አስቸኳይ ሼር‼️
ሼር‼️
ሼር‼️
😭😭😭😭😭😭
ተማሪ ጀሚል ሬድዋን የ 17አመት ልጅ ነው ገና ሮጦ ያልጠገበ ብዙ ህልም ያለው ታዳጊ ነው ።ጁመአ በተፈጠረው ረብሻ ሰፈር ላይ ቀጥታ በተተኮሰ ጥይት አንጀቱን ተመቶ ጳውሎስ ሆስፒታል ነው ያለው ሁኔታው ቅስም ይሰብራል ከርታታ እናቱ ታሳዝናለች ።የለአባት ያሳደገችው የመጀመሪያ ልጇን በእንስፍስፍ አይን አይኑን እያየች እኔ ልሰቃይልህ ስትለው ወላሂ በጣም ነው ሚረብሸው😭 የሰፈር አብሮ አደጎቹ የትምህርት ቤት ጓደኞቹ ሁኔታቸው በጣም ያሳዝናሉ 😭 ከማልቀስ ውጪ ሌላ ማስረዳትም መናገርም አይችሉም 3ተኛ ፎቅ ሰርጀሪ ክፍል የነበረ ቢሆንም ዛሬ በድጋሚ ሀኪሞቹ ቼክ ሲያደርጉት በጣም ብዙ ደም ፈሶት ከባድ ሁኔታላይ ስለሆነ IC ክፍል ወስደውታል በጣም ዱአ ያስፈልገዋል ይሄን ፅሁፍ ያያችሁ ሁሉ ለሚስኪን እናቱ ስትሉ ዱአ አድርጉለት አፊያውን እንዲመልስለት ።
በተቻለን አቅም የተጎዱትን በመተባበር እንድረስላቸው‼️
*አሁን የእናቱን አካውኔት አግኝተናል ወንድማቼኔ ሞት አፋፍ ላይ ነው ቶሎ የቺልነውን እናስገባ ይሄ እንደሌሎቹ ረጋ ተብሎ ሚሆን አይደለም አስቸኳይህክምና ነው ሚያስፈልገው🙏
⬇️
የእናቱ ስም ሳዲያ ሙስጠፋንግድ ባንክ 1000547827957
Показати повністю ...