Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Category
Channel location and language

audience statistics ETHIO-MEREJA®

Addisababa, Ethiopia🇪🇹 News & Media Company® . USA : Washington . . . ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!! 👉  @ethio_merejabot  ✔ 
131 821-30
~20 029
~10
14.46%
Telegram general rating
Globally
7 438place
of 78 777
45place
of 396
In category
265place
of 2 420

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
ማስታወቂያ! የመውጫ ፈተና ድጋሚ ተፈታኞች የምዝገባ ጊዜን ስለማሳወቅ! በ2016 ዓ.ም ሰኔ ወር ላይ የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና በድጋሚ ለመውሰድ በመጠባበቅ ላይ ለምትገኙ አመልካቾች በሙሉ፤ ምዝገባ የሚከናወነው ከግንቦት 14 – 21/2016 መሆኑን አውቃችሁ የምዝገባ ክፍያ አምስት መቶ (500.00) ብር በመክፈል በ በኩል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፤ 1. ለመጀመሪያ ጊዜ የመጫ ፈተና የምትፈተኑ እጩ ተመራቂዎች ምዝገባ የሚካሄደው እና የአገልግሎት ክፍያ በተቋማችሁ በኩል መሆኑን እየገለጽን አስፈላጊ የመፈተኛ መረጃዎች በተቋማችሁ የሚደርሳችሁ መሆኑን እናሳውቃል። 2. የድጋሚ ተፈታኞች የአገልግሎት ክፍያ አምስት መቶ ብር (500.00 ብር) በቴሌ ብር ብቻ የሚከናወን ይሆናል። የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር
Show more ...
8 542
63
ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ላይ የወጣውን የእስር ማዠዣ በደስታ መቀበሏን አስታወቀች የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ዋና አቃቤ ህግ ካሪም ካን የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፣ የእስራኤሉ መከላከያ ሚኒስትር ዮአቭ ጋላንት እና ሶስት ከፍተኛ የሃማስ መሪዎች ላይ በጦር ወንጀሎች ክስ የእስር ማዘዣ መጠየቁን የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት በደስታ መቀበላቸውን ገልፀዋል። ደቡብ አፍሪካ ለፍልስጤም መብት ተሟጋች ስትሆን በቅርቡ እስራኤል ላይ በአለም አቀፍ ፍርድ ቤት ክስ መስርታለች። ክሱ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲሆን እስራኤል በበኩሏ ውንጀላውን ውድቅ አድርጋለች። የአለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት(አይሲሲ) እርምጃ ደቡብ አፍሪካ በእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ላይ ካላት አቋም ጋር የሚጣጣም ሲሆን ይህም ለአለም አቀፍ ፍትህ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል። የእስራኤልም ሆነ የሃማስ ተወካዮች ክሱን አጥብቀው ውድቅ አድርገውታል። የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የአይሲሲ አቃቤ ህግን ውሳኔ “እውነታውን ፍፁም ማዛባት ነው” ሲሉ በቁጣ ምላሽ ሰጥተዋል። እደን እስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትርነቴ፣ የሄግ አቃቤ ህግ ክስ በዲሞክራሲያዊት እስራኤል እና በሃማስ ጅምላ ነፍሰ ገዳዮች መካከል ያለውን ንፅፅር በጣም እፀየፈዋለሁ በማለት ይህ ሙሉ ለሙሉ እውነታውን ማዛባት ነው ሲሉ ተደምጠዋል። የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ዋና ፀሀፊ አንቶኒ ብሊንከን የፕሬዚዳንቱን ውግዘት አስተጋብተዋል፣ ዋሽንግተን ርምጃውን በመሠረታዊነት አትቀበልም ብለዋል።
Show more ...
8 186
1
ጓደኛቸውን በመግደል ሲያሽከረክረው የነበረውን መኪና ወስደው ተሰውረዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር ዋሉ! የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው ግንቦት 8 ቀን 2016 ዓ/ም በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ሰሜን ማዘጋጃ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው፡፡ ከአዲስ አበባ ፖሊስ የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ  የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ገ/ሚካኤል ሰይፉ የተባለው ሟች የወንጀል ፈፃሚዎቹ የቅርብ ጓደኛ በመሆኑ በየዕለቱ እየተገናኙ አብረው የሚውሉ፣ የሚዝናኑ እና በእጅጉ የጠነከረ የጓደኝነት ግንኙነት ያላቸው የሱሉልታ ከተማ ነዋሪዎች እንደሆኑ  ተጠርጣሪዎቹ ለፖሊስ በሰጡት ቃል አረጋግጠዋል። በዕለቱ ሟች በወንጀሉ ከተጠረጠሩት ከሁለቱ ጓደኞቹ ጋር አብሮ ሲዝናና እንዳመሸ ታውቋል። ተጠርጣሪዎቹ  ቴዎድሮስ ታከለ እና  ሲሳይ ጥላሁን ከምሽቱ 5 ስዓት ገደማ የጓደኛቸውን  አንገት በማነቅ ህይወቱ እንዲያልፍ ካደረጉ በኋላ አስክሬኑን መንገድ ላይ በመጣል  ሞባይል ስልኩንና መታወቂያውን ጨምሮ በወቅቱ ሲያሽከረክረው የነበረውን የሰሌዳ ቁጥር ኮድ 4-15624 ኢት መኪና ወስደው ተሰውረዋል ተብሏል፡፡ ፖሊስ የወንጀሉ ሪፖርት ከደረሰው በኋላ ባደረገው ያልተቋረጠ ክትትል ወንጀሉን ፈፅመዋል ተብለው የተጠረጠሩትን ግለሰቦች ለይቶ በማወቅ በ24 ሰዓታት ውስጥ በቁጥጥር ስር አውሏቸዋል፡፡ አንደኛው ተጠርጣሪ ከአየር ጤና አካባቢ የተያዘ ሲሆን ሁለተኛው ተጠርጣሪ  ደግሞ ሱሉልታ ከተማ ውስጥ ሊገኝ ችሏል፡፡ ግለሰቦቹ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በተከናወነ ምርመራ የማስፋት ስራ የሰረቁትን ተሽከርካሪ በሸገር ከተማ ወለቴ ተብሎ ወደሚጠራው አካባቢ በመውሰድ እንዲሸጥላቸው ለአንድ ግለሰብ እንደሰጡት በማረጋገጥ መኪናው ከቆመበት በምሪት እንዲመለስ ተደርጓል፡፡ ተሽከርካሪውን ለመሸጥ ተስማምቶ ከተጠርጣሪዎቹ የተቀበለውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር አውሎ በህግ ተጠያቂ ለማድረግ የክትትል እና የምርመራ ስራው  የቀጠለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል። የከተማችንን እና የነዋሪዎቿን ሰላምና ደህንነት በዘላቂነት ለማረጋገጥ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አዲስ አበባ ፖሊስ ገልፆ  በከተማችን የተፈጸሙ አንዳንድ ወንጀሎችን መነሻ በማድረግ የበሬ ወለደ ይዘት ያላቸውን የተዛቡ እንዲሁም የተጋነኑ መረጃዎችን የሚያሰራጩ ግለሰቦችና  ተቋማት መኖራቸውን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ የከተማችንን የፀጥታ ጉዳይ በተመለከተ ትክክለኛውን መረጃ ከትክክለኛ ምንጭ የማግኘት ልምድን ሊያዳብር እንደሚገባ ፖሊስ መልእክቱን አስተላልፎ ሀሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ እንደሚገባ ፖሊስ ጨምሮ አሳስቧል። ምንጭ:- አዲስ አበባ ፖሊስ
Show more ...
9 467
2
8 355
0
የአዲስ_አበባ ከተማ ወረዳዎች በነጋዴዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ ያላቸው ሥልጣን ተገደበ! የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ፤ ወረዳዎች በከተማዋ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ የነበራቸው ሥልጣን ላይ ገደብ አስቀመጠ። በአዲሱ አሠራር መሠረት ወረዳዎች በራሳቸው ውሳኔ የንግድ ቦታዎችን ማሸግ የሚችሉት ከንግድ ፈቃድ ጋር በተያያዙ ሁለት ጥሰቶች ተፈፅመው ሲያገኙ ብቻ እንደሆነ አዲስ ባወጣው በመንደር የንግድ ቁጥጥር የአሠራር ሥርዓት መመሪያ” ገልጿል። ወረዳዎች፤ በነጋዴዎች ላይ እስከ ማሸግ የሚደርስ እርምጃ ሲወስዱ ከነበሩባቸው ጥሰቶች ውስጥ “የእቃዎች ዋጋ ዝርዝር አለመለጠፍ፣ ደረሰኝ አለመቁረጥ፣ ጤናማ ያልሆኑ ምርቶችን ማቅረብ፣ አድራሻ ለውጥ አለማሳወቅና ትክክለኛ የመለኪያ መስፈሪያ አለመጠቀም” እንደሚገኙበት ዘርዝረዋል። መመሪያው፤ የክትትልና ቁጥጥር ባለሙያዎች በነጋዴዎች ላይ ቁጥጥር የሚያደርጉባቸውን 25 ጉዳዮችን የዘረዘረ ነው። ከእነዚህም ውስጥ ከንግድ ፈቃድ፣ ከደረሰኝ፣ ከጤና፣ ከመለኪያዎች እንዲሁም ከንግድ ቦታ አድራሻ ጋር የተያያዙ ጥሰቶች ይገኙበታል።ይህንን ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉት በወረዳዎች የሚመደቡ ባለሙያዎች “የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ የመስጠትና የማሸግ” እርምጃ የሚወስዱት ከንግድ ፈቃድ ጋር በተያያዙ 2ጥሰቶች ላይ እንደሆነ መመሪያው ደንግጓል። በመመሪያው ላይ የወረዳ ባለሙያዎች እርምጃ እንደሚወስዱባቸው የተጠቀሱ ጥሰቶች፤ “የንግድ ሥራፈቃድ ሳይኖር በንግድ ሥራ ላይ መሰማራት” እንዲሁም “የንግድ ሥራ ፈቃድ ሳያሳድሱ/ በታገደ ወይም በተሰረዘ የንግድ ሥራ ፈቃድ መነገድ” ናቸው። ከእነዚህ ውጪ ያሉ ጥፋቶች ተፈጽመው ሲገኙ ባለሙያው፤ “አስተዳደራዊ እርምጃ መውሰድ ሳይኖርበት በዚህ መመሪያ መሠረት ለቅርብ ኃላፊው በፅሑፍ ማሳወቅ” እንዳለበት የቢሮው አዲስ መመሪያ አስፍሯል።
Show more ...
10 180
14
💥💥በ አሪፍ ዋጋ አሪፍ ገፅታ አሁን ይግዙ👌 🌀 የዋጋ ግሽበት ከመቼውም በላይ እየጨመረ ይገኛል :: ከዓለም በዋጋ ግሽበት 10 ኛ ደረጀ ላይ ተቀምጣለች :: በዚህ አስቸጋሪ ወቅት ብሮት ዋጋ ሲያጣ 👈አትዩት!! 👉ብልህ ሰዉ ነገዉን ዛሬ ይወስናል !!ይፋጠኑ !! DMC Real Estate Plc በለቡ መብራት 65,395ካሬ ላይ ያረፈ ሰፊ እጅግ ዉብ መንደር ቻድ ኢንባሲ CDC በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል ! 👉በምቹ አከፋፈል 10%  560.ሺ ቅድመ ክፋያ ጀምሮ 👉የንግድ ሱቆች G.floor -3rd floor 👉ከstudio 56.6ካሬባለ1,2,3--4መኝታ 186ካሬ .በተለያየ የካሬ አማራጭ 👉በሚገርም ወብ Design የቀረበ 👌በዘመነ ፈጣን በተቀላጠፈ ቴክኖሎጂ አልሙንየም ፎርም ወርክ የሚሰራ 👉የግንባታ አይነት 👉ከፊል ግንባታ SF 👉ሙሉ ግንባታ  FF 😄❗️ሰበር ዜና ❗️ዛሬ አዳዲስ 2ኛ floor ጀምሮ ዝቅተኛቤት floor ጥቂት ቤቶች  አዉተናል ይፋጠኑ,ይምረጡ  !! 🌀 ብሮትን አሰሩት፤ በኢትዮጵያ ትልቁ አዋጭ የሆነው የሪል እስቴት ቢዝነስ ነው፡፡ "ታሞ ከመማቀቅ አስቀድሞ...." 💰💰 ቤት በመግዛት ለልጅ ልጅ የሚተላለፍ ሐብት ያፍሩ፣ገንዘብዎትን ከግሽበት ይጠብቁ፤እጥፍ ድርብ ትርፍ ያግኙ! ዲኤም ሲ ሪል እስቴት/Dmc Real Estate ለበለጠ መረጃ /ለሳይት ጉብኝት ይጀዉሉልን! ☎️0988684477/0910649363
Show more ...
12 542
6
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የእስር ማዘዣ ወጣባቸው፡፡ ዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት በዚህ የንጹሃን ዜጎች ግድያ ተጠያቂ ናቸው ባላቸው መሪዎች ላይ የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል፡፡ እንደዘገባው ከሆነ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ዮዓቭ ጋላንት ከእስራኤል በኩል ከሐማስ በኩል ደግሞ ሶስት አመራሮች የእስር ማዘዣው የወጣባቸው አመራሪች ናቸው፡፡በሐማስ በኩል ደግሞ የሐማስ ሀላፊ ያህያ ሲነዋር፣ የሐማስ ጦር አዛዥ መሀመድ አል ማስሪ እንዲሁም የሐማስ ታጣቂዎች ኮማንደር እስማኤል ሀኒያህ የእስር ማዘዣ ወጥቶባቸዋል፡፡ ደቡብ አፍሪካ፣ ቱርክ እና ሌሎችም ሀገራት እስራኤል ንጹሀንን በመግደል እና ሌሎች የከፋ ጥቃት አድርሳለች በሚል በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት እንድትጠየቅ ግፊቶች ሲያደርጉ የነበሩ ሀገራት ናቸው፡፡እስራኤልም ሆነች ሐማስ የጦር ወንጀሎችን እንዳልፈጸሙ ተናግረው በዓለም አቀፉ የጦር ወንጀል ፍርድ ቤት ያወጣውን የእስር ማዘዣ ውድቅ አድርገዋል፡፡
Show more ...
16 870
7
ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት ሌላ ሹመት ተሰጣቸዉ 👉🏼 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመቶች ሰጥተዋል ዶ/ር አብርሃም በላይ ከመከላከያ ሚኒስትርነታቸው በመነሳት የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታዉቋል። በተጨማሪም ዶ/ር አብርሃም በላይን በመተካት ኢንጂነር አይሻ መሀመድ የመከላከያ ሚኒስቴር ሚንስትር መሆናቸዉን ዳጉ ጆርናል ያገኘዉ መረጃ ያመላክታል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው እለት ሹመት ከሰጧቸዉ ሰዎች ዉስጥ ዶ/ር መሀመድ እንድሪስ በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ በዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ከግንቦት 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተሹመዋል ተብሏል::
14 480
3
የኢራን ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲ በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው አለፈ የኢራኑ ፕሬዚዳንት ኢብራሂም ራይሲና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ሁሴን አሚራብዶላሂን በሄሊኮፕተር አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ተገለጸ። የሄሊኮፕተር አደጋው የተከሰተው በትናንትናው ዕለት ሲሆን፤ ከአዘርባጃን ጋር በምትዋሰንበት ድንበር አካባቢ የተገነቡ ሁለት ግድቦችን አስመርቀው ሲመለሱ መከሰቱን የውጭ ሚዲያዎች ዘግበዋል። በአደጋው የኢራን ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ራይሲን በተጨማሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆሴን አሚር አብዶላሂያን፣ የፕሬዝዳንቱ ጥበቃ ኃላፊ ማሄዲ ሙሳቪ፣ የምስራቅ አዘርባጃን ግዛት አስተዳዳሪ ማሊክ ራህማቲ ህይወታቸው ማለፉ ተገልጿል። ማሽሀድ በተባለ መንደር ውስጥ የተወለዱት የ60 ዓመቱ ራይሲ ኢራንን ለሶስት አመታት መርተዋል። በመጪው አመት በሚደረገው ምርጫም እንደሚወዳደሩ ይጠበቅ ነበር።
17 250
3
በቴክ መሰልጠን ይፈልጋሉ? በሶፍትዌር ኢንጅነሪንግ ሳይበር ሴኪዩሪቲ ፕሮምፕት ኢንጅነሪንግ ዳታ ማኔጅመንት እና አናሊቲክስ ማሽን ለርኒንግ እና AI ማይክሮሶፍት እና ሌሎችንም በማይክሮሶፍት ታለንት ክላውድ ያገኛሉ፡፡
19 467
12
አየር መንገዱ ከሰኔ 1 ጀምሮ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ይጀምራል ተባለ ከመጪው ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ትግራይ ክልል አክሱም ከተማ ዳግም በረራ እንደሚጀምር የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ። የአየር መንገዱ የንግድ ዘርፍ ዋና ኃላፊ አቶ ለማ ያዴቻ፤ አየር መንገዱ ወደ አክሱም ዳግም በረራ ለመጀመር የሚያስችሉትን ቅድመ ዝግጅት ሲያደርግ ቆይቷል ብለዋል። በመሆኑም ከመጪው ሰኔ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ታሪካዊ የቱሪዝም መዳረሻ ወደሆነችው አክሱም ከተማ ዳግም በረራ እንደሚጀመር ገልጸዋል። በረራው መጀመሩ ዓለም አቀፍ ቱሪስቶችና የሀገር ውስጥ ጎብኚዎች ወደ ሥፍራው የሚያደርጉትን ጉዞ ለማሳለጥ እንደሚያስችልም ተናግረዋል። በረራው በሣምንት ሰባት ጊዜ የሚደረግ መሆኑንም መጠቆማቸውን የዘገበው ኢዜአ ነው። አየር መንገዱ የደንበኞችን ፍላጎት መሰረት በማድረግ በረራውን በቀን ወደ 3 እንደሚያሳድግም ገልጸዋል።የበረራው መጀመር የትራንስፖርት እንቅስቃሴውን ለማሳለጥና ማኅበራዊ መስተጋብርን ለማጠናከር ያስችላል ብለዋል።
Show more ...
19 633
6
12ኛ ክፍል ተፈታኞች! የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ ይሰጣል። በዚሁ መሠረት በበይነ መረብ ፈተናውን የሚወስዱ ተፈታኞች ከላይ በተገለጸው አድረሻ ብቻ የሚፈተኑ ይሆናል፡፡ ፈተናውን ከመውሰዳቸው በፊት ሁሉም ተፈታኞች በቂ ልምምድ ማድረጋቸው አስፈላጊ በመሆኑ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአድራሻው ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል። ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል / ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን  የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል። መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።
Show more ...
18 347
19
ጃዋር መሀመድ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአሜሪካ አምባሰደርን የሰላም ጥሪ ማውገዙ አሳዛኝ ነው አሉ! የአሜሪካ በኢትዮጵያ አምባሳደር አርቪን ማሲንጋ “የሰጡትን ሃቀኛ እና ድፍረት የተሞላበት መግለጫ” የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ማውገዙ ግራ የሚያጋባ እና አሳዛኝ ነው ሲሉ አንጋፋው ፖለቲከኛ ጃዋር መሀመድ ገለጹ። ጃዋር መሀመድ ዛሬ በይፋዊ ፌስቡክ ገጻቸው ላይ አምባሳደሩ የሰጡትን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግስት ይቀበለዋል ተብሎ የሚጠበቅ ባይሆንም አምባሳደሩ “በተለመደ ዲፕሎማሲያዊ ንግግር ሳይሸፋፍን ይልቁንም የአገር እውነተኛ ወዳጅ ማድረግ እንዳለበት ሁሉ በግልፅ እና በፍትሃዊነት ሁሉም ተፋላሚ ወገኖች የፖለቲካ ግጭቶችን በትጥቅ ሃይል ለመፍታት የሚያደርጓቸውን አውዳሚ እና የተሳሳተ ሙከራ እንዲተዉ” መጠየቃቸውን አስፍረዋል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትላንትናው ዕለት አምባሳደር አርቪን ማሲንጋ በሰብዓዊ መብቶች ዙሪያ ያቀረቡት መግለጫ በሕዝብ የተመረጠን መንግስት ለመገልበጥ የተነሱ ቡድኖችን በመዘርዘር መንግስት እንዴት አገሪቷን መምራት እንዳለበት የሚገልጽ ያልተገባ ምክርን ያዘለ ነው” ሲል ተቃውሞታል። የአምባሳደሩ መግለጫ “ያልተረጋገጡ መረጃዎች ያሉትና የሁለቱን አገራት ግንኙነት የሚጻረር መሆኑን የገለጸው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር “ስህተቶች እንዲታረሙ” ከኤምባሲው ጋር በቅርበት እንደሚሰራ በመግለጫው ገልጿል። መንግስት ተቃዋሚዎቹን በወታደራዊ መንገድ ለማጥፋት ወደመሞከር የተመለሰ ሲሆን ይህ የተሞከረ እና ያልተሳካለት ስልት ባለፉት ዓመታት አገሪቱን አውድሟል ሲሉ ፖለቲከኛው ጃዋር ገልጸዋል። በሰላማዊ መንገድ የተገኘውን ውጤት ከማጠናከር ይልቅ ከፍተኛ ወታደራዊ እና የፕሮፓጋንዳ ዘመቻዎችን መንግስት እያደረገ፤ ከዚሁ ጎን ለጎን ገዢው ፓርቲ የፖለቲካ ምህዳሩን ዋስትና በማስጠበቅ የምርጫ ቅስቀሳ ማድረግ ጀምሯል በማለትም አክለዋል። በቅርቡ በነቀምት እና በባህር ዳር በተደረጉት የድጋፍ ሰልፎች ላይ ከተናገሩት በተቃራኒ በአብዛኛው የአማራ እና የኦሮሚያ ክልሎች በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎች እየተስፋፉ እንጂ እየቀነሱ አይደሉም ያሉት ጃዋር መሀመድ፤ መከላከያ ሠራዊት በአንዳንድ አካባቢዎች ጥሩ ውጤት ያስመዘገበ ቢሆንም፣ “ስለ ታጣቂዎች የጅምላ መክዳት በተመለከተ የቅርብ ጊዜ ዘገባዎች በጣም የተጋነኑ እና አንዳንዶቹ ፍጹም የፈጠራ ወሬዎች ናቸው” በማለት ጽፈዋል። አብዛኛዎቹ ዞኖች እና ወረዳዎች በመንገድ አለመገናኘታቸው ማሳያው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የአየር ጉዞው በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር እንደሆነ የጠቀሱት ፖለቲከኛው ጃዋር፤ ገበሬዎች ማዳበሪያ መቀበልም ሆነ ሰብል መትከል አይችሉም፣ በሰላማዊ ዜጎች ላይ እየተፈጸመ ያለው አፈና እና ሕግ-ወጥ ግድያ ህይወትን በገጠሩ ሕዝብ ላይ መቋቋም የማይቻል አድርጎታል ብለዋል።
Show more ...
23 604
23
20 619
1
🎧M19 earbuds With Power Bank🎧 📌can be used as a flashlight,powerbank and earbud 📌ፍላሽ ላይት ያለው 🔦 📌ፓወር ባንክ ያለው ለስልክ(emergency charge 📌በብሉቱዝ የሚሰራ አሪፍ ድምፅ ያለው፤ ማስቀመጫው ላይ ፓወር ባንክ ያለው ማዳመጫው ተች ስለሆነ በመንካት ብቻ ሙዚቃ መቀየር፣ ማቆም፣ማስጀመር፣ ስልክ ጥሪ መመለስ እና መዝጋት የሚያስችል 📌ማዳመጫው ላይ LED ላይት ያለው 📌works on Android, IOS , Tablets & PC 🌺Price💸 1600birr / free delivery 👉 NaN 👉
20 779
4
✅ROLEX Brand Original Watch 📍Color ፣ Gold አብረቅራቂ Rolex 2023 Price :- 3500birr ብቻ | ከነፃ ስጦታ Box ጋር በTelegram ለማዘዝ 📲  በPhone ለማዘዝ ☎️ NaN/ በስራሰአት
19 058
1
✅ROLEX Brand Original Watch 📍Color ፣ Gold አብረቅራቂ Rolex 2023 Price :- 3500birr ብቻ | ከነፃ ስጦታ Box ጋር በTelegram ለማዘዝ 📲  በPhone ለማዘዝ ☎️ NaN/ በስራሰአት
146
0
ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በ5 ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ ቄስ በላይ መኮንንን ጨምሮ በአምስት ግለሰቦች ላይ ከባድ የማታለል ሙስና ወንጀል ክስ በመደበኛ ችሎት ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተባቸው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ሲሆን÷ ተከሳሾቹም 1ኛ ቄስ በላይ መኮንን፣ 2ኛ በግብርና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ኢያሱ እንዳለ ወ/መስቀል፣ 3ኛ በኮሚሽን ሥራ የተሰማራው በረከት ሙላቱ ጃፋር፣ 4ኛ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ እና 5ኛ የኒሞና ንግድ ሥራ ኃላ/የተ/የግል ማኅበር ሥራ አስኪያጅ አበራ መርጋ ተስፋዬ ናቸው። 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾች በቁጥጥር ሥር አለመዋላቸው እና ሌሎቹ ግን በችሎቱ መገኘታቸው ተገልጿል፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴር የሙስና ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ሕግም በተከሳሾቹ ላይ ሁለት ከባድ የሙስና ወንጀል ክስ አቅርቦባቸዋል። በአንደኛው ክስ በሁሉም ተከሳሾች ላይ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ ቁጥር 32 ንዑስ ቁጥር 1(ሀ) እና የሙስና ወንጀሎች ለመደንገግ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 881/2007 አንቀፅ 32 ንዑስ ቁጥር 2 እና ንዑስ ቁጥር 3 ሥር የተመለከተውን ድንጋጌ ተላልፈዋል የሚል ነው። በዚሁ የክስ ዝርዝር ላይም ተከሳሾች በጋራ በመሆን ከአፍሪካ ኅብረት ጋር ክፍያ እንዲከፈላቸው የሚያደርግ ምንም ዓይነት የሥራ ግንኙነት ሳይኖራቸው፣ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው የኅብረቱ የባንክ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በዶላር ተቀንሶ ለተከሳሾች ክፍያ እንዲፈፀም የተሰጠ ምንም ዓይነት የክፍያ ትዕዛዝ በሌለበት ሁኔታ ትዕዛዝ እንዳለ አስመስለው በተጭበረበረ መንገድ ከ6 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር በላይ በመውሰድ ለግል ጥቅማቸው በማዋል የማይገባቸውን ብልፅግና ለራሳቸው ለማግኘትና ለሌሎች ሰዎች ለማስገኘት በማሰብ የሚል ተጠቅሷል። 2ኛ ተከሳሽ ለአፍሪካ ኅብረት ድርጅት የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ በማስመሰል የካቲት/2016 ዓ.ም በማቅረብ ወደ ተከሳሹ ሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ተዘዋውሮ ገቢ እንዲሆንለት ያዘዘ መሆኑን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ላይ ተመላክቷል፡፡ 3ኛ ተከሳሽ በረከት ሙላቱ ጃፋር ለአፍሪካ ኅብረት ጥልቅ የውኃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለመሥራት የተስማማ በመሆኑ ከአፍሪካ ኅብረት ሒሳብ ወደ ራሱ የሂሳብ ቁጥር 2 ሚሊየን 525 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ ማድረጉ በክሱ ተገልጿል፡፡ 4ኛ ተከሳሽ ዓለምገና ሳሙኤል ዲንሳ ለአፍሪካ ኅብረት የጥልቅ ጉድጓድ የውኃ ቁፋሮ ሥራ የሠሩ በመሆኑ ኅብረቱ ወደ ግለሰቡ የሒሳብ ቁጥር 1 ሚሊየን 315 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ገቢ እንዲደረግ የካቲት 12 ቀን 2016 ዓ.ም ማዘዙን የሚያሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነድ በስሙ እንዲዘጋጅ አድርጓል ተብሏል በክሱ ዝርዝር ላይ፡፡ 5ኛ ተከሳሽ አበራ መርጋ ተስፋዬ ለአፍሪካ ኅብረት ከማኅበሩ የግንባታ ቁሳቁስ እንዳቀረበ እና ከኅብረቱ ሒሳብ በክፍያ እንዲፈጸምለት ወደ ራሱ በሆነው የድርጀቱ ሒሳብ 1 ሚሊየን 210 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ክፍያ እንዲፈፀም ማዘዙን የሚሳይ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶች በስሙ እንዲዘጋጅ ማስደረጉና ገንዘቡን ወጪ ለማድረግ ሰነዶቹን በውል ባልታወቀ ጊዜ እና ቦታ ለ1ኛ ተከሳሽ መስጠታቸው በክሱ ተጠቅሷል። እንዲሁም በሁለተኛው የክስ መዝገብ በሁሉም ተከሳሾች ላይ ዐቃቤ ሕግ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ የወንጀል ሕግ ቁጥር 382 ንዑስ ቁጥር 1 ሥር የተመለከተውን በመተላለፍ ተከሳሾቹ ተገቢ ያልሆነ ጥቅምን ወይም መሻሻልን ለማግኘት በማሰብ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 8 ሠዓት ተኩል ላይ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ውስጥ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አፍሪካ ኅብረት ቅርንጫፍ በመቅረብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከሚገኘው ኅብረቱ ሒሳብ ላይ ገንዘብ በአሜሪካን ዶላር ወጪ ተደርጎ ከ2ኛ እስከ 5ኛ ለተጠቀሱት ተከሳሾች እንዲከፈል የሚያዙ ሐሰተኛ የክፍያ ሰነዶችን ጠቅላላ ድምሩ 6 ሚሊየን 50 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ወይም በወቅቱ የምንዛሪ ተመን 346 ሚሊየን 843 ሺህ 475 ብር ለማስተላለፍ ሐሰተኛ ሰነዶቹን ለባንክ እንዲቀርብ በማድረግ እና በማቅረብ በፈጸሙት የክፍያ ሰነዶችን አስመስሎ ማዘጋጀት ወደ ሐሰት መለወጥ ወይም ሐሰተኛ ሰነድ መገልገል ወንጀል ተከሰዋል የሚል ዝርዝር አቅርቦባቸዋል። ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተራ ቁጥር የተጠቀሱ ተከሳሾች ችሎት ቀርበው ማንነታቸውንና አድራሻቸውን ካስመዘገቡ በኋላ የክስ ዝርዝሩ እንዲደርሳቸው ተደርጓል። 3ኛ ተከሳሽ ጠበቃ የለኝም ማለታቸውን ተከትሎ ከጠበቃ ጋር ተማክረው እንዲቀርቡና ክሱንም በንባብ ለማሰማት ለፊታችን ሰኞ ተቀጥሯል። ፍርድ ቤቱ 4ኛ እና 5ኛ ተከሳሾችን በሚመለከት ፖሊስ አፈላልጎ እንዲያቀርባቸው በቀጣይ ቀጠሮ ትዕዛዝ እንደሚሰጥበት ገልጿል።(ታሪክ-አዱኛ)
Show more ...
19 381
15
#MalefiaTrainingInstitute 💻በጥራት ያዘጋጀናቸውን የቴክኖሎጂ ኮርሶች እስከ ግንቦት 12 (May 20) ብቻ በሚቆይ የ25% ቅናሽ አቅርበንልዎታል! Digital Marketing - ለ2 ወራት Graphic Design - ለ2 ወራትFull Stack Web Development (MERN) - ለ4 ወራት 👉 ትምህርት በመጪው ሳምንት ይጀምራል:: ✅ በዱቤ አለ አማራጫችን የመረጡትን ኮርስ እስከ 12 ወር ድረስ ከፍለው ማጠናቀቅ ይችላሉ:: 📲 ተጨማሪ መረጃ ለመጠየቅ እና ለመመዝገብ ወይም 0952168429 ይጠቀሙ

files/Malefia_2.mp4

17 601
3
የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽር የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ በማቋቋም ዙሪያ ከማይክ ሀመር ጋር ተወያዩ! የአሜሪካ መንግስት የሚያደርገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽር ተመስገን ጥላሁን፤ የቀድሞ ታጣቂዎችን ትጥቅ ማስፈታት፣ መልሶ ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀል እና መልሶ ማቋቋም ሂደት ዙሪያ ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ኮሚሽነር ተመስገን የብሄራዊ ተሀድሶ ኮሚሽን የሀብት አሰባሰብ፣ አጋርነትና ትብብር ስራዎች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶችን ለልዩ መልዕክተኛው ማይክ ሐመር ገልጸዋል። ኮሚሽነሩ እስካሁን የአሜሪካ መንግስት እያደረገ ያለውን ድጋፍና ትብብር አመስግነው ድጋፉ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ጠይቀዋል። ልዩ መልዕክተኛው፤ “የአሜሪካ መንግስት ፕሮግራሙ በታቀደው ጊዜ እንዲሳካ ድጋፍና ትብብር አጠናክሮ ይቀጥላል” ሲሉ አጋርነታቸውን አረጋግጠዋል ሲል የኮሚሽኑ መረጃ አመላክቷል፡፡ የ አሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ማይክ ሀመር ከትናንት በስቲያ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ጋር የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ የማስፈታት፣ ወደ ህብረተሰቡ የማቀላቀል እና መልሶ የማቋቋም ሂደት እና የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነት ትግበራ ዙሪያ ተወያይተዋል።
Show more ...
15 188
3
ሜክሲኮ የሚገኘው የቢጂአይ ቦታ ላይ ውሳኔ ተላለፈ! በቢጂአይ ኢትዮጵያ እና በፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ መካከል ተከስቶ የነበረው አለመግባባት በስምምነት መጠናቀቁን ቢጂአይ አስታወቀ ። ፐርፐዝ ብላክ እስካሁን ዝምታን መርጧል ። ሜክሲኮ የሚገኘውን የቢጂአይ ኢትዮጵያን ይዞታ ጨረታ አሸንፍያለሁ በማለት ፐርፐዝ ብላክ ኢትዮጵያ አማላይ የሆነ የቤት ግንባታ ፕሮጀክት በስፍራው ላይ አቅርቦ ብዙዎች መግዛታቸው ይታወቃል ። ይሁን እና ገንዘቡ በውላችን መሰረት እየተከፈለኝ አይደለም በሚል ቢጂአይ ውሉን ማቋረጡ አይረሳም ። በዚህ ምክንያት ፐርፐዝ ብላክ የህዝብ ገንዘብ ሊባክኝብኝ ይችላል በሚል የቢጂአይ አካውንት እንዲታገድለት መጠየቁ ይታወሳል ። ቢጂአይ- ኢትዮጵያ እና ፐርፐዝ ብላክ አለመግባባታቸውን በስምምነት መፈታቱን ቢጂአይ ለሚዲያዎች በላከው መረጃ አሳውቋል ። '' ቢጂአይ-ኢትዮጵያ እና ፐርፐዝ ብላክ በፍርድ ቤት መር አስማሚ በኩል አለመግባባታቸውን በስምምነት ፈትተዋል። የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በሁለቱ ወገኖች መካከል የተፈፀመውን ስምምነት አፅድቆ ክሱን በመዝጋት እግዱም እንዲነሳ አዟል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ቢጂአይ-ኢትዮጵያ የተከፈለውን የቀብድ ክፍያ ለፐርፐዝ ብላክ የመለሰ ሲሆን ፐርፐዝ ብላክ በፍርድ ቤት የጀመረው ክስም ተቋርጦ እግዱ ተነስቷል። '' ብሏል ። በዚህ መረጃ መሰረት ፐርፐዝ ብላክ ቅድምያ የከፈለው ገንዘብ ተመልሶለት ቦታውን ያስረክባል ማለት ነው።
Show more ...
19 155
11
📢🎉ለ12ኛ ማትሪክ እና ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች! ተማሪው መተግበሪያን ከፕለይስቶር በማውረድ ለፈተናዎ በቂ ዝግጅት ያድርጉ! 🔸ለ12ኛ ማትሪክ ተፈታኞች:- በመተግበሪያችን ከ አዲሱ የ12ኛ ክፍል ካሪኩለም የተወጣጡ ከ 2000 በላይ መለማመጃ ጥያቄዎችን ያገኛሉ። 🔸ለመውጫ ፈተና ተፈታኞች:- 🔹ለአካውንቲንግ 🔹ቢዝነስ ማኔጅመንት 🔹ኮምፒዩተር ሳይንስ 🔹ሆቴል ማኔጅመንት 🔹ማርኬቲንግ ማኔጅመንት መለማመጃ ጥያቄዎችን ያገኛሉ። በተጫማሪም መተግበሪያውን ለልጅዎ፣ ለቤተሰብዎ፣ ለዘመድዎ 🎁በስጦታ ማበርከት ይችላሉ።🎁
19 687
10
በብልፅግና ፓርቲ እና ህወሃት ግጭት የሚፈጥሩ አዝማምያዎች በጋራ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የጋራ መግባባት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ!! በብልፅግና ፓርቲ እና በሕወሃት መካከል የተጀመረው የፓርቲ ለፓርቲ ፓለቲካዊ ውይይት ለሶስተኛ ግዜ በዛሬው ዕለት በመቐለ ከተማ ተካሂዷል። ሁለቱም አካላት ለዘላቂ ሰላም መረጋገጥ በጋራ በቁርጠኝነት ለመስራት ተስማምተዋል ተብሏል። “ማናቸውንም ጉዳዮች በሰላማዊ መንገድና በውይይት እየፈቱ ለመሄድ ሁለቱም አካላት የበኩላቸውን ፓለቲካዊ ድርሻ ለመወጣትና በቁርጠኝነት ለመስራት ተስማምተዋል። በተያያዘም የሚኖሩ የኮሙዩኒኬሽን ስራዎች የሰላም ሂደቱን የሚደግፉ እና ግጭት ቀስቃሽ ከሆኑ ንግግሮችና ይዘቶች የተቆጠቡ እንዲሆኑ መግባባት ላይ ደርሰዋል ሲል ኢፕድ ዘግቧል። በተጨማሪም በቅርቡ በ ራያ የተፈጠረውን የግጭት ክስተት በተመለከተም በዝርዝር ውይይት ያካሄዱት ፓርቲዎቹ “ክስተቱ መፈጠር ያልነበረበትና ከተጀመረው ዘላቂ ሰላም የማረጋገጥ ሂደት ጋር የሚቃረን እንደሆነ” መግባባት ላይ ደርሰዋል። የፕሪቶሪያ የሰላም ስምምነትን ወደ መሬት ለማውረድ እየተሰሩ ላሉ ስራዎች ስኬት ምቹ ፓለቲካዊ ሁኔታ ለመፍጠር ሁለቱም ፓርቲዎች ኃላፊነታቸውን ለመወጣት፤ በቀጣይም በሌሎች አጀንዳዎች ላይ ለመወያየት ተስማምተዋል።
Show more ...
25 071
5
ማይክ ሀመር ከኦሮሞ የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ከፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና ዳውድ ኢብሳ ጋር መምከራቸው መከሩ የአሜሪካን መንግስት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሀመር የተቃዋሚ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያዩ። ሀመር የመከሩት ከኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና እና ከኦነጉ ሊቀመንበር ዳውድ ኢብሳ ጋር መሆኑም ታውቋል። የኦፌኮ ሊቀመንበር ፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ከማይክ ሀመር ጋር በሀገራዊ እንዲሁም በኦሮምያ ክልል ወቅታዊ ጉዳዮች መምከራቸውን ለአዲስ ስታንዳርድ አረጋግጠዋል። በሀገራዊ እና በኦሮምያ ወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ለማይክ ሀመር ሙሉ ገለጻ እንዳደረጉላቸው ፕሮፌሰር መራራ ለአዲስ ስታንዳርድ አስታውቀዋል። ከማይክ ሀመር ጋር በነበረን ቆይታ ዋነኛ አጀንዳ የነበረው ሀገራዊ ምክክሩ ነበር ሲሉ የገለጹልን ፕሮፌሰር መረራ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽኑ "ኢትዮጵያን የትም አያደርሳትም፣ ምክንያቱም ደግሞ ሁሉን ያሳተፈ አይደለም፣ በሁሉም ዘንድ ደግሞ እምነት የሚጣልበት አይደለም" ሲሉ እንደገለጹላቸው ለአዲስ ስታንዳርድ አስታውቀዋል። ሌላኛው ከማይክ ሀመር ጋር በነበረን ውይይት የተነሳው ነጥብ የበቴ ኡርጌሳ ግድያ ነበር ያሉት መረራ ጉዲና የፈጠረባቸውን ድንጋጤ እና የቤተሰቦቹ እስር እንዳሳዘናቸው በመግለጽ ስሜቴን ለልዩ ልዑኩ አጋርቻለሁ ብለውናል። በተያያዘ ዜና የአሜሪካ መንግስት ልዩ ልዑኩ ማይክ ሀመር በአዲስ አበባ በሚገኘው የአሜሪካን ኤምባሲ ከኦነጉ ሊቀመንበር ዳውድ ኢብሳ ጋር መምከራቸውም ከፓርቲያቸው ቃል አቀባይ ለሚ ገመቹ የኤክስ ማህበራዊ ገጽ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። ዳውድ ኢብሳ እና ማይክ ሀመር በምን ጉዳዮች ላይ እንደመከሩ ቃል አቀባዩ ያሉት ነገር የለም።
Show more ...
25 054
3
ከሐዋሳ ወደ አዲስ_አበባ በመጓዝ ላይ የነበረዉ አዉሮፕላን ያጋጠመው ጭስ በዉስጡ ያለዉ ዘይት በመቃጠሉ የተነሳ መሆኑ ተገለፀ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሰሞኑ ከሐዋሳ ወደ አዲስ_አበባ በመጓዝ ላይ በነበረዉ በአዉሮፕላል ላይ የተከሰተው ጭስ ከእሳት ወይም ከሌላ ነገር ጋር የተያያዘ ሳይሆን አዉሮፕላን ዉስጥ ያለዉ ዘይት ተቃጥሎ ነዉ ሲል ገልጿል።ይህም አልፎ አልፎ የሚያጋጥም ችግር ነዉ ብሏል። የአየር መንገዱ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰዉ በተለይ ለካፒታል እንደተናገሩት፤ "በአዉሮፕላኑ ዉስጥ ያለዉ ዘይት መጋጠሉ እና ከእርሱ ጋር ተያይዞ የተፈጠረ ጭስ ነዉ፤ ይህ ደግሞ የተለመደ ነዉ" ብለዋል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ቁጥር ET154 ሚያዝያ 29፣ 2016 ከሀዋሳ ወደ አዲስ አበባ በመጓዝ ላይ እያለ በአውሮፕላን ውስጥ ጭስ መታየቱን እና መንገደኞች ደህንነታቸው እንደተጠበቀ መውረዳቸውን ማስቃወቁ ይታወሳል። (ካፒታል ጋዜጣ)
Show more ...
26 908
8
ዜና: ጠ/ሚኒስትሩ እና ርዕሰ መስተዳደሩ በመሳሪያ የተደገፈ ትግል ለሚያካሂዱ ክልል ታጣቂዎች "መገዳደል ይብቃን" ሲሉ ጥሪ አቀረቡ!! ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ አረጋ ከበደ በአማራ ክልል መሳሪያ አንግበው ትግል ላይ የሚገኙ ሃይሎች “ትጥቃቸውን ፈትተው በሳላማዊ መንገድ ኑ እና ታገሉ፣ መገዳደል ይብቃን” የሚል ጥሪ አቀረቡ። ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ “ጫካ ለሚገኙ ወንድሞቻችን” ሲሉ መሳሪያ አንግበር በክልሉ ለሚንቀሳቀሱ ሀይሎች ባቀረቡት ጥሪ “ዛሬ አማራ መሪ አግኝቷል አረጋ ከበደን የመሰለ ታማኝ፣ ትጉህ መሪ አግኝቷል” ሲሉ በማወደስ “ለአማራ መብት የሚታገል ግለሰብም ይሁን ቡድን ከአረጋ አመራር ስር ሁኖ ክልሉን እና ህዝቡን መጥቀም ስለሚችል መገዳደል ይብቃን” ሲሉ አሳስበዋል። የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ለጠ/ሚኒስትር አቢይ አህመድ (ዶ/ር) ምሥጋና ባቀረቡበት መልዕክታቸው “በጫካ ለምትገኙ ወንድሞቻችን” ሲሉ በመጥራት “በእውነት ከክልላችን ሕዝብ ጥቅም እና ክብር ውጭ ሌላ ስውር አጀንዳ ከሌላችሁ በስተቀር ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ.ር) ባቀረቡላችሁ ጥሪ መሠረት ችግሮቻችንን በውይይት እና በድርድር እንድንፈታና ሕዝባችንም እፎይታ እንዲያገኝ በድጋሜ ጥሪዬን አስተላልፋለሁ” ብለዋል።
Show more ...
26 837
7
32 689
4
Last updated: 11.07.23
Privacy Policy Telemetrio