#የግል_ምልከታ
👉 ቼልሲ በ2023/24 ያሳያል ተብሎ ከተጠበቀው አቋም በታች ቢሆንም ከረፈደም ቢሆን አሰልጣኝ ፖች የሚመቸወን አሰላለፍ እና አጨዋወት ያገኘ ይመስላል።
👉እንዲሁም አብዛኞቹ ተጫዋቾች ከጉዳት መመለሳቸውን ተከትሎ ለአጨዋወቱ የሚመቸውን ለመምረጥ እድል ይከፍታል። እንዲሁም በክረምቱ የዝውውር መስኮት ለማስፈረም ካቀዳቸው ተጫዋቾችም አንፃር ለቀጣይ አመት እንዲጠበቅ ያደርገዋል።
👉 ነገር ግን ቼልሲ ሊያስፈርም ያቀዳቸውን እና ያለበትን ክፍተት መረዳት አልቻልም። በዘንድሮው የውድድር አመት ቼልሲዎች ጎል በማስቆጠር ረገድም ሆነ የጎል እድልን በመፍጠር እጅጉን ተሻሽሏል። ነገር ግን የመከላከል ሁኔታው በአንፃሩ ሳስቷል በተጨማሪም የቲያጎ ሲልቫንም መውጣት ተከትሎ ተከላካይ እንደሚያስፈልግ ያሳያል። ስለሆነም በዝውውሩ መስኮት ቼልሲ ልምድ ያለውን ተከላካይ ማስፈረምና ፎፋና ከጉዳት ሲመለስ ጥሩ ቅንጅት ይፈጥራሉ ብዬ አስባለሁ።
እናተስ ቤተሰብ ምን ትላላችሁ? 👇
@Chelsea_prideoflondonShow more ...