The service is also available in your language. To switch the language, pressEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Гео и язык канала

статистика аудитории ETHIO-MEREJA®

Addisababa, Ethiopia🇪🇹 News & Media Company® . USA : Washington . . . ለጥቆማ እና ማስታወቂያ ለማሰራት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ!! 👉  @ethio_merejabot  ✔ 
128 179-30
~20 029
~10
14.46%
Общий рейтинг Telegram
В мире
7 438место
из 78 777
В стране, Эфиопия 
45место
из 396
В категории
265место
из 2 420

Пол подписчиков

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое количество женщин и мужчин подписаны на канал.
?%
?%

Язык аудитории

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое распределение подписчиков канала по языкам
Русский?%Английский?%Арабский?%
Количество подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Время жизни пользователя на канале

Если это ваш канал, тогда можете узнать как надолго задерживаются подписчики на канале.
До недели?%Старожилы?%До месяца?%
Прирост подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
🏃‍♂️🏃🏃‍♂️በመሃል ፒያሳ ሊሴገብረማርያም ት / ቤት ዘመናዊ ቤት ከ ቴመር ፕሮፐርቲ 👉ስቱዲዮ .....48 and 46 ባለ አንድ መኝታ.....66...64....71...75 ባለ ሁለት መኝታ.....75....78...71....99...92...91 ባለ ሶስት .....111....106 🏠 ተጨማሪ የንግድ ሱቅ ፒያሳ አድዋ ሙዝየም ፊትለፊት በሚኒሊክ አደባባይ ከ12 ካሬ እስከ 22 ካሬ ለወርቅቤት .....የሚውሉ 💴 483,000 ብር ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት ይሁኑ!!! ለተጨማሪ መረጃ የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ፡ ለበለጠ መረጃ ይደውሉ ፡ ☎️0904657777/0902597777 ያግኙን

files/Last.mp4

2 186
0
በቤሩት እስራኤል በፈጸመችው የአየር ጥቃት የሟቾች ቁጥር 31 ደረሰ በሊባኖስ ቤሩት ደቡባዊ ክፍል እስራኤል ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሟቾች ቁጥር 31 ደርሷል። የሊባኖስ ጤና ሚኒስትር ፊራስ አቢያድ እንደገለጹት ከሟቾች ውስጥ ሦስት ህጻናትና ሰባት ሴቶች ይገኙበታል፡፡ የእስራኤል የአየር ጥቃት በሊባኖስ መዲና ሁለት ሕንጻዎችን ያፈራረሰ ሲሆን 68 ሰዎች ላይ ጉዳት ማድረሱንም ሚኒስትሩ አክለዋል። የከተማዋ ትራንስፖርት ሚኒስትር አሊ ሃሜህ እስራኤል በመኖርያ ሕንጸዎች ላይ ያደረሰችው ፍንዳታ የጦር ወንጀል መሆኑን እና ቀጣናውን ወደለየለት ጦርነት የሚገፋ መሆኑን ተናግረዋል። እስካሁን 23 ሰዎች በፍርስራሹ ውስጥ ጠፍተዋል ማለታቸውን አልጄዚራ ዘግቧል፡፡ የእስራኤል ጦር ግን ጥቃቱ የሄዝቦላህ ከፍተኛ አመሮችን ኢላማ ያደረገ ነበር ብሏል፡፡ ሄዝቦላህም ኢብራሂም አቂል እና አህመድ መሀመድ ዋሀቢ የተባሉ የጦር አዛዥ ኮማንደሮቹ በጥቃቱ እንደሞቱበት አረጋግጧል።
Показать полностью ...
10 959
4
🔔 ዋጋ Price ➤59,900ብር  🔔 🔅የ 2 አመት የጽሑፍ ዋስትና እና 🔅ከ 20 አመት በላይ ልምድ    የምግብ ጠረጴዛ ከነ 6 ወንበር Dining Table & 6 Chairs Follow us on TikTok👇
11 878
2
🌺Adjustable Laptop & Tablet Stand 💯High Quality(Aluminium) ✔️ላፕቶፕ ጭን ላይ አስቀምጠው መጠቀም ለከፋ ጉዳት እንደሚያጋልጥ የጤና ባለሙያዎች ይናገራሉ ፤ እንዲሁም ቴብል ላይ አድርገዉ ሲጠቀሙ ፋኑ ስለሚደፈን  ከፍተኛ ሙቀት በመጠር ድምፅ ያሰማል። 👉ለዚህ ሁሉ መፍትሄ ተጣጣፊ የላፕቶፕ ፣ ታብሌት Holder በተመጣጣኝ ዋጋ ገዝተዉ የእርስዎንና የላፕቶፕዎን ጤንነት ይጠብቁ።🔥 Available Color: Silver  💦 ዋጋ፦ ✅  1000 ብር | መገናኛ*               ☎️ NaN        ☎️ NaN
11 499
4
🌺Marble pattern water proof wall sticker 👉የቤትውን ውበት አንድ ደረጃ ከፍ የሚያደርግ 👉ውሀ የማያስገባ 👉ቅባት ዘይት ነገሮች 👉እሳትና ተቀጣጣይ ነገሮችን የሚቋቋም ለኪችን ካቢኔት እና ግርግዳ ለባኞ ቤት ግድግዳና ለቤትዎ ማስዋቢያ 👉👉Size:- 5 meter 🌼5Meter x 60cm = 1500        ☎️ NaN        ☎️ NaN
10 181
0
የ15 ዓመት ታዳጊን ለአራት በመሆን የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ በኮንታ ዞን አመያ ዙሪያ ወረዳ ኦፓላሼ ቀበሌ ለአራት በመሆን የ15 ዓመት ታዳጊን አስገድዶ መድፈር ወንጀል የፈፀሙ ተከሳሾች በእስራት ተቀጡ። ተከሳሾች በቁጥር አራት ሲሆን አስፋቸው አለሙ፣ አሻግሬ አበራ፤  ማቲዎስ ደዋና እና አስማማው አሉላ የተባሉ ግለሰቦች ናቸው። ግለሰቦቹ በአመያ ዙሪያ ወረዳ በግምት 8:00 አካባቢ  ጫሬ ዶቄ ቀበሌ ቤተሰብ ለመጠየቅ ወደ ኦፓላሼ ቀበሌ እየሄደች የምትገኝ የ15 አመት ታዳጊ አስገድደው መድፈራቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች  ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  እና  ቴሌቪዥን ተናግረዋል ። በአስገድዶ መድፈር ወንጀል ጥፋተኛ ሆነው ክስ የቀረበባቸው ወንጀለኞች ጳግሜ 5 ቀን 2016 ዓ.ም  በዋለው ችሎት ከ1ኛ እስከ 3ኛ ተከሳሾች እያንዳንዳቸው 7 ዓመት ፅኑ እስራት  ተቀጥተዋል። አራተኛ ተከሳሽ ዕድሜው ከ10 እስከ 13 ዓመት በመሆኑ ተከሳሹ  መታሰር የማይችልና እንደዚህ ዓይነት ታዳጊ እስረኞችን ተቀብሎ በማረምያ ተቋም በዞኑ ባለመኖሩ ምክንያት ቤተሰቡ ፈርሞ ወስዶት ክትትልና በቁጥጥር እንዲያደርግ በማለት ውሳኔ መሰጠቱን ኢንስፔክተር ደጀኔ አሰፋ ለብስራት ሬዲዮ  እና  ቴሌቪዥን ተናግረዋልተናግረዋል። (ብስራት)
Показать полностью ...
11 433
8
ኤክስፐርት ለመሆን እና ከፍተኛ ተፈላጊነት ባላቸው ሙያዎች የምስክር ወረቀት ማግኘት ይፈልጋሉ? የ Safaricom Talent Cloud ትክክለኛው ቦታ ነው፡ በመረጡት የትምህርት ዘርፍ እውቀትን ለመገንባት በጥሩ ሁኔታ ከተዘጋጁ ኮርሶች በተጨማሪ የሚከተሉትን ያገኛሉ፡- - በመረጡት የሙያ መስክ የላቀ ለመሆን እንዲረዳዎ በባለሙያዎች የተመረጡ የትምህርት ካሪኩለሞች - እጅግ ታዋቂ ከሆነው Pluralsight የonline መማሪያ ድህረገጽ ሰርተፍኬት ልምድ ባላቸው ባለሙያዎች የሚመሩ የስልጠና ቡድኖችን - በየወሩ ነጻ የ6 GB የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚም ይሆናሉ እነዚህን ተጨማሪ ጥቅማጥቅሞችና ግልጋሎቶች በማግኘት በፍጥነት ያሎትን እዉቀትና ክህሎት በማሳደግ በስራ ዘርፎ ዉጤታማ መሆን ይችላሉ። ይጎብኙ! ለበለጠ መረጃ ቴሌግራሞ ቻናላችንን ይቀላቀሉ
Показать полностью ...
12 459
7
የፍቅር እስከ መቃብር የተሸጠበት ሰነድ! | "'የሀዲስ አለማየሁ ወራሽ ነን!' የሚሉት ሰዎች ወይ መረጃው በትክክል የላቸውም ወይም አጉል መካሪ የማይሆን እዳ ውስጥ እየከተታቸው ነው።" ይህንን ያለን ጉዳዩን በቅርበት የሚያውቅ የተከበረ ሰው ነው። NB፣ ከላይ ክቡር ዶክተር ሀዲስ አለማየሁ መጽሐፉ ወደ ፊልም እንዲቀየር ባላቸው ፍላጎት መብቱን ለሜጋ የሸጡበት ሰነድ ነው። Via ፣ Getu temesgen
14 099
11
የፍቅር እስከመቃብር ፊልም በፍርድ ቤት እግድ ወጣበት። ወደ ፊልም ተቀይሮ በኢቢሲ እየታየ የነበረው የክቡር ዶክተር ሐዲስ አለማየሁ «ፍቅር እስከ መቃብር» ልብወለድ እንዳይታይ ፍ/ቤቱ ትዕዛዝ መስጠቱ ተሰምቷል። "የቀረበው ክርክር ተመርምሮ ውሳኔ ለመስጠት እስከተያዘው ተጠሮ ማለትም እስከ ህዳር 23 ቀን 2017 ዓ.ም ድረስ ወይም ከወዲሁ ትእዛዙ መነሳቱ እስከሚገልጽ ድረስ ወደ ፊልም የተቀየረው ተጠቃሹ የድርሰት ስራ በማናቸውም መንገድ ለህዝብ እይታ እንዳይቀርብ እንዳይሰራጭ በፍ/ብ/ስ/ስ/ህግ/ ቁጥር 154 መሰረት ታግዷል።"
15 897
31
ንግድ ባንክ ቪዛ ካርድን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችል ስምምነት ተፈራረመ!! የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞቹ ካርዶችን በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸዉን ስምምነት ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ተፈራረመ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዝዳት አቤ ሳኖ እንደገለጹት ፤ባንኩ ከቪዛ ኢንተርናሽናል ጋር ለረጅም አመታት የዘለቀ አጋርነት ያለዉ ሲሆን የሚጠቀምባቸዉ ካርዶችም የቪዛ ኢንተርናሽናል ናቸው። በዛሬዉ ዕለት ባንኩ ያደረገው ስምምነት ወደ ዉጭ የሚጓዙ ደንበኞች በውጭ ምንዛሬ በአለም አቀፍ ደረጃ መጠቀም የሚያስችላቸው ነው ብለዋል። ስምምነቱ ለአምስት አመት የሚቆይ ሲሆን ቪዛ ለባንኩ ድጋፍ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
15 823
14
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን:22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ቢሮ ቁጥር 206
15 298
0
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን:22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ቢሮ ቁጥር 206 Telegram Facebook LinkedIn Twitter
937
1
ፓዊ : አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ሕፃናት ተገላገሉ በፓዊ አጠቃላይ ሆስፒታል የ42 ዓመት ዕድሜ ያላቸው እናት በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን ተገላገሉ። ወይዘሮ አደባባይ የሺነህ ነዋሪነታቸው በአዊ ብሔረሰብ ዞን ጃዊ ወረዳ አሊኩራንድ ቀበሌ ሲሆን÷ ትናንት በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ውስጥ በሚገኘው ፓዊ አጠቃላይ ሆስፒታል ነው ሶስት ወንድና አንድ ሴት የተገላገሉት። ጨቅላ ህጻናቱ ጊዜያቸው ሳይደርስ በሰባት ወር የተወለዱ በመሆኑ በህፃናት ፅኑ ህሙማን ክፍል ክትትል እየተደረገላቸው እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ በሆስፒታሉ መንታ መውለድና አልፎ አልፎም አንዲት እናት እስከ ሶስት ሕፃናትን በአንድ ጊዜ መገላገል የተለመደ ቢሆንም በአንድ ጊዜ አራት ሕፃናትን ሲወለዱ ግን የአሁኑ የመጀመሪያ መሆኑን ሚድዋይፈሪ ሞገስ ጌታቸው ተናግረዋል። ወላጅ እናት የአሁኑን ጨምሮ ለስድስተኛ ጊዜ የወለዱ ሲሆን÷ በአሁኑ ሰዓት በሙሉ ጤንነት ላይ እንደሚገኙ የህክምና ባለሙያው ገልጸዋል፡፡ ወ/ሮ አደባባይ በሰላም እንዲገላገሉ ለረዷቸው የሕክምና ባለሙያዎችና የፓዊ ወረዳ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት ምስጋና ማቅረባቸውን የፓዊ ወረዳ ኮሙኒኬሽን መረጃ ያመላክታል፡፡
Показать полностью ...
11 865
14
ዘመናዊውን ዲጂታል ተች ስቶቭ ለምፈልጉ በሙሉ! ቆንጆ እና ዘመናዊ ተች ስቶቭ ይዘንላችሁ መጥተናል! Silver Crest Digital Touch Stove(ትልቁ)   🇩🇪Germen technology (Design) ♦️Ceramic Stove ♦️3500watt power ♦️ፈሳሽ ወደውስጥ የማያስገባ ♦️Timer እና Lock የተገጠመለት ♦️ለሁሉም ድስቶች የሚስማማ 💦 ዋጋ፦ 7200ብር✅ ሱቅ free delivery        ☎️ NaN        ☎️ NaN
12 329
4
13 627
4
ከ55 ሺህ ብር ጀምሮ ሰፊ ላልሆኑ፥ለመካከለኛ እንዲሁም ሰፋ ላሉ ቤቶች የሚመጥኑ ዘመናዊ የቤት ዕቃዎችን  በአንድ ላይ ለሚወስዱ ልዩ ቅናሽ ማድረጋችንን ስንገልጽልዎት በታላቅ ደስታ ነው። ለዋጋ መረጃና ሌሎች ምርቶቻችን  የቴሌግራም ቻናላችን ይቀላቀሉ 👇         👇        👇

file

15 343
3
በደንበኛ ጎርፍ ሲጨናነቁ ማየት ደስታችን ነዉ የእርሶ ከፍታ የኛም ነዉ!! ስልክ፡ 0988800031 ኢ-ሜል፡ ቴሌግራም: አድራሻችን: 22 ማዞሪያ ኮሜት ህንጻ፣ ብሮ ቁጥር 206 Telegram Facebook LinkedIn Twitter
1
0
''ገንዘቡን ንቄ አይደለም፣ እኔም የደሀ ቤተሰብ ነኝ....ቅር ያሰኘኝ እውቅና አሰጣጡ ነበር !'' - አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ ዛሬ በማሪዮት ሆቴል የኦሎምፒክ ኮሚቴ ሽልማት ስነስርዓት ላይ ንግግር አድርገዋል። ባለፈው መንግስት ሽልማት ባበረከተበት ወቅት ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴን ይቅርታ በመጠየቅ ገንዘቡን አይመጥነኝም በማለት መልሰው መነጋገሪያ ሆነው በበነጋታው ይቅርታ መጠየቃቸው ይታወሳል ። አሰልጣኙ ዛሬ እንደተናገሩት በኦሎምፒኩ አትሌቶች ውጤታማ እንዲሆኑ ከውድድሩ በፊት ወደ ፓሪስ በማቅናት በግል ወጪ የውድድር ኮርሱ (መርጫ ስፍራ) መመልከታቸውን ይፋ አድርገዋል ። በወቅቱ ከልፋታቸው አንፃር የተበረከተላቸው ብር ቅር አሰኝቷቸው እንደነበር አስታውሰው መጠኑ ብር ሜዳልያ ላመጡበት ቢሆን አግባብ ነው ብለው እንደሚያምኑ ጠቁመዋል ። እነሆ ሙሉ የቪዲዮ ንግግራቸው
Показать полностью ...

file

18 068
13
የፌደራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት የኦሎምፒክ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴን አገደ መስከረም 8 2017 ዓ.ም በመዝገብ ቁጥር 333122 የዋለው ችሎት በይግባኝ ባዮች በእነ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገ/ስላሴ (4 ሰዎች) እና መልስ ሰጪ የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ (5 ሰዎች) ጉዳይ የተመለከተው ፍርድ ቤቱ ይግባኝ ባዮች በዋናነት ያነሱት - ግንቦት 5 2016 እና ሰኔ 4 2016 የተከናወኑ ህገወጥ የጠቅላላ ጉባኤ እና የስራ አስፈፃሚ ምርጫ እንዲታገድ - የህዝብ እና የሀገር ሀብት እንዳይባክን ከደመወዝ ክፍያ ውጪ የባንክ አካውንት እንዲታገድ ጠይቀዋል የይግባኝ መነሻቸውን ፍርድ ቤቱ የመረመረ ሲሆን አመልካቾችና ጠበቆች በሰጡት ምልሽ በዋናነት ህግና ስርዓት ተከብሮ ተቋሙን የመታደግ አላማና ወደነበረበት ከፍታ ለመመለስ ከመሻት የመነጨ ፍላጎት እና ቁጭት እንጂ የጥቅምም ሆነ የስልጣን ፍላጎት እንደሌላቸው ለፍርድ ቤት አስረድተዋል፡፡ ከስራ አስፈፃሚዎች ነውጠኝነትና ለስርዓትና ለህግ ያለመገዛት አዝማሚያ በስራ ማስኬጃ ሰበብ ብክነት እንዳይኖር እንዲሁም በሪፎርም በሚል ምክንያት የታቀዱ ብክነቶች ስለመኖራቸው መረጃ ስላለን ፍርድ ቤቱ አካውንቱን እንዲያግድ ያቀረቡትን ጥያቄ ተቀብሎ ትእዛዝ ለባንኮችና ለዋና መስሪያ ቤቱ የእግድ ትዕዛዝ ተላልፏል፡፡ ሌላኛው ትእዛዝ ለኢ.ፌ.ድ.ሪ ባህልና ስፖርት ሚኒስቴር በቀን 04/10/2016 ዓ.ም የተደረገው ምርጫ የታገደ መሆኑን እንዲያውቁና እግዱን እንዲፈፅሙም ታዟል፡፡ የመልስ ሰጪዎችን ምላሽ ለመስማት ለመስከረም20 ፍርድቤቱ ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡
Показать полностью ...
15 607
6
የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ በፓሪስ ኦሎምፒክ ሜዳልያ ላመጡ አትሌቶች ሽልማት አበረከተ ። በማሪዮት ሆቴል እየተካሄደ በሚገኘው የሽልማት ስነስርዓት በኦሎምፒክ ሪከርድ በመስበር ወርቅ ያመጣው አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሚሊዮን ብር ተሸልሟል። በማራቶን ብር ላስገኘችው ትዕግስት አሰፋ ፣ በ800 ፅጌ ድጉማ እና በ10ሺ ብር ላመጣው በሪሁ አረጋዊ የ1 ሚሊዮን ብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ለአሰልጣኞችም ሽልማት የተበረከተ ሲሆን ለሁለቱ የማራቶን አሰልጣኝ ገመዶ ደደፎ 1.8 ሚሊዮን ብር ተበርክቶላቸዋል። አትሌት ቀነኒሳ በቀለ እና አትሌት ለሜቻ ግርማ ልዩ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል። ዛሬ የኦሎምፒክ ኮሚቴ የባንክ አካውንት በድጋሚ እንዲታገድ ውሳኔ መተላለፏ ይታወቃል ።
15 162
3
Последнее обновление: 11.07.23
Политика конфиденциальности Telemetrio