በዘንድሮ አመት በሊጉ ቅዳሜ ቀን የተጫወትናቸው ጨዋታዎች ውጤት ይሄን ይመስላል :
- ከኖቲንግሃም 0-1 (ሽንፈት)
- ከ በርንለይ 1-4 (ድል)
- ከ አርሰናል 2-2 (አቻ)
- ከ ብሬንትፎርድ 0-2 (ሽንፈት)
- ከ ኒውካስትል 1-4 (ሽንፈት)
- ከ ሸፊልድ ዩናይትድ 0-2 (ድል)
- ከ ሉተን 2-3 (ድል)
- ከ ፉልሀም 1-0 (ድል)
- ከ ማንችስተር ሲቲ 1-1 (አቻ)
- ከ ብሬንትፎርድ 2-2 (አቻ)
- ከ በርንለይ 2-2 (አቻ)
- ከ አስቶንቪላ 2-2 (አቻ)
- ከ ኖቲንግሀም 2-3 (ድል)
4 ድል 3 ሽንፈት 5 አቻ መውጣት ችለናል ፣ እንዲሁም በዘንድሮ አመት በሊጉ ቅዳሜ 1:30 የትላንቱ ጨዋታ ሳይጨመር አርሰናል ጋር ብቻ ነው የተጫወትነው 2-2 ያለቀው ጨዋታ ፣ የፊታችን እሮብ ብራይተን ጋር በአሜክስ ስታዲየም እንዲሁም እሁድ የመጨረሻ ሳምንት ጨዋታ በስታንፎርድ ብሪጅ ከ በርንማውዝ ጋር የምናደርግ ይሆናል ።
@ETHIO_CHELSEA @ETHIO_CHELSEAShow more ...