2722)፡፡ በሌላ ዘገባ ላይ ደግሞ "ከ(ዐሹራእ) ቀን ከፊቱ ወይም ከኋላው አንድን ቀን ጹሙ" ብለዋል (አሕመድ የዘገቡት)፡፡ ያ ዓመት ሳይደርስ የአላህ መልክተኛ ከዚህ ዓለም ተለዩ፡፡ የኢስላም ሊቃውንትም ከዚህ ሐዲሥ በመነሳት የሁዳዎችን ላለመመሳሰል ዘጠነኛውንም ቀን ጨምሮ መጾም ነቢያዊ ሱንና መሆኑን ገለጹ፡፡ ዋጂብ ነው ወይስ ሱንና? የዐሹራእን ቀን መጾም ሑክሙ ሱንና ነው፡፡ በሒጅራ 2ኛው ዓመት የመጀመሪያው ወር ሙሐረም ላይ ስለነበር የተደነገገው የረመዷን ጾም እስኪደነገግ ድረስ ዋጂብ ነበር፡፡ ከ7 ወር በኋላ ግን በሒጅራ 2ኛው ዓመት 8ኛው ወር ሻዕባን ላይ የረመዷን ጾም ግዳጅነት ሲደነገግ፡ ዐሹራእ ግዳጅነቱ ተሰረዘ፡፡ ይህን በተመለከተ ቀጣዩ ሐዲሥ እንዲህ ይላል፡- እናታችን ዓኢሻህ (ረዲየላሁ ዐንሃ) እንዲህ አለች፡- "የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ረመዷን ሳይደነገግ በፊት ዐሹራእን ይጾሙ ነበር፡፡ ካዕባም የሚሸፈንበት ቀን ነበር፡፡ አላህ ረመዷንን በደነገገበት ጊዜ የአላህ መልክተኛ (ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ፡- የፈለገ ሰው (ዐሹራእን) ይጹመው ለመጾም ያልፈለገ ደግሞ ይተወው" (ቡኻሪይ 1489)፡፡ እንጀምር? የሙሐረም አስረኛው ቀን(ዐሹራእ) የፊታችን ጁምዓ ነው የሚውለው፡፡ ስለዚህ አላህ ወፍቆት ይህን ዐሹራእን መጾም የፈለገ ከአራቱ መንገዶች አንዱን መርጦ ይጹም፡- ሀ. ጁምዓ ብቻ፡- 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ዋናው ዐሹራእ ተብሎ የሚጠራውም ይህ ቀንነው፡፡ ለ. ሀሙስና ጁምዓ ፡- 9ኛውንና 10ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም በላጭ ነው፡፡ ሐ. ከ ሀሙስ-ቅዳሜ ፡- 9ኛ፣10ኛና 11ኛውን ቀን ማለት ነው፡፡ ይህ ከሁሉም በላጩ ነው፡፡ መ. ጁምዓና ቅዳሜ፡- 10ኛውና 11ኛውን ቀን መጾም ማለት ነው፡፡ ይህም ሱንና ነው አላህ ይወፍቀን፡፡ የፆም ቀናት አላህ ፆምን ያገራለትና የወፈቀው ሰው ደግሞ ከፈለገ በተከታታይ ለስምንት ቀናት መፆም ይችላል፡፡ እንዴት ካሉም፡- ከሀሙስ-ቅዳሜ ፡- እነዚህ ሶስት ቀናት የሙሐመረም 9ኛ 10ኛና 11ኛ ቀናት ስለሆኑ፡ ከዐሹራእ ፆም ጋር በተያያዘ መልኩ ይፆማሉ ማለት ነው፡፡ ሰኞ፡- ይህ 13ኛው ቀን በራሱ የሱንና ፆም ቀን በመሆኑ ይፆማል ማለት ነው፡፡ ሰኞ -እሮብ ፡- እነዚህ ሶስት ቀናት የሙሐረም 13ኛ 14ኛና 15ኛ ቀናት ናቸው፡፡ አያሙል-ቢድ በመባልም ይጠራሉ፡፡ የወሩን ሶስት ቀናት በነዚህ ቀናት መፆም በላጭ ነው፡፡ ሀሙስ፡- ይህ 16ኛው ቀን በራሱ የሱንና ፆም ቀን በመሆኑ ይፆማል ማለት ነው፡፡ Click and Like ➤➤
    Показати повністю ...
    11 143
    178
    እንኳን ለ 1,444ኛው የዒዱል አድሓ በዓል አላህ በሰላምና በጤና አደረሳችሁ!! ጌታ አላህ ዒዱን የተባረከ፣ የመደሰቻ፣ ምስኪኖችንም የማስደሰቻ ቀን ያድርግላችሁ። ዒዱኩም ሙባረክ፣ ተቀበለላሁ ሚንና ወሚንኩም
    9 378
    42
    ይህ የቁርኣን አፕ ቁርኣንን በምትቀሩበት ጊዜ ስህተቶችን እንድታርሙ ይረዳችኋል
    11 058
    17
    Check out "Tarteel: Quran Memorization"
    Tarteel: Quran Memorization - Apps on Google Play
    Your A.I. Quran Companion
    11 136
    78
    የባለፈው ክፍል 2
    የቀን ሻማ፡በአላህ ማመን (ክፍል 2) በኡስታዝ አቡ ሀይደር Yeken shama: Be Allah mamen (part 2) ustaz Abu Hayder
    ሁላችንም በአላህ እናምናለን ።በአላህ ማመን ደግሞ የእምነታችን መሰረት ነው። ይህ እምነትም ተፈጥሮአዊ የሆነ እምነት ነው።አንድ ሰው «ለእኛ ስለ አላህ መኖር ማስረጃዎች ማሳወቅ አስፈላጊ ነው ወይ? » ብሎ ሊጠይቅ ይችላል። እኛም እንላለን፡‐ የአላህ መኖርን የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን የምናስተምረው ጉዳዩ የተደበቀ ወይ ጥርጣሬ(ሸክ) የሚኖርበት ነገር ሁኖ አይደለም። አላህ መኖሩ እና ምሉዕ ባህሪ የተላበሰ የመሆኑ እውነታ ግልፅ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ ነው። በሰው ልጆች ውስጥ የተተከለ እውነታ ነው ማለት ይቻላል።ማለትም ያለ ምንም ማስረጃ እና ንግግር ከዚህ እውነታ ጋር ራሳቸው ገጥመው ያገኙታል።ስለሆነም አላህ በመኖሩ ላይ ምንም ጥርጥር የለም። ነገር ግን ስለዚህ ጉዳይ ማውራት አስፈላጊነቱ የሙስሊሙን ቀልብ ላይ እርግጠኝነትን(የቂን) ለመጨመር እና በዚህም ኢማኑ እንደ ተራራ ስር የሰደደ እንዲሆን እና ማንኛውም ፊትናም ሆነ ሹብሀ ተፅዕኖ እንዳይፈጥርበት ለማድረግ ነው። በተጨማሪም አላህ የለም ብለው ለሚያስቡ ሠዎች በቂ ማስረጃዎችን ለማቅረብ ይጠቅማል።ከታች ያለው ቪድዮ አላህ ሰለመኖሩ የሚያሳዩ ከሆኑት ማስረጃዎች ውስጥ የተወሰኑትን ያቀርባል። ትምህርቱ በኡሰታዝ አቡ ሀይደር የሚቀርብ ይሆናል።
    13 131
    29
    https://youtu.be/jajYzwlJNHk
    የቀን ሻማ፡በአላህ ማመን (ክፍል 3) በኡስታዝ አቡ ሀይደር Yeken shama: Be Allah mamen (part 3) ustaz Abu Hayder
    ሁላችንም በአላህ እናምናለን ።በአላህ ማመን ደግሞ የእምነታችን መሰረት ነው። ይህ እምነትም ተፈጥሮአዊ የሆነ እምነት ነው።አንድ ሰው «ለእኛ ስለ አላህ መኖር ማስረጃዎች ማሳወቅ አስፈላጊ ነው ወይ? » ብሎ ሊጠይቅ ይችላል። እኛም እንላለን፡‐ የአላህ መኖርን የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን የምናስተምረው ጉዳዩ የተደበቀ ወይ ጥርጣሬ(ሸክ) የሚኖርበት ነገር ሁኖ አይደለም። አላህ መኖሩ እና ምሉዕ ባህሪ የተላበሰ የመሆኑ እውነታ ግልፅ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ ነው። በሰው ልጆች ውስጥ የተተከለ እውነታ ነው ማለት ይቻላል።ማለትም ያለ ምንም ማስረጃ እና ንግግር ከዚህ እውነታ ጋር ራሳቸው ገጥመው ያገኙታል።ስለሆነም አላህ በመኖሩ ላይ ምንም ጥርጥር የለም። ነገር ግን ስለዚህ ጉዳይ ማውራት አስፈላጊነቱ የሙስሊሙን ቀልብ ላይ እርግጠኝነትን(የቂን) ለመጨመር እና በዚህም ኢማኑ እንደ ተራራ ስር የሰደደ እንዲሆን እና ማንኛውም ፊትናም ሆነ ሹብሀ ተፅዕኖ እንዳይፈጥርበት ለማድረግ ነው። በተጨማሪም አላህ የለም ብለው ለሚያስቡ ሠዎች በቂ ማስረጃዎችን ለማቅረብ ይጠቅማል።ትምህርቱ በኡሰታዝ አቡ ሀይደር የሚቀርብ ይሆናል።
    11 358
    13
    ለዶ/ር ሁንዴ አህመድ ልጅ የድጋፍ ጥሪ እንደሚታወቀው ወንድማችን ዶ/ር ሁንዴ አህመድ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ማዕከል የህፃናት ህክምና ስፔሻሊስት  እና የኢትዮጵያ ህክምና ማህበር የጅማ ቅርንጫፍ  ፕሬዝዳንት ሆኖ በማገልገል ላይ ይገኛል። ልክ እለተ ዓርብ ጥዋት ነበር ውድ ባለቤቱ ዘጠኝ ወራትን በሆዷ ታቅፋ የከረመችውን ወንድ ልጃቸውን በሰላም በመገላገሏ ደስታቸው ወደር የለሽ ነበር።  ታድያ ይህ ደስታቸው በደቂቃዎች ውስጥ ወደ ትካዜ ተቀየረ። የተወለደው ህፃን ትንፋሽ ያጥረውና መታገል ሲጀምር በተደረገለት ምርመራ በሚያሳዝን ሁኔታ በተፈጥሮ የሚከሰት የልብ ችግር “ Transposition of Great Arteries”  (የታላቅ ደም ወሳጅ ቧንቧዎች ቦታ መቀያየር) እንዳለበት ታወቀ።  ህክምናው ከፍተኛ ወጪ የሚፈልግ በየደረጃው የሚደረግ የልብ ቀዶ ጥገና በመሆኑ በአሁኑ ወቅት ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሪፈር ተደርግዋል። የመጀመሪያው ደረጃ  ቀዶ ጥገና ህክምና በኢትዮጵያ ውስጥ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የልብ ህክምና ማዕከል በመኖሩ እየተጠባበቁ ይገኛሉ። ሁለተኛው ቀዶ ጥገና ደግሞ በውጭ አገር የሚደረግ ይሆናል። ለቀዶ ጥገናው በአጠቃላይ አስራ አንድ ሺህ ዶላር($11000) ወይም አንድ ሚሊዮን አንድ መቶ ሺህ ብር(1,100,000 ብር) ያስፈልጋል። ይህንን ገንዘብ ለማሰባሰብ ኮሚቴ ተዋቅሮ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ተጀምረዋል።  ታድያ  ውድ ልጃቸው ታክሞላቸው ድኖ ዳግም ደስታቸውን እንድናይ ሁላችንም በምንችለው አቅም ከጎናቸው እንድንቆም በትህትና እንጠይቃለን። አካዎንት ቁጥር CBE 1000097223991 ሁንዴ አህመድ ዩያ ለበለጠ መረጃ፡ ይደውሉልን ☎️ 0919118817 (ዶ/ር ሁሴን ታሲ) እና 0916183436 (ዶ/ር አብደላ አሊ) በየቀኑ ያለውን መረጃ ማሳወቁን እንቀጥላለን!
    Показати повністю ...
    Dr. Hunde Ahmed's Baby Support group
    CBE account 1000097223991 HUNDE AHMED YUYA Awash Bank FUAD Abanega 014250789602700 BOA 41464879 Fuad Abanega Dashin bank 2902111262311 Fuad Abanega
    2 856
    8
    https://youtu.be/lKlA6mKcy6o
    የቀን ሻማ፡በአላህ ማመን (ክፍል 1) በኡስታዝ አቡ ሀይደር Yeken shama: Be Allah mamen (part 1) ustaz Abu Hayder
    ሁላችንም በአላህ እናምናለን ።በአላህ ማመን ደግሞ የእምነታችን መሰረት ነው። ይህ እምነትም ተፈጥሮአዊ የሆነ እምነት ነው።አንድ ሰው «ለእኛ ስለ አላህ መኖር ማስረጃዎች ማሳወቅ አስፈላጊ ነው ወይ? » ብሎ ሊጠይቅ ይችላል። እኛም እንላለን፡‐ የአላህ መኖርን የሚያመላክቱ ማስረጃዎችን የምናስተምረው ጉዳዩ የተደበቀ ወይ ጥርጣሬ(ሸክ) የሚኖርበት ነገር ሁኖ አይደለም። አላህ መኖሩ እና ምሉዕ ባህሪ የተላበሰ የመሆኑ እውነታ ግልፅ ከሆኑ ጉዳዮች ውስጥ ነው። በሰው ልጆች ውስጥ የተተከለ እውነታ ነው ማለት ይቻላል።ማለትም ያለ ምንም ማስረጃ እና ንግግር ከዚህ እውነታ ጋር ራሳቸው ገጥመው ያገኙታል።ስለሆነም አላህ በመኖሩ ላይ ምንም ጥርጥር የለም። ነገር ግን ስለዚህ ጉዳይ ማውራት አስፈላጊነቱ የሙስሊሙን ቀልብ ላይ እርግጠኝነትን(የቂን) ለመጨመር እና በዚህም ኢማኑ እንደ ተራራ ስር የሰደደ እንዲሆን እና ማንኛውም ፊትናም ሆነ ሹብሀ ተፅዕኖ እንዳይፈጥርበት ለማድረግ ነው። በተጨማሪም አላህ የለም ብለው ለሚያስቡ ሠዎች በቂ ማስረጃዎችን ለማቅረብ ይጠቅማል።ከታች ያለው ቪድዮ አላህ ሰለመኖሩ የሚያሳዩ ከሆኑት ማስረጃዎች ውስጥ የተወሰኑትን ያቀርባል።ይህ ቪድዮ የቀን ሻማ ከሚለው ኘሮግራማችን የመጀመሪያ ርዕስ የሆነውን የእምነት መሰረቶች(በአላህ ማመን) ውስጥ የመጀመሪያው ክፍል ነው። ትምህርቱ በኡሰታዝ አቡ ሀይደር የሚቀርብ ይሆናል። ይህን የመጀመሪያ ክፍል እንድትመለከቱት እንጋብዛለን። ፕሮግራሞቻችንን ዮ ቱብ፣telegram እና facebook ቻናሎቻችንን  subscribe በማድረግ ማግኘት ይችላሉ። ለሌሎችም ከፕሮግራሙ ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ሼር ያድርጉት።    Youtube: youtube.com/channel/UCRE78Nz2tL6mnSfRUR2eAsA    Telegram: @Alhurrainstitute    Facebook: Alhurrainstitute
    13 627
    19
    አሰላሙ ዐለይኩም ወራሕመቱላሂ ወበረካቱሁ ውድና የተከበራችሁ ሙስሊም ወንድሞችና እሕቶች! እንኳን 1,444ኛው የረመዷን ወር ፆም አላህ በሰላም አደረሳችሁ!! አላህ ወሩን የዚክር፣ የዱዓእ፣ የቂያም፣ የድል ወር ያድርግልን
    6 583
    12
    6 413
    8
    6 146
    3
    11 595
    8
    📌 የትብብር ጥያቄ 📌 270,000 ብር ብቻ ''እኛ መስማት የተሳናቸው ሙስሊሞች ዙርያ የምንሰራ ኢማን የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው ልማት ድርጅት እንባላለን። ከማህበራት ማደራጃ ፍቃድ ያለን ህጋዊ ተቋም ነን። ህዳር 19 ላይ አለም አቀፍ የመስማት የተሳናቸው ሙስሊሞች ኮንፈረንስ ጋምቢያ ላይ እንድንሳተፍ የጥሪ ደብዳቤ ተልኮልናለን። ስብሰባው ለመላው ኢትዮጵያዊ ሙስሊም መስማት የተሳናው ይጠቅማል ብለንም እናምናለን። ግን አሁን እኛ የደርሶ መልስ የአየር ጉዞ ቲኬት ለመክፈል አቅሙ የለንም። የምንሄደው 3 ሰዎች ነን። ለያንዳንዳችን ከ80 እስከ 90ሺህ ብር ወይም ለ3ታችን 270ሺህ ብር ገደማ ይጠበቅብናል። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት የትብብር ደብዳቤ ፅፎልናል። እባካችሁ በኮንፈረንሱ ላይ እንድንሳተፍ ለአላህ ብላቹ ተባበሩን ይላሉ'' መልዕክታቸው። ሁላችንም ብንተባበራቸው ቀላል ገንዘብ ናት። መስማት የተሳናቸውን፣ አይነ ስውራንን የመሳሰሉ ወገኖቻችንን በእምነታቸው እንዲጠነክሩ ማገዝ የሁላችንም ግዴታ ነው። ከታች ባሉ አካውንቶች ድጋፍ በማድረግ እናግዛቸው። 📌 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት 📌 1000461347936 📌 IMAN ETHIO DEAF DEVT ORGA (IEDDO) 🔴 ሒጅራ ባንክ 🔴 1002450020001 🔴 IMAN ETHIO DEAF DEVT ORGA (IEDDO) 📌 ዘምዘም ባንክ 📌 0009389910301 📌 IMAN ETHIO DEAF DEVT ORGAN
    Показати повністю ...
    10 735
    14
    የምስራች ... ማዕከላችን ሒዳያ ኢስላማዊ ማዕከል በአሏህ ﷻ እገዛ ከዚያም በታች በብርቱ ወንድሞችና እህቶች ጥረት ህጋዊ ሒደቱን አጠናቆ በይፋ ስራዎችን ጀምሯል። በሀገራችን እየተንሰራፋ የሚገኘውን የአክፍሮተ ሀይላት እንቅስቃሴ በዳዕዋ ለመመከትና እስልምና ያልደረሰባቸው አካባቢዎች ሪሳላውን ለማስፋት ትኩረት አድርጎ የሚሰራው ማዕከላችን ስራውን በተጠናከረ መልኩ ለመስራት ጉዞውን በአሏህ ﷻ ፍቃድ ጀምሯል። ... በተጨማሪም የበጎ አድራጎት ስራዎች የሚያስፈልግባቸው አካባቢዎች ላይ ስራዎችን ለመስራት ራሱን የቻለ ህጋዊ የበጎ አድራጎት ፍቃድ ያለው ሲሆን በተለያዩ ቦታዎች በወገኖቻችን ላይ ለሚደርሱ እምነት ፈታኝ መከራዎች በተቻለው መጠን ለመስራት እንቅስቃሴውን ጀምሯል። የማዕከላችን አባል በመሆን በጉልበት እንዲሁም በገንዘብ የአቅማችሁን መደገፍ ለምትፈልጉ ከዚህ በታች ባለው የጎግል ፎርም አባል እንድትሆኑ እየጠየቅን በቀጥታ ለመደገፍ ከዚህ በታች ያለውን የማዕከሉ ኦፊሺያል አካውንት መጠቀም ትችላላችሁ። አካውንት - 1000499318212 የአካውንት ስም - Hidaya Islamic Center በአጭር ቁጥር - 8212 መጠቀም ይችላሉ። ____ በተሰማሩበት መስክ የሒዳያ ኢስላማዊ ማዕከል አባል በመኾን ዳዕዋውን ማገዝ ከፈለጉ በሚከተለው ማስፈንጠሪያ የአባልነት ቅፅ በመሙላት ሊቀላቀሉን ይችላሉ፦
    Показати повністю ...
    4 876
    18
    9 572
    30
    Останнє оновлення: 11.07.23
    Політика конфіденційності Telemetrio