Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Categoría
Ubicación del canal e idioma

audience statistics Wasu Mohammed(ዋሱ መሀመድ)

እንኳን ደህና መጡ‼ ✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞ https://t.me/WasuMohammed  ✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞ http://t.me/Wasulife  ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏 
223 983-222
~19 725
~16
9.29%
Calificación general de Telegram
Globalmente
3 943lugar
de 78 777
16lugar
de 396
En categoría
319lugar
de 3 169

Género de suscriptores

Averigua cuántos suscriptores masculinos y femeninos tienes en el canal.
?%
?%

Idioma de la audiencia

Descubre la distribución de los suscriptores de canales por idioma
Ruso?%Inglés?%Árabe?%
Crecimiento del canal
GráficoTabla
D
W
M
Y
help

La carga de datos está en curso

Duración del usuario en el canal

Descubra cuánto tiempo permanecen los suscriptores en el canal.
Hasta una semana?%Viejos?%Hasta un mes?%
Ganancia de suscriptores
GráficoTabla
D
W
M
Y
help

La carga de datos está en curso

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዛሬ ከለሊቱ 6፡00 ሰዓት እስከ ነገ ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ድረስ CBEbirr ሲቢኢ ብር አገልግሎት ሙሉ በሙሉ እንደሚቋረጥ እወቁልኝ ብሏል።
15 166
18
👉በሊባኖስ ቤሩት ደቡባዊ ክፍል እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሟቾች ቁጥር 31 ደርሷል። 👉የሊባኖስ ጤና ሚኒስትር ፊራስ አቢያድ እንደገለጹት ከሟቾች ውስጥ ሦስት ህጻናትና ሰባት ሴቶች ይገኙበታል፡፡ 👉የእስራኤል የአየር ጥቃት በሊባኖስ መዲና ሁለት ሕንጻዎችን ያፈራረሰ ሲሆን 68 ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱንም ሚኒስትሩ አክለዋል። 👉እስካሁን 23 ሰዎች በፍርስራሹ ውስጥ ጠፍተዋል ማለታቸውን አልጄዚራ ዘግቧል፡፡
19 818
1
ደሴ ከተማ ጋዜጠኛዋ በመኪና አደጋ ህይወቷ አለፈ። ጋዜጠኛ ማህሌት ተፈራ በአማራ ሚዲያ ኮርፓሬሽን አማራ ኤፍኤም ደሴ 87.9 በሪፖርተርነት በማገልገል ላይ ነበረች። ዛሬ ቅዳሜ መስከረም 11/2016 ዓ.ም ከቀኑ 6:30 አገር ግዛት አካባቢ ከባለቤቷ ጋር የመኪና አደጋ ደረሶባቸዋል።የእሷ ህይወት ወዲያው ሲያልፍ ባለቤቷ በከፍተኛ ጉዳት ራሱን ስቶ ሆስፒታል ገብቷል። የሁለት ሕጻናት ልጆች እናት የነበረችው ማህሌት ተፈራ በሥራ ትጋቷ እና በተግባቢነቷ በሁሉም ባልደረቦቿ እና በአካባቢው ማኅበረሰብ በእጅጉ ተወዳጅ ነበረች። ለቤተሰቦቿና፣ ለሥራ ባልደረቦቿ፣ መጽናናትን እመኛለሁ።
18 986
8
ጋሳ-ኪታ‼ በአፋር ክልል ጋሳ-ጊታ ከተማ በሰሜኑ ጦርነት ከ90 በላይ መኖሪያ ቤቶች የወደሙት ሲሆን ከሰሞኑ 10 መኖሪያ ቤቶችን ተገንብተው በክልሉ ፕሬዝደንት ሀጅ አወል አርባ ርክክብ መደረጉን ከስፍራው የደረሰኝ መረጃ ያመለክታል። ከ80 በላይ ቤቾች አሁንም አለመገንባታቸውን ነዋሪዎቹ ገልፀዋል።
17 617
2
በደሴ ከተማ ገራዶ እና ሀይቅ ህጋዊ ሱቅ እና ቤት ከፈለጉ ወደ ዶ/ር አብዱ ዶክተር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ጎራ በማለት ከ190 ሺህ እስከ 1.4 ሚሊየን ብር የመረጡትን ይግዙ። 👉ገራዶ መናኸሪያ ግቢ ግንባታ የጀመረ 1 አባል በግል 5 ሱቆች እና የጋራ መጠቀሚያ 4 ፍሎሮች መሠረት እየጨረሰ ያለ =1 አጣ 1.4 ሚሊየን 👉ገራዶ ጡንጅት አምባ ከአዲሱ መናከሪያ 800ሜ ላይ 1ሱቅ  እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =200ሺህ 👉ጡንጅት አምባ የ 2 ወር ወርሀዊ መዋጮ የጀመረ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =190ሺህ 👉ጡንጅት አምባ ከመናኸሪያው 800 ሜ ርቀት ላይ ቅርብ የሆነ ሳይት 1 ሱቅ እና  ባለ 2መኝታ አፓርታማ: ፕላን እየጨረሰ ያለ 6 ወር ወርሀዊ የቆጠበ ዋጋ = 265 ሽህ እና 👉ተመሳሳይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ እና 1 ሱቅ 6ወር የቆጠበ ዋጋ= 325 ሺህ 👉ገራዶ በሬ ተራ አለፍ ብሎ ጃእፈር መስጅድ ጀርባ 2 ሱቅ እና  ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ግንባታ የጀመረ = 850ሺ 👉ሌላው ከጎን እዚያው ገራዶ ጃእፈር መስጅድ የመሠረት ማውጫ የሚሆን ቁጠባ ያለው የግንባታ እቃ ያቀረበ 3 ሱቅ እና ባለ 1 መኝታ አፓርታማ =700ሺ 👉ሀይቅ 6 ወር የቆጠበ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ  = 300ሺ ብር ደሴና ሐይቅ ከተሞች ቤት እንዳቅምዎ በህጋዊ መንገድ ለማግኘት እኛን ምርጫዎ ያድርጉ‼ NaN NaN ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር            ደሴ::
Mostrar más ...
17 209
2
የ15 ዓመት ታዳጊን ለአራት በመሆን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ኦፓላሼ ቀበሌ ለአራት በመሆን የ15 ዓመት ታዳጊን አስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ። ተከሳሾች በቁጥር አራት ሲሆን አስፋቸው አለሙ፣ አሻግሬ አበራ፤  ማቲዎስ ደዋና እና አስማማው አሉላ የተባሉ ግለሰቦች ናቸው። ግለሰቦቹ በአመያ ዙሪያ ወረዳ በግምት 8:00 አካባቢ  ጫሬ ዶቄ ቀበሌ ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ኦፓላሼ ቀበሌ እየሄደች የምትገኝ የ15 አመት ታዳጊ አስገድደው መድፈራቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች  ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ተናግረዋል ። በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ክስ የቀረበባቸው ወንጀለኞች ጳግሜ 5 ቀን 2016 ዓ.ም  በዋለው ችሎት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተከሳሾች እያንዳንዳቸው 7 ዓመት ፅኑ እስራት  ተቀጥተዋል። አራተኛ ተከሳሽ ዕድሜው ከ10 እስከ 13 ዓመት በመሆኑ ተከሳሹ  መታሰር የማይችልና እንደዚህ ዓይነት ታዳጊ እስረኞችን ተቀብሎ   በማረምያ ተቋም በዞኑ ባለመኖሩ ምክንያት ቤተሰቡ ፈርሞ ወስዶት ክትትልና በቁጥጥር እንዲያደርግ በማለት ውሳኔ መሰጠቱን ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  እና  ቴሌቪዥን ዘጋቢ ተናግረዋል ።
Mostrar más ...
20 455
8
በአማራ ክልል ከቀያቸው የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን የመንግስታቱ ድርጅት አስታወቀ። የመንግስታቱ ድርጅት ግጭቶች እየተባባሱበት በሚገኘው የአማራ ክልል ከቀያቸው ተፈናቅለው በክልሉ በሚገኙ የተለያዩ ዞኖች ተጠልለው የሚገኙ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን መጨመሩን አስታወቀ። ባለፉት አራት ወራት በሺዎች የሚቆጠሩ የክልሉ ነዋሪዎች ከቀያቸው ተፈናቅለው በክልሉ በሚገኙ የተለያዩ ዞኖች ተጠልለው ይገኛሉ ያለው የመንግስታቱ ድርጅት ሪፖርት በክልሉ ከሚገኙ ስምንት ወረዳዎች 76ሺ 345 ሰዎች መፈናቀላቸውን አመላክቷል፤ ከእነዚህ ውስጥ 34 በመቶ የሚሆኑ በተጠለሉባቸው አከባቢዎች ከሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎች ጋር ተቀላቅለው በመኖር ላይ እንደሚገኙም አስታውቋል። የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ትላንት መስከረም 10 ቀን 2017 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርቱ የተፈናቃዮቹ አኗኗራቸው በማዕከላት ውስጥ እጅግ በተጨናነቀ ሁኔታ ነው ሲልም ገልጿል።  በክልሉ ነዋሪዎች ከቀያቸው ለመፈናቀል ዋነኛ ምክንያታቸው በክልሉ በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት፣ ኑሯቸው በመመሳቀሉ እና ኢኮኖሚያቸው በመውደሙ መሆኑን አትቷል። “ይህ የኑሯቸው መመሰቃቀል እንዲሁመ ባስጠለላቸው ማህበረሰብ ላይ ያለው ጫና ተደማምሮ የሰብአዊ ቀውሱን የበለጠ አባብሶታል” ሲለ የመንግስታቱ ሪፖርት ሁኔታው ገልጿል። ተፈናቃዮቹ መጠለያ እና ለመኖር አስፈላጊ የሆኑ ምግብ ነክ ያልሆኑ እቃዎች እጅግ ያስፈልጋቸዋል ያለው ሪፖርቱ  በክልሉ በመካሄድ ላይ ያለው ግጭት የእርዳታ አቅርቦትን እና ተደራሽነትን አስቸጋሪ አድርጎታል ሲል ገልጿል። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በክልሉ የቀጠለው ግጭት ሰዎችን ከማፈናቀል ባለፈ የክልሉን ኢኮኖሚ በከፍተኛ ሁኔታ እየጎዳው መሆኑን አመላክቷል።
Mostrar más ...
1
0
🌻🌻የአዲስ ዓመት ታላቅ ቅናሽ🌻🌻 ።።። በቦሌ ጌቱ ኮሜርሽያል አጠገብ።።። 💥ባለ 2  እና ባለ 3መኝታ አፓርትመንት ቤቶች 💥የተናጠል ካርታ የተዘጋጀላቸው 💥ሁሉም የተፈጥሮ ብረሃን ያላቸው 💥ምቹ የአከፋፈል ሁኔታ ።።በተጨማሪ በወሎ ሰፈር እና ሌሎችቦታዎች ላይ።። 💥አፖርትመንት ቤቶችን ጠቅላላ ዋጋ 5 ሚሊየን ብር ጀምሮ 💥የንግድ ሱቆችን ✅ በሾላ(ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ) ✅ መስቀል ፍላወር ✅ አየር ጤና ጠቅላላ ዋጋ 1,400,000ብር ጀምሮ ✨✨ልዩ የሚያደርገን በከተማችን ሁሉም ቦታወች ላይ በተለያየ የግንባታ ደረጃ የሚገኙ አፓርትመንት ቤቶችን እና የንግድ ሱቆችን በኢትዮጵያ ብር በአንድ ቦታ ማቅረባችን ነው።✨✨ ሻምፕዮን ፕሮፐርቲስ ስኬትዎን ከኛ ጋር ያክብሩ! 251983616161 ይደውሉ Telegram:      Facebook:     LinkedIn:   Instagram: Website:
Mostrar más ...
20 166
1
ይህ ብራዚል የተፈፀመ ነው‼ ግለሰቡ የአንድ አመት እና የሰባት ወር ህፃናትን ደፍሮ ታስሯል። በግለሰቡ ድርጊት የተቆጡ ዜጎች ፖሊስ ጣብያውን ሰብረው በመግባት ደፋሪውን ከነ ህይወቱ አውጥተው አስፓልት ላይ ቤንዚን አርከፍክፈው አቃጥለውታል።

file

21 540
69
የድቪ 2026 ማመልከቻ መቼ ይጀመራል? የዓለማችን ልዕለ ሀያል የሆነችው አሜሪካ ከፈረንጆቹ 1995 ዓመት ጀምሮ በድቪ ሎተሪ አማካኝነት ወደ ሀገሯ በመውሰድ ለይ ትገኛለች፡፡ ኢትዮጵያ ለዚህ እድል ከተፈቀደላቸው ሀገራት መካከል አንዷ ስትሆን በየዓመቱ በአማካኝ ከ4 ሺህ እስከ 5 ሺህ ኢትዮጵያዊያን ወደ አሜሪካ ያቀናሉ፡፡ የድቪ 2024 እድለኛ ኢትዮጵያዊን የቪዛ ማመልከቻቸው ከጥቂት ቀናት በኋላ የሚያበቃ ሲሆን የድቪ 2025 እድለኞች ደግሞ ከያዝነው መስከረም ወር መጠናቀቅ በኋላ ወደ አሜሪካ ለመጓዝ የቪዛ ጥያቄያቸውን ማቅረብ ይጀምራሉ፡፡ ይህ በዚህ እንዳለም የድቪ 2026 የማመልከቻ ጊዜ ከአንድ ሳምንት በኋላ የሚጀመር ሲሆን ለአንድ ወር እንደሚቆይ የአሜሪካ ስቴት ዲፓርትመንት አስታውቋል፡፡ የማመልከቻ ጊዜው ከመስከረም 21 ቀን እስከ ጥቅምት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ባሉት 30 ቀናት ይቆያል የተባለ ሲሆን አሸናፊ እድለኞች ደግሞ ግንቦት ወር ጀምሮ ማወቅ እንደሚቻልም ተገልጿል፡፡ የድቪ 2025 አመልካቾች አሸናፊ እድለኞች ባሳለፍነው ግንቦት ወር ላይ ይፋ የተደረገ ሲሆን አፍሪካ፣ እስያ፣ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ፣ ደቡብ አሜሪካ እና አውስትራሊያ የዚህ እድል ተጠቃሚዎች ናቸው፡፡ አፍሪካ የዚህ እድል ትልቁን ኮታ የምትሸፍን ሲሆን በዲቪ 2022 ፕሮግራም ግብጽ፣ አልጀሪያ እና ሱዳን እያንዳንዳቸው 6 ሺህ ሰዎች እድለኞች ሲሆኑ ሞሮኮ 4 ሺህ 138 ፣ ዲሞክራቲክ ኮንጎ 3 ሺህ 347 ፣ጋና 3 ሺህ 145 ፣ ኢትዮጵያ ደግሞ 2 ሺህ 988 ሰዎች የዲቪ እድለኛ እንደሆኑ ከተቋሙ ድረገጽ ያገኘነው መረጃ ያስረዳል።alain ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇
Mostrar más ...
20 234
55
ኖቢ ከምፕሌክስ NOBI COMPLEX ሽያጭ ተጀምሯል‼ መሃል ከተማ ልደታ መናፈሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ግንባታው የተጠናቀቀ አፓርትመት ቤቶች ባለ 2 እና ባለ 3 መኝታ ቤቶች (Full Finshed) • የእያንዳንዱ ወለል ከፍታ ከ3 ሜትር በላይ • ሌት ተቀን የማይቋረጥ ጀኔሬተርና የከርሰ ምድር ውኃ • 24 ሰዓት ጥበቃ ፣ ካሜራና የእሳት አደጋ መከላከያ • በቂ የመኪና ማቆሚያ ቤዝመንት • 2 ዘመናዊ ሊፍቶች ሽያጭ ተጀምሯል የቤትዎን ዲጂታል ካርታና ቁልፍ እጅ በእጅ ወይንም በባንከ ብድር ይረከቡ ይደዉሉ👇 251938333355 251938333377 ይፃፉ👇 ኖቢ ኮምፐሌክስ
19 783
1
መቀሌ‼ በዶ/ር ደብረፅዮን የሚመራው ህውሃት በመቀሌ ከተማ ህዝባዊ ውይይት እየተካሄደ ነው። መድረኩን የህወሓት ሊቀ መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል፣ አማኑኤል አሰፋ እና የመቀሌ ከተማ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና ከንቲባ ይትባረክ አምሃ እየመሩት ይገኛሉ። ውይይቱ ከመስከረም 11 እስከ 16 በሁሉም ከተሞችና ወረዳዎች ይካሄዳል። በውይይት መድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሕወሃት ሊቀመንበር ዶ/ር ደብፅዮን ገብረሚካኤል መድረኩ በዚህ ፈታኝ ጊዜ ውስጥም ቢሆን ከህዝቡ ጋር በመመካከር መካሄድ አለበት ብለዋል። እነዶ/ር ደብረፅዮን ከሠሞኑ በጊዜያዊ አስተዳደሩ ጋር ውጥረት ውስጥ መግባታቸው ይታወሳል።
18 334
3
በደሴ ከተማ ገራዶ እና ሀይቅ ህጋዊ ሱቅ እና ቤት ከፈለጉ ወደ ዶ/ር አብዱ ዶክተር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ጎራ በማለት ከ190 ሺህ እስከ 1.4 ሚሊየን ብር የመረጡትን ይግዙ። 👉ገራዶ መናኸሪያ ግቢ ግንባታ የጀመረ 1 አባል በግል 5 ሱቆች እና የጋራ መጠቀሚያ 4 ፍሎሮች መሠረት እየጨረሰ ያለ =1 አጣ 1.4 ሚሊየን 👉ገራዶ ጡንጅት አምባ ከአዲሱ መናከሪያ 800ሜ ላይ 1ሱቅ  እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =200ሺህ 👉ጡንጅት አምባ የ 2 ወር ወርሀዊ መዋጮ የጀመረ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =190ሺህ 👉ጡንጅት አምባ ከመናኸሪያው 800 ሜ ርቀት ላይ ቅርብ የሆነ ሳይት 1 ሱቅ እና  ባለ 2መኝታ አፓርታማ: ፕላን እየጨረሰ ያለ 6 ወር ወርሀዊ የቆጠበ ዋጋ = 265 ሽህ እና 👉ተመሳሳይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ እና 1 ሱቅ 6ወር የቆጠበ ዋጋ= 325 ሺህ 👉ገራዶ በሬ ተራ አለፍ ብሎ ጃእፈር መስጅድ ጀርባ 2 ሱቅ እና  ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ግንባታ የጀመረ = 850ሺ 👉ሌላው ከጎን እዚያው ገራዶ ጃእፈር መስጅድ የመሠረት ማውጫ የሚሆን ቁጠባ ያለው የግንባታ እቃ ያቀረበ 3 ሱቅ እና ባለ 1 መኝታ አፓርታማ =700ሺ 👉ሀይቅ 6 ወር የቆጠበ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ  = 300ሺ ብር ደሴና ሐይቅ ከተሞች ቤት እንዳቅምዎ በህጋዊ መንገድ ለማግኘት እኛን ምርጫዎ ያድርጉ‼ NaN NaN ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር            ደሴ::
Mostrar más ...
17 115
2
የሄዝቦላህ ከፍተኛ ወታደራዊ መሪ እስራዔል በቤሩት በፈጸመችው የአየር ጥቃት መገደላቸው ተሰማ። እየተባባሰ በመጣው የእስራዔልና ሄዝቦላህ ፍጥጫ የአሁኑ ግድያ ሁለቱ አካላት ወደ ሙሉ ጦርነት እንዳያመሩ ስጋት አሳድሯል። ሄዝቦላህም የጦር መሪ የነበሩት ኢብራሂም አቂል መገደላቸውን አረጋግጧል። ከዛ ቀደም ብሎ ሄዝቦላህ በመዲዋና ዳሂኤህ በተባለ አካባቢ በተፈጸመው የአየር ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸውን ገልጾ ነበር። በከተማዋ ደቡባዊ ዳርቻ የምትገኘው አካባቢ የሄዝቦላህ ጠንካራ ይዞታ እንደሆነች ይነገራል።
17 937
2
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 እንኳን አደረሳችሁ እያልን  የአዲስ አመት ልዮ ስጦታ !!! እስከ አዲስ አመት ብቻ የሚቆይ  ቅናሽ እንዳያመልጥዎ  📍 በ380,000 ብር የቤት ባለቤት  ይሁኑ ። ቤት መግዛት አሁን ነው የምንለዎት በምክንያት ነው። የዶላር መጨመር እንዳያሳስቦ እኛ ጋር ሽያጭ በኢትዮጲያ  ብር ነው።                        ➡️በሲኤሚሲ ሚካኤል                        ➡️አያት ባቡር ጣቢያ                        ➡️ በሲኤሚሲ የተባበሩት                        ➡️ በአያት ዞን 3 የሚገኘውን  ሳይቶቻችንን  እነሆ ለደንበኞቻችን  ጀባ  ብለናል ።             ✳️  ከባለ 1 መኝታ -ባለ 4 መኝታ             ✳️  ከ70 ካሬ -150 ካሬ ✏️ ከአያት ሪልእስቴት  ቤት  ሲገዙ  ከሚያገኙት ጥቅም  በትንሹ     ❇️     ሽያጭ በኢትዬጲያ ብር እንጂ      በዶላር አይደለም ።       ❇️    ነፃ የመኪና ማቆሚያ      ❇️    ሠፊ የልጆች መዝናኛ      ❇️    የሠርግ አዳራሽ እና የልጆች kG ት/ቤት      ❇️ በ 8% ቅድመ ክፍያ ✅   ያስተውሉ ሽያጭ በኢትዮጲያ ብር ነው ቤትዎን እስኪረከቡ ምንም አይነት የዋጋ ጭማሪ አይደረግቦዎትም   🕐🕑  ይፍጠኑ ቤት የመግዛት ሀሳብ ካልዎት  ለተወሠነ  ቀን  እና ለተወሠኑ ቤቶች ብቻ የሚቆይ ቅናሽ ስለሆነ  እንዳያመልጥዎት 📱ለበለጠ መረጃ እና ሳይትለመጓብኘት  በቀጥታ   📞  NaN         NaN         NaN ወይም በቴሌግራም  በዋትሳፕ ይደውሉ
Mostrar más ...
17 845
0
ተነጋግራችሁ ስሩ:አስባችሁ ወስኑ‼ ከ2 ወር በፊት የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የስራ ኃላፊ👉"ጥዋት እና ማታ ያለውን መጨናነቅ ለማስቀረት " በሚል የኮድ 2 ተሸከርካሪዎች በፈረቃ እዲንቀሳቀሱ ሊደረግ መሆኑን ይህም ከ2 እስከ 3 ወር ባለው ጊዜ ወደ ተግባር ይገባል"አሉ እኚሁ ኃላፊ ይህን በተናገሩ በሰዓታት ውስጥ መ/ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያ ይወጣና " ይሄ ወደፊት በጥናት የሚሆን እንጂ በቅርቡ ተግባራዊ የሚሆን አይደለም ፤ የእኔ አቋም አይደለም " የሚል ምላሽ ሰጥቶ ጉዳዩ በዛው አበቃ። 👉ትናንት ደግሞ የትራንስፖርት ቢሮ " ትምህርት ቤት በመከፈቱ የትራንስፖርት መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለብዙሃን ትራንስፖርት (ህዝብ ማመላለሻ) ብቻ የተመረጡ መንገዶች አሉ ከእሁድ ጀምሮም ተግባራዊ ይደርጋል " የሚል መግለጫ ለሚዲያ ያሰራጫል።ሰዓታት ሳይቆይ ቢሮው " ከባለድርሻ አካላት ጋር እስክንወያይ ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት ባለበት ይቀጥላል " የሚል ውሳኔ በማሳለፍ የቀድሞውንና ለህዝብ የተሰራጨውን ውሳኔ ቀሪ አድርጎታል። ተነጋግራችሁ ስሩ:አስባችሁ ወስኑ‼ ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇 አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
Mostrar más ...
18 619
9
ተነጋግራችሁ ስሩ:አስባችሁ ወስኑ‼ ከ2 ወር በፊት የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን የስራ ኃላፊ👉"ጥዋት እና ማታ ያለውን መጨናነቅ ለማስቀረት " በሚል የኮድ 2 ተሸከርካሪዎች በፈረቃ እዲንቀሳቀሱ ሊደረግ መሆኑን ይህም ከ2 እስከ 3 ወር ባለው ጊዜ ወደ ተግባር ይገባል"አሉ እኚሁ ኃላፊ ይህን በተናገሩ በሰዓታት ውስጥ መ/ቤቱ በማህበራዊ ሚዲያ ይወጣና " ይሄ ወደፊት በጥናት የሚሆን እንጂ በቅርቡ ተግባራዊ የሚሆን አይደለም ፤ የእኔ አቋም አይደለም " የሚል ምላሽ ሰጥቶ ጉዳዩ በዛው አበቃ። 👉ትናንት ደግሞ የትራንስፖርት ቢሮ " ትምህርት ቤት በመከፈቱ የትራንስፖርት መጨናነቅ እንዳይፈጠር ለብዙሃን ትራንስፖርት (ህዝብ ማመላለሻ) ብቻ የተመረጡ መንገዶች አሉ ከእሁድ ጀምሮም ተግባራዊ ይደርጋል " የሚል መግለጫ ለሚዲያ ያሰራጫል።ሰዓታት ሳይቆይ ቢሮው " ከባለድርሻ አካላት ጋር እስክንወያይ ድረስ የትራንስፖርት አገልግሎት ባለበት ይቀጥላል " የሚል ውሳኔ በማሳለፍ የቀድሞውንና ለህዝብ የተሰራጨውን ውሳኔ ቀሪ አድርጎታል። ተነጋግራችሁ ስሩ:አስባችሁ ወስኑ‼ ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇 አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ
Mostrar más ...
1
0
አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት   የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች ➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት ➢ ለማድያት ➢ ለሱኳር በሽታ ➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ) ➢ለጨጎራ ህመም ➢ለስፈተወሲብ ➢ለደም ግፊት ➢ለአስም ወይም ሳይነስ ➢ለሚጥል በሺታ ➢ ለእሪህና ቁርጥማት ➢ለራስ ህመም (ማይግሪን) ➢ለቺፌ ና ለጭርት ➢ለቋቁቻና ፎረፎር ➢ለእጢና ለእባጭ ➢ለወገብ ህመም ➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም ➢ለጆሮና ለአይን ህመም ➢ለሆድ ህመም ➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን። 👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን። አድራሻ:አዲስ አበባ አየር ጤና    ስልክ ቁጥር   📲NaN                          📲NaN                          📲NaN ቴሌግራም ቻናላችን
Mostrar más ...
20 594
0
ውሳኔው መሠረዙ ተሠምቷል። የአዲስ አበባ ከተማ ትራንስፖርት ቢሮ ዛሬ አውጥቶት የነበረውና ከመጭው እሁድ ጀምሮ ይተገበራል የተባለው ለብዙሃን ትራንስፖርት ብቻ የሚሰጡ መስመሮች ልየታ እንድቀር መወሰኑ ተሰምቷል።በቀጣይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ተወያይቸ ይፋ እስከማደርግ በአዲስ አበባ ለብዙሃን ትራንስፖርት ብቻ አገልግሎት የሚሰጡ መስመሮች በሚል ይፋ የተደረጉት መስመሮች እንደድሮው ባለበት ይቀጥላል መባሉ ታውቋል።ትራንስፖርት ቢሮው:- 👉ከቦሌ- ፒያሳ፣ 👉ከቦሌ- ሜክሲኮ፣ 👉ከቦሌ- አራት ኪሎ፣ 👉ከቦሌ- አውቶቢስ ተራ፣ 👉ከቦሌ- ሽሮሜዳ፣ 👉ከጀሞ- ፒያሳ እና 👉ከጀሞ- ሜክሲኮ በደርሶ መልስ ለብዙሃን ትራንስፖርት አገልግሎት ብቻ መሰጠት እንድችሉ በሚል አሳውቆ ነበር፡፡ጩኸቱ ሲበዛ መሠረዙ ተሠምቷል።
24 887
18
የሶማልያ መንግስት ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ፑንትላንድ ግዛት የምታጓጉዘው ያልተፈቀደ የጦር መሳሪያ ዝውውርን በጽኑ አወግዛለሁ አለ። ይህ ድርጊት በሶማሊያ ሉዓላዊነት ላይ ከፍተኛ ጥሰትን የሚፈጥር እና ከባድ የብሄራዊ እና ክልላዊ ደህንነት አንድምታዎችን ይፈጥራል ብሏል። ከኢትዮጵያ ወደ ፑንትላንድ የጦር መሳሪያ ሁለት መኪናዎች ያለምንም ዲፕሎማሲያዊ ተሳትፎ እና ፍቃድ የጦር መሳሪያ ሲያጓጉዙ በሰነድ የተገኙ መረጃዎች ያረጋግጣሉ፣ ይህም የሶማሊያን የግዛት ሉዓላዊነት በግልፅ መጣሱን ያሳያል ብሏል። የሶማሊያ መንግስት ኢትዮጵያ ለአለም አቀፍ ህግጋት የምታደርገውን ጥረት እና ለቀጣናው መረጋጋት ያላትን ቁርጠኝነት በእጅጉ እንዳሳሰበው ገልጿል። አሁን በሁለቱ ሀገራት መካከል የተፈጠረው ውጥረት በዲፕሎማሲያዊ መንገድ እንዲፈቱ ቁሮጠኛ ነን ብሏል። ቤተሰብ❤ በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ 👇 አዳዲስ መረጃዎች እንዲደርስዎ Join አድርገው👇በዚህ ይከታተሉ ጥቆማና ማስታወቂያ 👇መቀበያ
Mostrar más ...
25 168
6
ሶማሊያ ወታደራዊ ሄሊኮፕተር ተከሰከሰ ከሞቃዲሾ በስተደቡብ ምዕራብ 30 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው አርቢስካ፣ አፍጎን አውራጃ በሚገኘው የአፍሪካ ህብረት ጦር አቅራቢያ ነው ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው። ትናንት ሀሙስ አመሻሽ በደረሰው በዚህ አደጋ በአደጋ አራት ​​የውጪ ዜጎች ተጎድተዋል ሄሊኮፕተሩ የተከሰከሰው የኢንጂን ችግር አጋጥሞት ነው ተብሏል። ሶስት ተሳፋሪዎች ከባድ ጉዳት ሲደርስባቸው አንዱ ደግሞ ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶበታል ሲል የዜና ምንጩ ኦል አፍሪካን አስነብቧል።
25 316
6
ፍቅር እስከ መቃብር ፊልም ታገደ ወደ ፊልም ተቀይሮ በኢቢሲ እየታየ የነበረው የክቡር ዶክተር ሐዲስ አለማየሁ «ፍቅር እስከ መቃብር» ልብወለድ ድርሰት እንዳይታይ ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ ተሰጥቶበታል።ማስረጃው ከላይ ተያይዟል።
24 603
22
ፕሬዝዳንት ፑቲን በዚህ አመት 1.4 ሚሊዮን ድሮን እንዲመረት አዘዙ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ ባለ የሰው አልባ አውሮፕላን አልያም የድሮን ማምረቻ ማዕከልን ጎብኝተዋል። ፕሬዝዳንቱ በዚህ ጊዜ እንዳሉት ሩሲያ የድሮን ምርቶችን ባለፈው ዓመት ከነበረው 10 እጥፍ እንዲጨምር ትዕዛዝ አስተላልፈዋል ተብሏል። የሩሲያ ጦር ባሳለፍነው ዓመት 140 ሺህ አዲስ ድሮኖችን የታጠቀ ሲሆን ህ ቁጥር በዚህ ዓመት ወደ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን እንዲያድግ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል።እነዚህ ድሮኖች በዚህ አመት ለራሺያ ጦር ገቢ ይቀርባሉ ብለዋል።
26 229
6
በደሴ ከተማ ገራዶ እና ሀይቅ ህጋዊ ሱቅ እና ቤት ከፈለጉ ወደ ዶ/ር አብዱ ዶክተር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ጎራ በማለት ከ190 ሺህ እስከ 1.4 ሚሊየን ብር የመረጡትን ይግዙ። 👉ገራዶ መናኸሪያ ግቢ ግንባታ የጀመረ 1 አባል በግል 5 ሱቆች እና የጋራ መጠቀሚያ 4 ፍሎሮች መሠረት እየጨረሰ ያለ =1 አጣ 1.4 ሚሊየን 👉ገራዶ ጡንጅት አምባ ከአዲሱ መናከሪያ 800ሜ ላይ 1ሱቅ  እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =200ሺህ 👉ጡንጅት አምባ የ 2 ወር ወርሀዊ መዋጮ የጀመረ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ =190ሺህ 👉ጡንጅት አምባ ከመናኸሪያው 800 ሜ ርቀት ላይ ቅርብ የሆነ ሳይት 1 ሱቅ እና  ባለ 2መኝታ አፓርታማ: ፕላን እየጨረሰ ያለ 6 ወር ወርሀዊ የቆጠበ ዋጋ = 265 ሽህ እና 👉ተመሳሳይ ባለ 3 መኝታ አፓርታማ እና 1 ሱቅ 6ወር የቆጠበ ዋጋ= 325 ሺህ 👉ገራዶ በሬ ተራ አለፍ ብሎ ጃእፈር መስጅድ ጀርባ 2 ሱቅ እና  ባለ 2 መኝታ አፓርታማ ግንባታ የጀመረ = 850ሺ 👉ሌላው ከጎን እዚያው ገራዶ ጃእፈር መስጅድ የመሠረት ማውጫ የሚሆን ቁጠባ ያለው የግንባታ እቃ ያቀረበ 3 ሱቅ እና ባለ 1 መኝታ አፓርታማ =700ሺ 👉ሀይቅ 6 ወር የቆጠበ ፕላን እየጨረሰ ያለ 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ አፓርታማ  = 300ሺ ብር ደሴና ሐይቅ ከተሞች ቤት እንዳቅምዎ በህጋዊ መንገድ ለማግኘት እኛን ምርጫዎ ያድርጉ‼ NaN NaN ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት ማህበር            ደሴ::
Mostrar más ...
22 561
7
Última actualización: 11.07.23
Política de privacidad Telemetrio