Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Category
Channel location and language

audience statistics Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞ https://t.me/WasuMohammed  ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞ http://t.me/Wasulife  ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏 
200 231-222
~19 725
~16
9.29%
Telegram general rating
Globally
3 943place
of 78 777
16place
of 396
In category
319place
of 3 169

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው እነዚህ በምስሉ ላይ የሚታዩት ግለሰቦች ጤናማና ያልታመመ ህፃን ልጅን ካንስር ይዞታል፣ የካንስር በሽተኛ ነው ፣ ሊሞትብን ነው ብለው ሲለምኑበት በቁጥጥር ስር ውለዋል።የድርጊቱ ፈፃሚዎች የህፃኑ አባትና አንድ ሌላ ግብረ አበሩ መሆኑንም ፖሊስ አስታውቋል።
3 095
3
ይፋ ሆኗል‼ የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ ✔ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአድራሻው ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል። ✔ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል / ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን  የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል። ✔መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ✔ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ✔የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ ይሰጣል። አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ👇       ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
Show more ...
7 279
23
ADVERTISMENT የዋጋ ማስተካከያ የተደረገባቸው እጣዎች ሽያጭ የዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዛሬ ሚያዚያ 28/2016 ባደረገው ስብሰባ ከግንቦት 1/2016 ጀምሮ የእጣ ሽያጭ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ያደረገ ሲሆን እንደሚከተለው መሆኑን እንገልጻለን። ①. ደሴ ገራዶ ጡንጂት አምባ አደባባይ ላይ የሚገኝ 3 መጋቢ መንገድ ያለው የቅይጥ ንግድ ሳይት፤ ፕላን እየተሠራለት ያለ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤት፤ አንድ ሱቅ  እና አንድ የጋራ ገቢ ያለው ፍሎር 170 ሺህ ብር ②. ደሴ ገራዶ አዲሱ ምሪት ጡንጅት አምባ ሳይት፤,ካርታ ጨርሰ፤ፕላን እየተሰራለት ያለ እና የሁለት ወር መዋጮ ያለው 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤት እና 1 ሱቅ 220 ሺህ ብር 👉በለ 3 መኝታ መኖሪያ ቤት እና 1 ሱቅ በ280 ሺህ ብር ለበለጠ መረጃ በማህበሩ ስልኮች:— NaN ወይም NaN ይደውሉ ታማኝነት መገለጫችን ነው። ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የማልማትና የማከፋፈል ህ/ሽ/ማ
Show more ...
6 484
0
ይፋ ሆኗል‼ የ2016 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ (12ኛ ክፍል) የበይነ መረብ (Online) ተፈታኞች መፈተኛ ይፋ ሆነ፡፡ ✔ ከዛሬ ቅዳሜ ግንቦት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በአድራሻው ተፈታኞች በሚገኙበት ክልል የተደለደሉ ስለሆነ ልምምድ ማድረግ ይችላሉ ተብሏል። ✔ተፈታኞች ልምምድ ለማድረግ ከዚህ በፊት ለክልል / ከተማ አስተዳደር ቀድሞ የተላከውን የይለፍ ቃልና ስም (User Name and Password) ከየትምህርት ቤቶቻቸው ማግኘት እንደሚችሉ ተገልጿል። ✔መጀመሪያ ወደ መፈተኛ ሲሰተሙ እንደገቡ የማይረሱትን የግላቸውን የይለፍ ቃል የሚቀይሩ ይሆናል፡፡ ✔ተፈታኞች ከተደለደሉበት ክለስተር ዉጪ ሲሰትሙን መጠቀም የማይችሉ መሆኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል። ✔የ2016 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀትና በበይነ መረብ ይሰጣል።
Show more ...
1
0
ቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘው የመከላከያ ሪፈራል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ዛሬ ተመርቆ ወደ ስራ ገብቷል። ሆስፒታሉ የኢፌዴሪ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተገኙበት ነው የተመረቀው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስለሆስፒታሉ በይፋዊ የማህበራዊ ገፃቸው ፦ ✔ እጅግ ዘመናዊ የሆነ የሞሎኪዩላር ላብራቶሪ፣ ✔ የአጥንት ምርመራ ማዕከል፣ ✔ ባዮሜዲካል ኢንጂነሪንግ ክፍል ✔ እንደ የኩላሊት እጥበት፣ የነርቭ፣ የሳምባ እና መተንፈሻ አካላት የህክምና አገልግሎቶችን የሚሰጥ እንደሆነ ገልጸዋል። " በሀገራችን ውስጥ ካሉ ግምባር ቀደም ዘመናዊ ሆስፒታሎች አንዱ ነው " ብለውታል። ፊ/ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በበኩላቸው " ሆስፒታሉ ለሰራዊቱ ብቻ ሳይሆን ለህዝባችንም ትልቅ ጠቀሜታ ይዞ መጥቷል " ብለዋል። " ታካሚዎችን ውጭ አገር ሲላኩበት የነበረውን የአሰራር ሂደት ይቀይራል ፤ በሀገር ወስጥ ከፍተኛ ሕከምና መሰጠት ስለሚያስችል የውጭ ምንዛሬ ወጪን ያስቀራል " ብለዋል።ሆስፒታሉ 425 የህሙማን ተኝቶ መታከሚያ አልጋ አለው ተብሏል።
Show more ...
7 777
4
የወልቃይት ጠገዴ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው የወልቃይት ጠገዴን ቀጠና ከሀገር አፍራሾች በመከላከል የኢትዮጵያን አንድነት እንጠብቃለን ሲሉ ዋና አስተዳዳሪው አመልክተዋል። 👉ከትናንት በስተያ ጀምሮ ለተከታታይ ሁለት ቀናት በወልቃይት አዲረመፅ ከተማ በዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው እና በኮለኔል ደመቀ ዘውዱ የተመራ ህዝባዊ ውይይት ተደርጓል። የወልቃይት ጠገዴ ህዝብ ያለ ማንነቱ ተጭኖበት ከነበረው እዳ ከእስራት ተፈቷል ያሉት ዋና አስተዳዳሪው ቀሪው በህግ አግባብ ማንነቱን የሚያስከብርበት ነፃነቱን የሚዪፀናበት ወሳኝ ምዕራፍ በመሆኑ የወልቃይት ጠገዴ ጉዳይ ከታሪክ፣ ከህግና ከሞራል አኳያ አስተውሎ እውነተኛ መፍትሔ መስጠት የኢትዮጵያን መቃብር ጠባቂዎች አሳፍሮ ዘላቂ ሰላም ከሚያውጁ ጉዳዮች አንዱ ነውና አመታትን ያስቆጠረው ጥያቄያችን ይመለስልን ሲሉ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሸተ ደምለው ገልፀዋል። የዞኑ የፀጥታ እና ደህንነት ሀላፊ የሆኑት ኮለኔል ደመቀ ዘውዱ በበኩላቸው ህዝቡ በማንነት ትግሉ እንዲፀና እና ወደ ኋላ እንዳያፈገፍግ አሳስበዋል። ኮለኔሉ የወልቃይት አመራር መስዋዕትነት ለመክፈል መዘጋጀቱን እና መብቱን አሳልፎ እንደማይሰጥ መናገራቸውን በስብሰባው ታዳሚ የነበሩ ሰዎች ገልፀዋል። የትግራይ ጊዚያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ደቡብ ትግራይን እስከ ግንቦት 20 እንዲሁም ጠለምትን እስከ ሰኔ 30/2016 ዓ.ም እንደሚረከቡ ከስምምነት ተደርሷል ሲሉ በቅርቡ መግለጫ መስጠታቸውን ይታወሳል።
Show more ...
9 442
5
ከተማሪዋ ያረገዘችው መምህር በፍርድ ቤት ጥፋተኛ ተባለች። ርብቃ ጆይንስ የተባለችው የ28 ዓመት መምህር በማንችስተር ከተማ ባለ ትምህርት ቤት ውስጥ መምህር ነበረች፡፡ ይህች መምህር ከምታስተምራቸው ታደጊዎች ጋር ወሲብ ፈጽማለች የተባለ ከታዳጊዎቹ ትኩረት ማግኘቷ ግንኙነቱን እንድትመሰርት እንዳነሳሳት ተናግራለች፡፡ የ15 ዓመት እድሜ አላቸው የተባሉት እነዚህ ሁለት ታዳጊዎች በተለያዩ ጊዜያት ከመምህራቸው ጋር ወሲብ እንደፈጸሙ ሁኔታው በወላጆቻቸው ከታወቀ በኋላ ጉዳዩ ወደ ፍርድ ቤት ማምራቱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ መምህሯ በፍርድ ቤት ቀርባ እንደተናገረችው ድርጊቱን እንደፈጸመችው አምና ቃሏን ሰጥታለች፡፡ ተከሳሿ ለሰባት ዓመታት ከነበረችበት የፍቅር ግንኙነት መለያየቷ ያደረሰባት የስነ ልቦና ጉዳት ከታዳጊዎቹ ያገኘችው ትኩረት ወንጀሉን እንድትፈጸም እንዳነሳሳት በዘገባው ላይ ተጠቅሷል፡፡ ማህበራዊ የትስስር ገጾች ከታዳጊዎቹ ጋር ለመደዋወል ረድቷታል የተባለ ሲሆን መጀመሪያ ላይ ስናፕ ቻት በተሰኘው የትስር ገጽ ላይ መልዕክት እንደተላላኩም ተገልጿል፡፡ ከጥቂት ወራት በፊት ልጅ ወልዳለች የተባለ ሲሆን የመምህሯ ወላጆች ከልጃቸው ጋር አብረው ፍርድ ቤት እንደተገኙም ተጠቅሷል፡፡ መምህሯ ለአካላ መጠን ካልደረሱ ታዳጊዎች ጋር ወሲብ በመፈጸም ጥፋተኛ የተባለችው ይህች መምህርት በፈረንጆቹ ሀምሌ አራት ተለዋጭ ቀጠሮ መስጠቱን አልዓይን ዘግቧል፡፡ አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ👇 ማስታወቂያና ጥቆማ 👇መቀበያ
Show more ...
10 489
7
ADVERTISMENT .......በጥራት ለሚያምኑ የቀረበ........          ቫሞስ ሪል እስቴት    🏢Vamos Real Estate🏢 👉ለኑሮ እና ለኢንቨስትመንት ምቹና ተመራጭ በሆነው ለቡ 👉ግንባታቸው 95% የደረሰ   📌  እያንዳንዳቸው ዘመናዊ እና ባህላዊ ወጥ ቤት፣የሰራተኛ መኝታ ከነ መታጠቢያ ያላቸው 👉👉ባለ 2,ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ 👉👉በካሬ ከ 126 ካሬ እስከ 227 ካሬ     20% ቅድመ  ክፍያ ብቻ በሙሉ የተጠናቀቀ(fully-finished) 95,000ብር በከፊል የተጠናቀቀ(semi-finished) 84,750 ➡📌የበዓል ቅናሽ ላይ ነን የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ       የመኖሪያ አፓርትመንቶቹ ➡ከዋናው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ ➡ በወለል 6 አባወራ(1000ካሬ ስፋት ላይ) ➡በቂ የመኪና  ማቆሚያ ➡የከርሰ ምድር ውሃ ➡እስታንድባይ ጀነሬተር ➡የእስፖርት ማዘውተሪያ ➡24 ሰዓት የሚሰራ የደህንነት ካሜራዎች ➡ዘመናዊ የቆሻሻ ማስወገጃ   📌📌በዙሪያው የሚገኙ ተቋማት ✅ከቦሌ ኤርፖርት  በ10ኪ.ሜ ርቀትላይ ✅ከአፍሪካ ሲዲሲ ማዕከል በ1.5ኪ.ሜ ርቀትላይ ✅ከአዲስ አበባ ጅቡቲ የባቡር ትራንስፖርት በ4ኪ.ሜ ርቀት ላይ ✅በከተማው ትልቅ ከሆነው የአትክልት ገበያ በ1.5ኪ.ሜ ርቀት ላይ ✅የተለያዩ ባንኮች እና ሱፐርማኬቶች ✅የተለያዩ የእምነት  እና  የትምህርት ተቋማት በቅርብ እርቀት ላይ ይገኛሉ 📌ለበለጠ መረጃ/ሳይት ለመጎብኘት    በ NaN ይደውሉ።      ቫሞስ ሪል እስቴት
Show more ...
10 215
1
ወራቤ‼ በወራቤ ዩኒቨርስቲ ዛሬ ቅዳሜ ከቀኑ 6:25 ብሎክ 4 በተማሪዎች መኖሪያ ላይ የእሳት አደጋ ተከስቶ እንደነበር የመረጃ ምንጮቼ ነግረውኛል። በሰው ላይ ምንም አይነት ጉዳት ሳይደርስ የእሳት አደጋ ሰራተኞች እሳቱን መቆጣጠር መቻላቸውንም የአይን እማኞች ገልፀዋል። የእሳት ቃጠሎው በምን እንደተከሰተ እስካሁን ከዩኒቨርስቲው የተገለፀ ነገር የለም።

file

11 966
12
ADVERTISMENT ቤታ አኳሪየም 🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች 🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐡 🐟 ውብ እና ማራኪ የሆኑ የአኳሪየም ገንዳዎችን በፈለጉት መጠን እና አይነት ከነ ሙሉ  መለዋወጫ ማቅረብ 🐟 የአኳሪየም መለዋወጫዎችን ማቅረብ 🐟 የተለያዩ የዓሳ ዝርያዎች 🐟  የዓሳ ምግቦችን ማቅረብ 🐟 የአኳሪየም ገንዳዎች ፅዳት 🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡🐠 🐟 🐡 ✅ለመኖሪያ ቤትዎ ✅ለቢሮ ✅ለሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች 🐟 በትዕዛዝ ሲያሰሩ አንድ ዙር የገንዳ ፅዳት እና የ3 ወር የአሳ ምግብ አብረን እናቀርባለን ይደውሉልን ያለ ተጨማሪ ክፍያ ያሉበት ድረስ እናመጣለን። 📞NaN 📞NaN Telegram : facebook : instagram :
Show more ...
10 376
1
ተይዟል‼ "ይች እህታችን ምህረት ሀደራ ትባላለች በህገወጥ ስደት ከሀገር ወጥታ ህመም አጋጠማት ለህክምናዋ በማህበራዊ ሚዲያ ከ1 ሚሊየን በላይ ብር ተሰበሰበላት። እሷም በሀገር ውስጥ ለመታከም አዲስ አበባ ገባች።የተሰበሰበው ገንዘብ በምስሉ ላይ በሚታየው አቶ ተስፋዬ ስዩም ስም ወደ አካውንት እንዲገባ ተደረገ።የንፋስ ስልክ ላፍቶ ፖሊስ መምሪያ ግለሰቡ በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ እያጣራበት ይገኛል።" ቅን ልቦች
12 245
8
የዋጋ ማስተካከያ የተደረገባቸው እጣዎች ሽያጭ የዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ዛሬ ሚያዚያ 28/2016 ባደረገው ስብሰባ ከግንቦት 1/2016 ጀምሮ የእጣ ሽያጭ ዋጋ ላይ ማስተካከያ ያደረገ ሲሆን እንደሚከተለው መሆኑን እንገልጻለን። ①. ደሴ ገራዶ ጡንጂት አምባ አደባባይ ላይ የሚገኝ 3 መጋቢ መንገድ ያለው የቅይጥ ንግድ ሳይት፤ ፕላን እየተሠራለት ያለ 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤት፤ አንድ ሱቅ  እና አንድ የጋራ ገቢ ያለው ፍሎር 170 ሺህ ብር ②. ደሴ ገራዶ አዲሱ ምሪት ጡንጅት አምባ ሳይት፤,ካርታ ጨርሰ፤ፕላን እየተሰራለት ያለ እና የሁለት ወር መዋጮ ያለው 👉ባለ 2 መኝታ መኖሪያ ቤት እና 1 ሱቅ 220 ሺህ ብር 👉በለ 3 መኝታ መኖሪያ ቤት እና 1 ሱቅ በ280 ሺህ ብር ለበለጠ መረጃ በማህበሩ ስልኮች:— NaN ወይም NaN ይደውሉ ታማኝነት መገለጫችን ነው። ዶ/ር አብዱ፣ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት የማልማትና የማከፋፈል ህ/ሽ/ማ
Show more ...
12 094
1
አክሱም‼ በአክሱም የቅዱስ ያሬድ ሀውልት ተመረቀ። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የኃይማኖት አባቶች፣ የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ተወካይ፣ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ተወካይ እና በርካታ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶችና የአክሱም ከተማ ነዋሪዎች ተገኝተዋል። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት ምእመናን በመታሰቢያ ሀውልቱ ግንባታ ደስተኛ ቢሆኑም በግንባታው ላይ ቅሬታ እንዳላቸው ፋስት መረጃ ከትግራይ ቴሌቪዥን ዘገባ ተመልክተናል።
11 586
8
ADVERTISMENT አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት   የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች ➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት ➢ ለማድያት ➢ ለሱኳር በሽታ ➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ) ➢ለጨጎራ ህመም ➢ለስፈተወሲብ ➢ለደም ግፊት ➢ለአስም ወይም ሳይነስ ➢ለሚጥል በሺታ ➢ ለእሪህና ቁርጥማት ➢ለራስ ህመም (ማይግሪን) ➢ለቺፌ ና ለጭርት ➢ለቋቁቻና ፎረፎር ➢ለእጢና ለእባጭ ➢ለወገብ ህመም ➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም ➢ለጆሮና ለአይን ህመም ➢ለሆድ ህመም ➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን። 👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን። አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና    ስልክ ቁጥር   📲NaN                          📲NaN                          📲NaN ቴሌግራም ቻናላችን
Show more ...
11 155
0
የብላቴ የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ለ42ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ፖሊስ መሠረታዊ ኮማንዶ ሠልጣኞችን ትናንት አርብ ግንቦት 9/2016 አስመርቋል።
10 913
2
ADVERTISMENT በከሚሴ ከተማ ውስን እጣዎች የቀሩት የገበያ ማዕከል በስጡዲን ሰይድ፣መሀመድ ኑራ እና ጓደኞቹ ህ/ሽ/ማህበር ኑ ጨፋ የገበያ ማዕከልን ለጋራ ጥቅም በጋራ እንስራ በማለት እንጋብዛለን። 👉የቦታው መገኛ:—በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን ከሚሴ 👉የቦታው ስፋት:— 1426ካሜ 👉የቦታው አቀማመጥ:—በ3 በኩል መንገድ የሚያገኘው አስፓልት ዳር እንዲሁም መሬቱ ላይ ጅምር  ግንባታ ያለው 👉ግንባታው የተጀመረ 42 ኮለን የወጣለት እና ቤዝመንት ስላብ የተሞላ በተጨማሪ ሰፊ ክፍት ቦታ ያለው። 👉የማህበር አባላት ብዛት maximum=65 👉የአንድ ሰው ክፍያ: 660,000 ብር 👉የአንድ እጣ ድርሻ:— 12ካሬ ሱቅ ወጥ ከመሬት ጀምሮ እና ሌሎች የጋራ ጥቅም የሚሰጡ(ካፌ፣ቢሮ፣መሰብሰቢያ አዳራሽ እና መኖሪያ ቤቶች ይኖሩታል) 👉እስካሁን 83% እጣ ተሸጧል። 👉እኩል መዋጮ እኩል ድርሻ። 👉እኩል መዋጮ እኩል ድርሻ‼ 👉የቀሩት በጣም ውስን እጣዎች ስለሆኑ ይፍጠኑ።በቅርቡ ወደ ሙሉ ግንባታ ይገባል። ለበለጠ መረጃ ይደውሉ። NaN NaN በስጡዲን ሰይድ፣መሀመድ ኑራ እና ጓደኞቹ ህ/ሽ/ማህበር ከሚሴ‼          
Show more ...
11 445
0
ትግራይ‼ ብሄራዊ የተሃድሶ ኮሚሽን፣ በቀጣዮቹ ኹለት ወራት በትግራይ በመጀመሪያው ዙር 75 ሺህ የቀድሞ ተዋጊዎችን ትጥቅ በማስፈታት መልሶ ለማቋቋም እንዳቀደ ማቀዱን አስታውቋል። ኮሚሽኑ ይህን የገለጠው፣ በትጥቅ ማስፈታትና መልሶ ማቋቋም ሂደቱ ዙሪያ መቀሌ ላይ አገር ዓቀፍ ምክክር መካሄዱን ተከትሎ ነው። ኮሚሽኑ በአገር ዓቀፍ ደረጃ ለሚተገብረው ዕቅድ ባጠቃላይ 750 ሚሊዮን ዶላር ያስፈልገኛል ይላል። ባጠቃላይ በመልሶ ማቋቋም መርሃ ግብሩ የሚታቀፉት የቀድሞ ተዋጊዎች 274 ሺህ 800 ያህል መኾናቸውንም ኮሚሽኑ ገልጧል ሲል ዶቸቬለ ዘግቧል።
11 904
3
ADVERTISMENT ለሳምንቱ ማገባደጃ ምን አቅደዋል? ለግብይትዎ የባንካችንን የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ይጠቀሙ፡፡ የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ፡- •  ገንዘብ ለማስተላለፍ •  የአየር ሰዓት ለመሙላት •  ዕለታዊ የውጪ ምንዛሬ ተመን ለመመልከት •  የሂሳብ እንቅስቃሴን ለማየት •  የኢትዮጵያ አየር መንገድ ክፍያዎችን ለመፈጸም ያስችልዎታል፡፡ በዚህ የቴክኖሎጂ ዘመን ኑሮዎን ለማቅለል፣ ጊዜን ለመቆጠብ ፈጣንና አስተማማኝ በሆነው የንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የሞባይል ባንኪንግ መተግበሪያ ይጠቀሙ‼ አገልግሎቱን ለማግኘት በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የባንካችን ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ!      ይሠሯል ከልብ፣ እንደ ንብ!       ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ የሶሻል ሚዲያ ገጾቻችንን Like, Follow እና Share ስለሚያደርጉ እናመሰግናለን! ቲክቶክ፡ ፌስቡክ፡ ቴሌግራም ቻናል፡ ኢንስታግራም፡ ዩቲዩብ: htthttps://www.youtube.com/://youtube.com/ ሊንክዲን፡
Show more ...
12 890
0
በ3 አባላት 9 ሚሊዮን ብር … በመደራጀት ላይ ባለዉ ግዕዝ ባንክ አደራጅ ኮሚቴ አባላት ከሰሞኑ ተፈጠረ ወይንም ይፋ ወጣ በተባለ ዉዝግብ በመደራጀት ላይ ያለዉ ባንኩ ፈተና እንዳጋጠመዉ ተነግሯል። በዋነኛነት በዉስጥ ችግር ክፍፍል አጋጥሞታል የተባለዉ ግዕዝ ባንክ በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ጦርነት ወቅት የባንኩ አደራጅ ኮሚቴ ሶስት አባላት ለእያንዳንዳቸው ሶስት ሚሊዮን ብር ለስራ ማስኬጃ በሚል ህገወጥ በሆነ መልኩ ገንዘብ አዉጥተዉ እንደነበር መረጋገጡን ድርሻቸው ያልወሰዱ አደራጆች ማጋለጣቸውን ዛሬ ሰምተናል😳። ዝርዝሩ👇እዚህ አለ
14 978
6
ጎርፍ በ16 ቀናት የ14 ሰዎች ህይወት ቀጥፏል ባለፉት አስራ ስድስት ቀናት በጉጂ፣ በምዕራብ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተከሰረተ ጎርፍ የ14 ሰዎች ህይወት አለፈ ባለፉት 16 ቀናት በምዕራብ ጉጂ፤ በሲዳማ፤ ማእከላዊ ኢትዮጵያ እና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ14 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ106 ሺ ሰዎች በላይ መፈናቀላቸውን የአውሮፓ ኮሚሽን የአስቸኳይ ድጋፍ ማስተባበሪያ ማዕከል ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡ በሪፖርቱ መሰረት ፦ - በምእራብ ጉጂ 120 ሺ 481 ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተዋል፡፡ በተጨማሪም 102 ሺ 128 ሰዎች ተፈናቅለው የ5 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ ከ 3ሺ በላይ ቤቶች በከፊል እና ሙሉ ለሙሉ መውደማቸው ሲገለጽ ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር እንዳለ ተመላክቷል፡፡ - በደቡብ ኢትዮጵያ ደግሞ 4ሺ ሰዎች በጎርፍ ተጠቅተው የ3 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተጠቁሟል፡፡ - በማእከላዊ ኢትዮጵያ 4ሺ 65 ሰዎች ሲፈናቀሉ የ6 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተመላክቷል፡፡ በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች በግጭቶችና ከአየር ንብረት ጋር በተያያዘ በሚደርሱ ድንገተኛ አደጋዎች ምክንያት አፋጣኝ ምላሽ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ውስንነት እንዳለ የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አሳውቋል፡፡
Show more ...
14 939
1
ለት/ቤት የተጠየቀ ትብብር‼ ✔በደቡብ ወሎ ዞን፡ ደሴ ዙሪያ ወረዳ ውስጥ ለሚገፕው የገታራ በራራ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በአካባቢው ተወላጆች በተቋቋመ ኮሚቴ የተለያዩ ድጋፎችን የማሰባሰብ ስራ እየተከናወነ ይገኛል። ✔ት/ቤቱ ዘንድሮ የሚያስፈትናቸውን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ጨምሮ ከታች ክፍል ያሉ ተማሪዎች የቤተ መፅሃፍት፣የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅና የቤተ ሙከራ አገልግሎት አያገኙም። ✔ይህንን ችግር ለመቅረፍ ገንዘብ በማሰባሰብ ኮምፒዩተሮች፣መፅሃፍት እና የቤተ ሙከራ እቃዎች ለመግዛት ጥረት እየተደረገ በመሆኑ እርሶ በገንዘብም ሆነ በአይነት ድጋፍ እንዲያደርጉ በአክብሮት ተጋብዘዋል። ✔ድጋፉን በአይነት መስጠት ለምትፈልጉ አዲስ አበባም ሆነ ሌላ ከተማ ኮሚቴው ካላችሁበት እንደሚረከብ እየጠቆምን ያለዎትን ምላሽ በቴሌግራም ግሩፑ ላይ መልዕክት ያስቀምጡልን። ✔የገንዘብ ድጋፉ በአቶ ሰይድ መሀመድና በዶ/ር ኢብራሂም አህመድ ስም በተከፈተው አካውንት ገቢ በማድረግ ተባባሪነትዎን እንዲያሳዩ በማክበር ተጠይቀዋል። 👉 ቴሌግራም: 👉የሂሳብ ቁጥር 1000627585105  CBE         የት/ቤቱ ገቢ አሰባሳቢ ኮሚቴው
Show more ...
14 563
7
ማርስ ላይ ዘመናዊ ከተማ በቀጣይ 10 አመታት ውስጥ ሰዎችን ማርስ ላይ ማስፈር እንደሚጀመርና በ30 አመት ውስጥ ማርስ ላይ ዘመናዊ ከተማ እንደሚገነባ የስፔስ ኤክስ መስራች ኤለን መስክ ገልጿል። የማርስ ከተማ ግንባታን እውን ለማድረግ ስፔስ ኤክስ በርካታ የቅኝት ሳተላይቶችን በቅርቡ እንደሚልክ ማስታወቁን የዴይሊ ስታር ዘገባ ያመላክታል። "በጥቂት አመታት ውስጥ ሰዎችን በማርስ ላይ የማስፈር ዕቅዳችንን ዕውን እናደርጋለን" ብሏል የ52 ዓመቱ ቢሊየነር ኤለን መስክ። "ከ10 ዓመት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ሰዎችን ማርስ ላይ ማስፈር እንጀምራለን፤ ከበረታን እስከ 20 ዓመት፣ በእርግጠኝነት ግን በ30 ዓመት ውስጥ ዘመናዊ ከተማ በማርስ ላይ እንገነባለን" ብሏል ኤለን መስክ። እ.አ.አ 2002 የተመሰረተው ስፔስኤክስ ወደ አለማቀፉ የህዋ ጣቢያ ለመጀመሪያ ጊዜ መንኮራኩር እና ጠፈርተኞችን የላከ የግል ኩባንያ ነው።
Show more ...
15 318
18
በኢትዮጲያ ለሚካሄደው ሀገራዊ ምክክር የሙስሊሙ ቁጥር አናሳ በመሆኑ የተሳታፊዎች ልየታው በድጋሚ እንዲካሄድ እና በሙስሊሙ በኩል የቀረቡ አጀንዳዎች በሀገራዊ ምክክሩ እንዲካተቱ የኢትዮጲያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። ባለ 2 ገፁ መግለጫ ከላይ ተያይዟል
16 823
10
Last updated: 11.07.23
Privacy Policy Telemetrio