The service is also available in your language. To switch the language, pressEnglish
Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Гео и язык канала

статистика аудитории Ethio 360 Media🟢🟡🔴

ኢትዮጲያ ለዘላለም ትኑር !!! 
44 6910
~0
~14
0
Общий рейтинг Telegram
В мире
22 297место
из 78 777
В стране, Эфиопия 
171место
из 396
В категории
1 303место
из 3 169

Пол подписчиков

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое количество женщин и мужчин подписаны на канал.
?%
?%

Язык аудитории

Если это ваш канал, тогда можете узнать какое распределение подписчиков канала по языкам
Русский?%Английский?%Арабский?%
Количество подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Время жизни пользователя на канале

Если это ваш канал, тогда можете узнать как надолго задерживаются подписчики на канале.
До недели?%Старожилы?%До месяца?%
Прирост подписчиков
ГрафикТаблица
Д
Н
М
Г
help

Идет загрузка данных

Почасовой прирост аудитории

    Идет загрузка данных

    Время
    Прирост
    Всего
    События
    Репосты
    Упоминания
    Посты
    Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
    አስቸኳይ‼️ ስለ መከላከያ ምርኮኞች‼️ አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ የሚማርካቸውን በተለይ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እንዲሁም መሳሪያወቻቸውን ከ ጂፒኤስ አቅጣጫ ጠቋሚ ነፃ መሆናቸውን ሳያረጋግጡ መጠቀም እጅግ አደገኛ ነው ሲሉ ተናገሩ። መሳሪያውን ከመጠቀም በፊት አስፈላጊውን ፍተሻ ማድረግ እና በአብዛኛው የመከላከያ ዩኒፎርሞችም ጂፒኤስ አቅጣጫ ጠቋሚ የተገጠመላቸው በመሆኑ በማቃጠል ማስወገድ ተገቢ ነው ብለዋል። እንዲሁም ምርኮኛ የመከላከያ አባሎችን ወደ ፋኖ መቀላቀል ተገቢ አይደለም ብለዋል።
    5 911
    0
    ለመንግስት ቅርብ በሆኑና በገዥው ፓርቲ በሚተዳደሩ የመገናኛ ብዙሀን ሲሰሩ የነበሩ አራት ጋዜጠኞች ሀገር ጥለው መኮብለላቸውን ከተለያዩ ምንጮች አረጋግጠናል። ዋዜማ
    3 313
    0
    ጎጃም‼️ ትናንት በአዋበል ወረዳ ሉማማ እንዲሁም ቁይ መገንጠያ በተደረገ ውጊያ በርካታ ሰብዓዊ ጉዳት ደርሷል። በተለይ በመንግሥት የፀጥታ ሀይሎች ላይ የፋኖ ተዋጊዎች ከፍተኛ ሰብዓዊ ጉዳት አድርሰዋል ተብሏል። ከአምስት በላይ ንፁሃን ዜጎች ህይወታቸውን አጥተዋል።
    5 766
    0
    የፅናት ተምሣሌት እስክንድር ነጋ‼️
    9 037
    0
    ጎጃም‼️ ጎጃምን ከፅንፈኛው ሀይል ለማፅዳት የመጨረሻው ዘመቻ በሚል በአብይ አሕመድ ሠራዊት የተከፈተው መጠነ ሰፊ ጥቃት እየተመከተ ነው። በአራት አቅጣጫዎች የገባው የአገዛዙ ሰራዊት በአራቱም አቅጣጫዎች በለስ ሳይቀናው በከፍተኛ ኪሳራ እየተመታ መሆኑን ከታማኝ ምንጮች ማረጋገጥ ተችሏል። መዳረሻውን ቋሪት አድርጎ የገባው ይህ ሠራዊት በህዝብ ማእበል እንዲሁም በፋኖ ሰራዊት ፊት አውራሪነት የተመከተ ሲሆን ከፍተኛ ቁጥር ያለው ምርኮኛ መመዝገቡንም ለማወቅ ተችሏል።
    10 241
    0
    ጎጃም‼️ በጎጃም በሁሉም ዞኖች ከኦሮሙማው ሰራዊት ጋር ለነፃነቱ እየተዋደቀ ይገኛል። በጎጃም በሁሉም ዞኖች በሚባል ደረጃ ከትናንት በስተያ ጀምሮ ውጊያ ተቀስቅሷል። በዋናነት በደጋዳሞት ቋሪት፣ይልማናዴንሳ፣ሞጣ(ምላጭበር)፣በደንበጫ(ቅቤገደል)፣ቢቡኝ(አረፋ መድሃኒዓለም ሽሜ አቦ)፣ቡሬ፣ቲሊሊ(ዛሬ ለሊት 11:00 ጀምሮ)፣አዋበል ወረዳ(ሉማሜ)፣ደጀን ወረዳ(ልዩ ስሙ ትጭት)፣መርጦለማሪያም፣ቢቸና(ቁይ መገንጠያ)---- እና ሌሎች አካባቢዎች ውጊያ እየተካሄደ ነው። ውጊያውን ተከትሎ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ተገድቧል። ከደብረማርቆስ ከተማ ወደ ተለያዩ አካባቢዎች የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ትናንት ጀምሮ ተቋርጧል። ድል ለፋኖ ‼️ ድል ለአማራ‼️
    10 444
    0
    አምባሰል ውጫሌ ‼️ ደቡብ ወሎ  ውጫሌ  በተለምዶ ቁንጥሮ የሚባል ቦታ ላይ ትላንት ጠዋት ጀምሮ ከፍተኛ ጦርነት ሲካሄድ ቆይቶ የፋኖ ተዋጊዎች ከፍተኛ ቁጥር ያለው ክላሽ ከሁለት ዲሽቃ ጋር እንዲሁም ከፍተኛ ቁጥር ካለው ተተኳሽ ጋር ከተማውን ተቆጣጥሯል።
    12 432
    0
    ምስራቅ ጎጃም‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን ደጀን ወረዳ ጉባያ በምትባል ንዑስ ከተማ ትናንት አምስት የሚደርሱ የብልፅግና አመራሮች በፋኖ ተዋጊዎች መገደላቸው ታውቋል። ይህን ተከትሎ በአካባቢው ድጋሚ ውጥረት ነግሷል።
    16 511
    0
    ደራ❗❗ * 3 አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል * ከ10 በላይ ካህናት ተገለዋል በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ደራ ወረዳ በታጠቁ ኃይሎች በደረሰ ጥቃት * 3 አብያተ ክርስቲያናት መቃጠላቸው እና * ከ10 በላይ አገልጋይ ካህናት መገደላቸው ተገልጿል። በምእመናን ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ እንደቀጠለ ገልጸው በደራ ወረዳ ሕገ ወጥ ታጣቂዎቹ ባደረሱት ጥያት ከ400 በላይ የኦርቶዶክሳውያን ቤቶች መቃጠላቸውም ነው የተገለጸው። ታጣቂዎቹ ባደረሱት ጥቃት ከ8 ወረዳዎች በላይ የሚሆኑ የሚሆኑ በርካታ ዜጎች ከአካባቢያቸው ተሰደው ወደ አጎራባች ከተሞች እንደሚገኙ ፤ በከተማው የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያንን ደግሞ አግተው ገንዘብ እየጠየቁ መሆኑም ተመላክቷል። ችግሩን ለመፍታት የሚመለከተው አካል ምንም አይነት ጥረት እያደረገ ባለመሆኑ የምእመናኑ የመኖር ህልውና በአደጋ ውስጥ እንደሚገኝ ለከባድ እንግልትም መዳረጋቸው ነው የተገለጸው። በሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት በሚገኘው ደራ ወረዳ በታጠቁ ኃይሎች ኦርቶዶክሳውያን ላይ ተኮር በሆነ መልኩ በተፈጸመው ጥቃት በተለይም በገጠሩ ክፍል የሚገኙ አብዛኞቹ አብያተክርስቲያናት መዘጋጀታቸውን እና በደረሰው ጉዳት ቤተክርስቲያን አገልግሎት መስጠት መቆሙም ተገልጿል ሲል  ማኅበረ ቅዱሳን ዘግቧል።
    Показать полностью ...
    20 990
    0
    23 215
    0
    “ርዕሰ አንቀጽ” "…ሰላም ለአንተ ይሁን ዘመዴ? እንዴት ነህልን። እየተከታተልንህ ነው። በተለይ የትናንትናው የመረጃ ቴሌቭዥን ነጭ ነጯን መርሀ ግብርህ ላይ ያቀረብከው ዝግጅት እጅግ ግሩም ነበር። እኛም ስብሰባ ላይ ብንውልም ተከታትለነዋል። የብዙ ሰዎችንም የውስጥ ስሜት በነካ መልኩ ያቀረብከው ዝግጅት ግሩም ነበር። እኛም እንደተለመደው ዛሬም ለፋኖ አባላት የሚደርስ መረጃ ጀባ ብለንሃል። ጌታቸው ጉዲና ግን አቢይን ይበላዋል ያልንህን አስምረህ ያዘው። "…ዘመዴ ይኸውልህ ባለፉት 6 ወራት በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ከመከላከያ ከተለያዩ ክፍሎች ተመልምለው የመረጃ ሥልጠና ሲወስዱ ቆይተው፤ ሥልጠናውን ጨርሰው አሁን እነዚያ ሠልጣኞች በተለያዩ ቦታዎች ተመድበዋል። ከዚህም መካከል ዐማራ ክልል አንደኛው የእነዚህ ሠልጣኞች የምድብ ሥፍራ ነው። "…ነገር ግን በዐማራ ክልል የተመደቡት ልጆች በቀጥታ ሥራ ምድብ ሳይሆን የተመደቡት ከመከላከያ በስንብት የወጡ አስመስለው የውሸት የስንብት መልቀቂያ ሰጥተዋቸው ነው የላኳቸው። በተለይ እነዚህ ሰላዮች በደብረማርቆስ አካባቢ በረከት ይላሉ። ለልጆቹም የተሰጣቸው ተልዕኮ ያው የፋኖንና የሕዝቡን እንቅስቃሴ፣ የውጊያ ሞራል ማየት፣ መረዳትና መተንተን ነው። ከዚያም በቀጥታ ለመከላከያ ሪፖርት ማድረግ ነው። "…ከሚፈለጉት መረጃዎች መካከል ለምሳሌ በደብረማርቆስ ከተማ ማን ምን ዓይነት አመለካከት አለው? ፋኖ ስንት ትጥቅ አለው? መሪው ማነው? የት ይውላሉ፣ የትስ ያድራሉ? የሚሉትን ነገሮች በሙሉ መተንተን ነው። እዚህ ላይ ግን ሰላዮቹ የአካባቢው ተወላጅ እንደመሆናቸው በቃ መከላከያ የትአባቱ፣ ዐማራዎችን እያገለለ ነው ሥርአቱ፣ ይሄ ሥርዓት ለዐማራ አይሆንም እያሉ ከሕዝቡ መስማት የሚፈልጉትን ማውጣጣት ነው ዋነኛ የተሰጣቸው መመሪያ። "…ለእነዚህ ከመከላከያ የተሰናበቱ ለተባሉት የተበጀተው ገንዘብ ቀላል አይምሰልህ። ከባድ ብር ነው የተበጀተላቸው። ስለዚህ ራሳቸውም ጥቃቅን ብሮችን በመክፈል መረጃቸውን ይሰበስባሉ። ከዚያ በመረጃው መሠረት ያስመታሉ ማለት ነው። እዚህ ላይ ግን መታወቅ ያለበት ዘመዴ እነዚህ ሰዎች ፀጉራቸውን አሳድገው፣ ዱርዬ መስለው፣ ፋኖም መስለው መጠጥ ቤት እየዋሉ፣ ጠጪ መስለው ገበያ ላይ እየዋሉ፣ ለሰው አዛኝ መስለው ነው የሚመርጁት። ስለዚህ ዘመዴ አሁን ላይ ፋኖም ይሁን የዐማራ ሕዝብ ከፍተኛ ጥንቃቄ ያድርግ ዘንድ ይሄን መረጃ አስተላልፍ።  "…ዘመዴ በቴሌቭዥንም አስተላልፈው። ኢንተርኔት ስለማይሠራ መረጃው በተለያየ ምክንያት በዐማራ ክልል ለሚገኙ ዐማሮች ስለማይደርስ በቴሌቭዥን አስተላልፈው። ይህን መረጃ ከአንተ ቴሌግራም ላይ የሚያነቡ ዐማሮችም ወደ ከተሞቻቸው እየደወሉ ቀድመው ያሰራጩት። አደራ ይህ መረጃ እንዲሁ  በቀላሉ አይደለምና የተገኘው በቶሎ ይበተን። አሁን ላይ ከመከላከያ በስንብት የሚወጣ ምንም ዓይነት ወታደር እንደሌለ ሕዝቡም ፋኖም ይወቅ። ምናልባት እጅ እግራቸው የተጎዱ፣ በቦርድ ካልሆነ በቀር በሌላ ምክንያት የሚወጣ አንድም የለም። ስለዚህ መከላከያ የነበረ አሁን ተባረርኩ፣ ተሰናበትኩ ቢል ማንም ማመን የለበትም። እንደዛ ብሎ ከመጣ ጉዳዩን በከፍተኛ ጥንቃቄ ይመልከቱት። ይፈትሽ፣ ፀጉር፣ ያሳደገ ቢሆን እንኳን ፀጉሩን ይላጩት። ፓንቱን ሳይቀር አስወልቀው በርብረው ይፈትሹት። ፋኖን ልቀላቀል የሚል ካለና መከላከያ የነበረ ከሆነ ምንም ዓይነት የመገናኛ ዘዴዎችን ከመጠቀም ይታገድ። በደንብ ይጠናም።  በከተማ ተከራይ ሲሆን እስከዛሬ የት ነበር? የሚለውን በደንብ ይጠይቁ። አሁን ላይ መከላከያ በመረጃ ሥራ ላይ ነው ተጠምዶ ያለው። "…ዘመዴ ይኸውልህ አሁን ፋኖን ፊትለፊት የመዋጋት አቅምም ሞራልም ያለው ጦር ባለመኖሩ ምክንያት፣ የፋኖ ጥብቅ ዲሲፒሊን ለመጠቃትም በር ስላልከፈተ፣ መከላከያ እንደ መጨረሻ አማራጭ የወሰደው በዚህ መልክ መረጃዎችን እየለቀመ፣ ፋኖዎች በተሰበሰቡበት ጥቃት አድርሰው ድል ተቀዳጀን እያሉ ለጦሩ በማሳየት ሞራሉን ማነሳሳት ስለሆነ አላማቸው ፋኖ ውስጣዊ አንድነቱን ያጠናክር፣ ስብሰባም ሲሰበሰቡ ጥንቃቄ ያድርጉ፣ አደራ እንደቀላል ሳታየው አስተላልፍ ዘመዴ። እስከ ዛሬ ድረስ ከነገርንህ መረጃ ሁሉ በላይ ይህ መረጃ እጅግ በጣም ጠቃሚ ነው። "…ሌላው አንድ ፋኖ ውስጥ ሆኖ መረጃ የሚያስተላልፍ ሰው ስልኩን ይዘነዋል። የኋትስአፕ የመረጃ ልውውጡንም ልከንልሃል። ቁጥሩም አለልህ። በትሩ ኮለርም ስሙን ልከንልሃል። አየህ ዘመዴ ፋኖ ውስጥ ሆነው ለአገዛዙ መረጃ የሚሰጡትን መጠንቀቅ በእጅጉ አስፈላጊ ነው። መረጃውን ያዘው። ለጥፈው ስንልህ ሙሉውን ለጥፈው። በላስታ ፋኖዎች ላይ ነው ለስለላ የተመደበው። የላስታ ፋኖዎች በውስጣቸው ያለውን በሙሉ ስልክ የያዙትን ሰብስበው ይጠርንፉ። ቆፍጠን ብለው የስልክ መልእክቶችንም ይበርብሩ። ከተወሰኑ ሰዎችና ለሥራው አስፈላጊ ከሆኑት በቀር ፋኖ ስልክ መያዝ ቢከለከል ጥሩ ነው። በተለይ የጎንደር ፋኖዎች ሴቶች እየደወሉ ከአንተ ልጅ መውለድ እፈልጋለሁ እያሉ ሽባ እያደረጉአቸው ነው ያልከውን አሁን በቅርቡ ነው ያረጋገጥነው። "…ሌላው ዘመዴ ወታደሩ በሙሉ መክዳት ይፈልጋል። የጨነቀው ነው የበዛው። ጦርነት ባለበት ስፍራ ሁሉ አሮጌ ልብስ ቢዘጋጅ ወታደሩ አይኑን አያሽም። እሱን በሰፊው እንመጣበታለን። ምርኮኛም በመጣ ጊዜ ፀጉሩን መላጨት፣ አልባሳቱን ሁሉ መበርበር፣ ከተቻለም ማስወገድን ፋኖዎች አይርሱ። ድል ለፋኖ ነው። ተዋጊው እግዚአብሔር ነው። የገረመን ብርጌድ ነሀመዱ ትግሬዎች ናቸው ስትል እንዴት ይሆናል። ዘመዴ በቃ እንደልቡ ነው የሚናገረው ብለን ነበር። ይኸው አንተ እንዳልከው ብርጌድ ንሐመዱ አዲግራት ውስጥ ወያኔ ፈቃድ ሰጥታ እንዲመሠረት ማድረጓን ከዜና ማሰራጫዎች ሰማን። ትቀድማለህ ዘመዴ። ሰላም ዋል ብለውኝ ተሰነባብተናል። እኔም ይኸው የጀነራሎቹን መልእክት እንደወረደ ለጠፍኩላችሁ። "ማስታወሻ፣ አንድ ሺ ሰው ላይክ ካደረገው በኋላ የኮመንት መስጫ ሰንዱቁን እከፍትላችኋለሁ። ከዚያ እናንተም ተጨማሪ ምክር ትለግሳላችሁ። • ድል ለዐማራ ፋኖ…! • ድል ለተገፋው ለዐማራ ሕዝብ…! • ድርጅቱ ዘመዴ ነኝ አሸበርቲው…!
    Показать полностью ...
    22 680
    0
    ትግራይ‼️ የትግራይ ክልል ጊዚያዊ አስተዳደር እንዳይካሄድ ያገደዉ ስብሰባ ተካሄደ። የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ከፍተኛ ካድሬዎች ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን በማሳለፍ መጠናቀቁን ህወሃት አሳውቋል። ተጨማሪ መረጃ ይኖራል።
    17 516
    0
    የአውሮፓ ኅብረት አማራ ክልል እየተካሄደ ያለው ግጭት እንዳሳሰበው ገለጸ‼️ በኢትዮጵያ በተለይም በአማራ ክልል እየተካሄደ ያለውን ግጭት ተከትሎ፤ የሰብአዊ መብት ጥሰት መፈጸሙን እንዲሁም በደርዘን የሚቆጠሩ ሰላማዊ ዜጎች መጉዳታቸውን አስመልክቶ የሚደርሱት ሪፖርቶች በእጅጉን እንዳሳሰቡት የአውሮፓ ኅብረት አስታውቋል፡፡ በኅብረቱ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ ሓላፊ የሆኑት ጆሴፕ ቦረል በዛሬ ዕለት ባወጡት መግለጫ፤ በአማራ ክልል በተለይም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ከታወጀበት ጊዜ አንስቶ ከፍተኛ የዜጎች እስራት እየተፈጸመ መሆኑን አንስተዋል። ኅብረቱ የአፍሪካ ኅብረት፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እንዲሁም የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምክክር ኮሚሽን ሲቪል ዜጎችን እንዲጠበቁ፣ ጦርነቱ እንዲቆም እና በግጭቱ አካላት መካከል ውይይት እንዲደረግ እንዲያበረቱ ጥሪ ማቅረቡን ጆሴፕ ቦረል ገልጸዋል። የአውሮፓ ኅብረት በፖለቲካዊ እልባት ወደ ውይይት፣ እርቅ እና ሰላም የሚያመራውን ማንኛውንም ሂደት ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑንም ነው ያመላከቱት። "በተለይም በመካሄድ ላይ ያለው አገራዊ የምክክር ሂደት፤ ለአገሪቱ የወደፊት ሰላም ተጨባጭ እና ዘላቂ መፍትሄ የሚያመጣ በመሆኑ ኹሉም ኢትዮጵያዊ የውይይት መንገዱን ሊከተል ይገባል።" ሲሉ ሃላፊው አሳስበዋል፡፡
    Показать полностью ...
    18 402
    0
    ሰሜን ሸዋ አርማኒያ‼️ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ከሸዋሮቢት ከተማ ወጣ ብሎ አርማኒያ በምትባል መታጠፊያ ቦታ ላይ ትናንት የፌዴራል ፖሊስ በጫነ የፓትሮል መኪና ላይ በደረሰ የደፈጣ ጥቃት አብዛኞቹ የፖሊስ አባላት ህይወታቸውን አጥተዋል።
    17 801
    0
    መርሳ‼️ በሰሜን ወሎ ዞን መርሳ ትናንት ጠዋት ጀምሮ የነበረው ውጊያ ቆሟል። መከላከያ ሰራዊት ጊዜያዊ የመሳሪያ ግምጃ አድርጎት የነበረው የመርሳ ፖሊስ ጣቢያ ተሰብሮ ከፍተኛ ቁጥር ያለው መሣሪያ እና ተተኳሽ ተዘርፏል።
    20 027
    0
    አንድ ሰው ባንክ ለመቀጠር ብሄሩን መጠየቅ ለምን ያስፈልጋል? ይህንንም ከሚመለከተው የባንኩ ሀላፊ ማብራርያ ለማግኘት ሞክሬ አልተሳካም። EliasMeseret
    23 243
    0
    አንጋፋው የታሪክ ምሁር ጋሽ ታዲዮስ ታንቱ

    file

    23 582
    0
    በአማራ ደም የምትበለፅግ ኢትዮጵያን አንፈቅድም‼️

    file

    24 339
    0
    "…ለማንኛውም ይሄ የምታዩት የስንዴ ልመና አቁማ ስንዴ መሸጥ ኤክስፖርት ማድረግም በጀመረችዋ የዘመነ ብልጽግናዋ ኢትዮጵያ በኦሮሚያ ወለጋ እና በዐማራ ክልል በሰሜን ጎንደር ውስጥ የሚታይ አሰቃቂ የራብ አደጋ ነው። "…ዘንድሮ 7 ሚልዮን ህጻናት ወደ ትምህርት ቤት አልሄዱም። በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ትምህርት ቤቶች ወድመዋል። የኦሮሞ ብልፅግና ለድጋሚ ጦርነት ጡንቻ ማሟቁን ተያይዞታል። ደጋፊዎቹም አንበሳ በለው፣ ወደፊት እያሉት ነው። ትግሬም እርሙን ካወጣ በኋላ በሰለስቱ ቀይ ባሕር፣ ወደብ ወደብ ብሎ ሊሞት ነው። ኦሮሞም ያለ "ገላነ ዲማ" ሌላ ወሬ ትቷል። እነ ደሳለኝ መሃል ሜዳ የከሰረው ፓስተር እንኳ የሱፐር ቻትና የሱፐር ስቲከር ለጋሾቹ ኤርትራውያንን ከአሁኑ ይሞልጫቸው ይዟል። ትግሬንም በኤርትራ መሰደብ ጮቤ ያስረግጥ ጀምሯል። "…የተለቪዥኗ ኢትዮጵያ ማርና ወተት የምታፈስ ከንዓን ናት፣ ገሃዷ የእውን ዓለሟ ኢትዮጵያ ግን ራብ፣ ጠኔ፣ ጦርነት፣ ወረርሽ፣ ወባና ኮሌራ ሕዝቧን እንዲህ እንደምታዩት እየረፈረፈ የደቀቀች ሆናለች። ጨቅላ መሪዋ ደግሞ ሁሉን ትቶ በካምቦሎጆ ከጎረምሶች ጋር ቅሪላ ሲገፋ ይውላል። (ዘመድኩን በቀለ)
    Показать полностью ...
    15 649
    0
    ወልድያ‼️ የጉባላፍቶ ወረዳ የፀጥታ ዘርፍ ሃላፊ መሰለ ፍሰሃ በወልዲያ ከተማ በባጃጅ እየተንቀሳቀሱ ባለበት ሰዓት ባሳለፍነው ቅዳሜ መገደላቸው ታውቋል።
    17 143
    0
    ቆቦ‼️ ትናንት ከቆቦ ወደ አላማጣ የሚወስደው መንገድ ዝግ ነበር። ለመንገዱ መዘጋት ምክንያት ደግሞ የመከላከያ ሰራዊት አባላት ከግዳጅ በመጥፋታቸው ነው።
    17 042
    0
    ቁጥር ሁለት‼️ በኦሮሚያ እየተደረገ ያለ ስልጠና ቁጥር ሁለት😂😂😂😂

    file

    17 344
    0
    ፋኖ ተበላህ…! "… ከፋኖ ጋር ለሚኖራቸው ግጥሚያ የሚያደርጉትን ሳምንታዊ የውትድርና ሥልጠና ነው። እይ ሥልጠና፣ ተመልከት ሥልጠና ከአባገዳይ ልጆች ተማሩ። • ፋኖ ግን የሥራህን ይስጥህ…😂😂 (ዘመድኩን በቀለ)

    file

    18 043
    0
    እውነት ነው‼️
    18 347
    0
    እውነት ነው መሰልጠን መታጠቅ ግዴታ ነው‼️

    file

    17 862
    0
    በሀገራችን የኑሮ ውድነት ያመጣው ጣጣ‼️ ኑሮ ከበደኝ "አይኔን ለአይን ባንክ ስጡልኝ" ብሎ እራሱን ያጠፋው አብረሃም የሚባለው ልጅ ይህ ነው። የአንድ ልጅ አባት ሲሆን ሚስቱም ነፍሰጡር ናት። መገናኛ አካባቢ እራሱን አጥፍቶ ተገኝቷል። ነፍስ ይማር❗
    19 173
    0
    አርማኒያ‼️ በሰሜን ሸዋ ዞን ከሸዋሮቢት ከተማ አስተዳደር ወጣ ብሎ አርማኒያ በምትባል የገጠር ቦታ የመከላከያ ሠራዊት በርካታ ሎጂስቲክ ጭነው ሲጓዙ የነበሩ መኪኖች ታግተው የጫኑት እቃ ሙሉ ለሙሉ ለሊቱን መወሰዱ ተሰምቷል። ምድሩን እሳት አድርግበት ለገዳይህ ምግብ እና ጥይት ጭኖ የሚያልፍ ካገኘህ ሳታወድም ተረከበው ግን ምግቡ የተመረዘ ሊሆን ስለሚችል አንተ ከመብላትህ በፊት መከላከያውን አብልተህ አለመመረዙን አረጋግጠህ ተመገብ። አለቀ መፍትሄው ይሄ ብቻ ነው።
    17 332
    0
    ደቡብ ጎንደር‼️ መረጃ አብይ አህመድ የላካቸው ፋኖ ያልሆኑ ሀይሎች ፋኖ ነን በማለት በደቡብ ጎንደር ዘረፋ ላይ ናቸው‼️ ከደብረታቦር 120 ኪ/ሜ ርቀት ላይ የምትገኝ ሰዴ ሙጃ የምትባል ወረዳ ላይ በጣም ከፍተኛ ዘረፋ እና እልቂት እየተፈፀመ ነው። ፋኖ ነን የሚሉ ግን ፋኖ ያልሆኑ ዘራፊወች ህዝቡን እየዘረፉና እየገደሉ ነው። ህዝቡ በጣም ተማሯል።
    19 585
    0
    መሸንቲ‼️ በዚህ ሰዓት ከባህርዳር 18km መሸንቲ ከባድ ተኩስ እየተሰማ እንደሆነ ከነዋሪዎቹ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
    20 861
    0
    ምስራቅ ጎጃም‼️ በምስራቅ ጎጃም ዞን ደብረማርቆስ ከተማ እንደ አዲስ ውጥረት መኖሩ ታውቋል። ዛሬ ከተማዋ በፋኖ ተዋጊዎች ከበባ ተደርጎባታል ተብሏል።
    20 479
    0
    Последнее обновление: 11.07.23
    Политика конфиденциальности Telemetrio