በዚህ የውድድር አመት ምርጥ እና ማንረሳቸው የክለባችን ክስተቶች በደረጃ
1, አማድ በኤፌ ካፑ ግማሽ ፍፃሜ ባለቀ ደቂቃ ያስቆጠራት ግብ
2, ማክቶሚናይ ባለቀ ሰአት ብሬንትፎርድ ላይ ያስቆጠራት ግብ(2-1)
3, የኮቢ ማይኖ የመጀመሪያ የሊግ ጎል ከ ወልቭስ ጋር
4, ማክቶሚናይ ከአስቶን ቪላ ጋር ያቆጠራት ግብ ( ዳግላስ ሉዊዝ እስክስታውን የወረደብን ጊዜ)
5, አንድሬ ኦናና ከኮፐን ሃገን ጋር ያዳናት ፍፁም ቅጣት ምት
6, የራስመስ ሆይሉንድ የመጀመሪያ የሊግ ጎል ከ አስቶን ቪላ ጋር(3-2)
ትስማማላችሁ?
@man_united_ethio_fans
@man_united_ethio_fans