Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Category
Channel location and language

audience statistics "ኡማ ቲቪ " Tv

መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇  https://t.me/+UAKV32q7U2HKzEMf  
43 967-11
~9 396
~24
21.31%
Telegram general rating
Globally
22 541place
of 78 777
173place
of 396
In category
987place
of 2 793

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
አንድ ወንድም 1500 ብር ገቢ አድርጎል አላህ ይቀበልህ አላህ ይጨምርልህ ጀዛከላሁ ኸይረን
3 030
0
እስኪ 50ሺ 10ሺ 15ሺ 20ሺ ነይቱና ወንድማችንን ከጭንቅ እናውጣ
1 096
0
እስከ አሁን ትልቁ ገቢ የሆነው 1000 ብር ነው ። ያጀመዓ አብሽሩ እንነይት
3 317
0
3 275
0
አልሀምዱሊላህ እስከ አሁን 7ሺ ገቢ ሁኖል የቀረን 33ሺ ብር ነው አብሽሩ እንጨርሰው ።
1
0
3 880
0
በተማሪ አቅም አንዲት እህት 50 ብር ለወንድማችን አስገብታለች ። አላህ ይጨምርልሽ አላህ ይቀበልሽ ። ሌሎቻችሁም ነይቱ
3 907
0
የምትሳተፉ ሰወች ጀዛኩሙላሁ ኸይረን አላህ ይደሰትባቹህ አላህ ይውደዳቹህ ሹክረን። 400 ሰወች እያንዳንዳቸው 100 ብር ቢያዋጡ ይሳካል
4 073
0
40 ሰወች እያንዳንዳቸው 100ብር አዋጡ የመቶ ብር ዘመቻ ተጀምሮ
3 900
0
አሰላሙ አለይኩም ወረህመቱላሂ ወበረካቱህ ውድና የተከበራቹህ የቻናሌ ቤተሰቦች በሙሉ የአላህ ሰላምና እዝነት በናንተ ላይ ይስፈንባቹህ እያልኩ ዛሬ ላስቸግራቹህ መጥቻለሁ ። አንድ በቅርበት የማቀው ወንድም በደረሳ ህይወት እየኖረ ሳለ ህይወት ከብዶት ሰው ጋር ተቀጥሮ ሱቅ እየሰራ ነበር ። ሰወቹ ጋር በጥሩ ሁኔታ እየሰራ እያለ ዲኑ ላይ ባለው ጥንካሬ ሰወቹ ጋር ሊስማማ አልቻለም ነበር  ። ስራውን ከዛ ወጥቶ ከአንድ አይነ አማ ሰውየ ጋር ተጠግቶ የሷቸውን ሱቅ መጠበቅ ጀመረ አይነ አማው ሰውየ ሱቅ የመክፈት አቅም ኑሮት አልነበረም ። ከመንግስት የቀበሌ ቤት ተሰቶት እያከራየ ነበር የሚኖረው መንግስት በተደጋጋሚ ማከራየት አትችልም ሲለው ከምቀማ ብሎ ሱቁን ከፈተ አብዘሀኛው የሱቁ እቃ በዱቤ ነበር የሚያመጡት ።     ሰሞኑን ታዲያ የማቀው ወንድም ምሽት ላይ ወደ ቤት ሲመለስ ይዞት የነበረውን 40ሺ ብር በሌቦች ይሰረቃል ። አሁን ላይ በጣም ተጨናንቆ ከባድ ሁኔታ ላይ ነው ያለው እያለቀሰ ነገሩን አጫወተኝ እናም ተጋግዘን የሰውየውን 40ሺ ብር እንክፈል ። 40 ደጋግ የአላህ ባሪያወች 100ብር ቢያዋጡ ወንድማችንን ከጭንቅ እናወጣዋለን ለመሳተፍ 1000325878901 Juhar ali
Show more ...
4 120
0
አሰላሙ አለይኩም ያጀመዓ ዛሬ ማታ አጠር ያለች ኸይር ስራ ይኖረናል ተዘጋጁ ኢንሻ አላህ?
637
0
♦️ ምዝገባው ሊጠናቀቅ ነው 《 ፈጥነው በመመዝገብ ከቁርአን ጋር ይተዋወቁ 》 °°° 🌷 የምንሰጣቸው ትምህርቶች ○ ቃኢዳ 《 ለጀማሪዎች 》 ○ ነዘር 《 ቁርአንን እያዩ በተጅዊድ ማንበብ 》 ○ ሂፍዝ 《 ቁርአንን በቃል መሸምደድ 》 ○ ለልጆች 《 ልዩ የቁርአን እና ተርቢያ ጥቅል 》 ● በመረጡት ቀን እና ሰአት ● ልምድ ባላቸው ኡስታዞች ● ለሁሉም የእድሜ ክልል ● በ አማርኛ / Afan oromo °°° ✔️ ለ አንድ ሳምንት የሙከራ ጊዜን እንሰጣለን ለመመዝገብ 📲 NaN በ Whats app በ Telegram በ Email °°° Noon online medrasa 《 ባሉበት ሁሉ አለን 》
4 668
3
4 735
0
መረጃወችን ለወዳጄ ዘመድ ሼር ያርጉ! የቴሌግራም ቻናላችን ከስር በሊንኩ ይቀላቀሉ👇
1
0
ኢና ሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ! ከጎንደር ከተማ ወደ መተማ ስንሄድ በማእከላዊ ጎንደር ደንቢያ ወረዳ አየንባ ቀበሌ ሸኽ ሲራጅ የመስጅዱ ኢማም መግሪብ ሰላት ሰግደዉ ሲወጡ በታጣቂዎች ተይዘዉ ከሄዱ በሃላ በአሰቃቂ ሁኔታ በጥይት ደብድበዉ ገድለዋቸዋል ። ሸኽ ሲራጅ በዛዉ መስጅ ለረጅም አመት ደረሳዎችን እስከዛሬዋ እለት ያቀሩ የነበሩ ሲሆን መግሪብን አሰግደዉ ሲወጡ ታጣቂዎቹ እየጎተቱ የወሰዷቸዉ መሆኑና ይህን የሀገር ሽማግሌ የሁሉ አባት የሆኑት የመስጅድ ታላቁን ሸኽ ገድለዉ ጥለዋቸዉ እንደሄዱ ሰማን ። በተፈጠረዉ ነገር በጣም እያዘንኩ ሸኻችን አሏህ ከሸሂዶች ተርታ እንዲያደርጋቸዉ እየለመንኩ ለቤተሰቦቻቸዉ መፅናናትን እመኛለሁ ።
7 193
11
በሰሞኑ ጉዳይ ዙሪያ ሀሩን ሚዲያ ጋር የነበረን ቆይታ ተለቋል..! ...
መርከዞች ውስጥ ተመሳስሎ የኖረው ሚሽነሪ || በወቅቱ ሲጋራ ያጨስ፣ መጠጥም ይጠጣ ነበር ሲሉን አላመንም ነበር ||harun media
Join this channel to get access to perks: https://www.youtube.com/channel/UCp39OPJjq5ipnFbtXYDCpKQ/join
6 853
11
6 741
3
🌏ወንድማማችነት በ ቁርኣን ጥላ ስር 3🌍 የ ቁርኣን ትውልድ ማህበር ከ ሀሩን ሚዲያ ጋር በመተባበር ሦስተኛዉን የ ወንድማማችነት በቁርኣን ጥላ ስር ፕሮግራም ከ ተለያዩ የ አለማችን ሀገራት የተውጣጡ እውቅ ቃሪኦች እና መሻኢኾች የሚሳተፉበት ፕሮግራም በ ቀጥታ ስርጭት በ ሀሩን ሚድያ የ ፌስቡክ ገፅ እና ዩትዩብ ገፅ ይተላለፈል። እሁድ ግንቦት 08/09/2016 ከ ኢሻዕ ሰሏት ቡሓላ ከ 3:30 ጀምሮ
6 944
2
6 415
6
🌎 በሀገር ውስጥ : በአሜሪካ : በአውሮፓ : በአረብ ሀገራት እንዲሁም በመላው አለም ለምትገኙ የቁርአን ቤተሰቦች በሙሉ □ ፈጥነው በመመዝገብ ከቁርአን ጋር ይተዋወቁ °°° 🌷 የምንሰጣቸው ትምህርቶች ○ ቃኢዳ 《 ለጀማሪዎች 》 ○ ነዘር 《 ቁርአንን እያዩ በተጅዊድ ማንበብ 》 ○ ሂፍዝ 《 ቁርአንን በቃል መሸምደድ 》 ○ ለልጆች 《 ልዩ የቁርአን እና ተርቢያ ጥቅል 》 ● በልዩ አቀራረብ : በመረጡት ቀን እና ሰአት ✔️ ለ አንድ ሳምንት የሙከራ ጊዜን እንሰጣለን ለመመዝገብ 📲 NaN በ Whats app በ Telegram በ Email °°° Noon online medrasa 《 ባሉበት ሁሉ አለን 》
5 601
6
ኻዲሞቹ ወደ ጅዳ ተጉዘዋል። የ1445ኛው የሐጅ ተጓዦችን የሚያስተናግዱ ከጠቅላይ ምክር ቤትና ከክልል መጅሊሶች የተውጣጡ ኻዲሞች ዛሬ ግንቦት 09/2016 ወደ ጅዳ ተንቀሳቅሰዋል። የሉዑክ ቡድኑ  በሁለት የሚከፈል ሲሆን   ወደ መካና መዲና በመሄድ ሁጃጆችን የሚያስተናግዱ ይሆናል። ወደ መካ የሚገቡት ኻዲሞች ከመነሻቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኢህራም ልብሳቸውን በመልበስ ጉዟቸውን ጀምረዋል። ምንጭ፦ የኢ/እ/ጉ/ጠ/ም/ቤት
6 564
8
ጁመዓ የት ሰገዳቹህ??ኹጥባው ስለምን ነበር?
6 341
2
Last updated: 11.07.23
Privacy Policy Telemetrio