የባድ ወልዶችን'ኮ የምወዳቸው በምክንያት ነው።
ይሄው በግዴታና በጥቅማ ጥቅም እያከፈሩ ወላጆችን ያለ ጧሪና ቀባሪ በማስቀረት በርካታ ቤተሰብ እየፈረሰ ባለበት የሐድያ ዞን ውስጥ ጎራ ብለው ታሪክ ሠርተዋል።
ዛሬ ጠዋት ተነስተው የገፈቱ ቀማሽ ወደሆኑት ሆመቾ ከተማ አስተዳደርና ግቤ ወረዳ ከዚያራ አቅንተው፤ የአካባቢው ሙስሊሞች የመቀበሪያ ስፍራ እንኳን የሌላቸዉ በመሆኑ አዲስ ለሚገነባዉ መስጂድም የገንዘብ ድጋፍ አድርገው ተመልሰዋል። አላህ ይቀበላችሁ!
1) ሲሀም ዱቄት ፋብሪካ- 270,000
2) ፈድሉ ዱቄት ፋብሪካ- 140,000
3) ኸድጃ ዱቄት ፋብሪካ- 50,000
4) ወራቤ ዑሥማን መስጂድ ጀመዓህ— 100,000
5) ኢክራም መድኃኒት መደብር-10,000
6) ሸይኽ ሙሰማ – 10,000
7) ሳሊም ሰይድ- 20,000
8) ሙስጠፋ ህንፃ መሳሪያ-10,000
9) ሰይድ- 10,000
10) ዒዘዲን ኮንቴዉና ጓደኞቹ- 50,000
11) ሐጅ ዐብድ-ል-ዓዚዝ አደም-20,000
በሉ! እናንተም አካባቢያችሁን በደንብ አስከብሩ። እናንተ ስትበረቱ ነው ለሌላውም የምትተርፉት። የዛሬ አያድርገውና ሐድያም ከተወሰኑ አስርተረ አመታት የበፊት የሙስሊም ሱልጣኔት ነበረች። ኢንሻ አላህ አሁንም ወደማንነቱ ትመለሳለች።
||
t.me/MuradTadesseادامه مطلب ...