ፍብሪዚዮ ባጋራው መረጃ
🗣 ኤሪክ ቴን ሀግ " እኔ እንደማሰበው ከሆነ በሚቀጥለው የማንችስተር ዩናይትድ አሰልጣኝ ሆኜ እቆያለው፤ እኔ የፈረምኩት የረጅም ጊዜ ኮንትራት ነው
ከአያክስ ጋር ስላል ግንኝነት?
🗣ኤሪክ ቴንሀግ " በፍፁም የለም "
🌟 ኤሪክ ቴንሀግ የውድድር አመቱ ሊጠናቀቅ 4 እና 5 ጨዋታ በቀራበት በዚህ ሰዓት እንዲ በሙሉ በራስ መተማመን በሚቀጥለው አመት እዚህ ነኝ እያለ በክረምቱ ሌላ አሰልጣኝ ይመጣል ብሎ ማሰብ በጣም አስቸጋሪ ነው!