🚨🚨ለማታውቁ...
ሙካሂሎ ሙድሪክ በትናንትናው እለት በታሪክ ላምፕቲይ ኣሰቃቂ የሆነ ጉዳት ፊቱ ላይ ደርሶበት ተቀይሮ እንደወጣ ይታወሳል።
ታሪክ ላምፕቲይ በክርን ሆን ብሎ ሙድሪክን የተማታ ሲሆን ቫር ቀይ ካርድ ኣለማሳየቱም የቼልሲ የደጋፊዎችን ቅር ኣሰኝቷል።
ሙድሪክ ትናንት ተቀይሮ ሲወጣ ቼልሲዎች CONCUSSION SUBSTITUTE (የጉዳት ቅያሪ) ተጠቅመው ነበር ንኩንኩን ቀይረው ያስገቡት። የጉዳት ቅያሪ የተጠቀመ ቡድን ደሞ ያን ተጫዋች ለ7 ቀናት መጠቀም ኣይችልም ስለዚህ ሙድሪክ የሲዝኑ የመጨረሻ ጨዋታ ከበርንማውዝ ጋር የሚያመልጠው ይሆናል።
ፖች በጉዳዩ ይህንን ብሎ ነበር:-
"ደህና ኣይደለም። ተቀይሮ ሲወጣ ትንሽ ኣዙሮት ነበር ስለዚህ ተጨማሪ ምርመራ እናደርጋለን።”
@DREAM_SPORT