ክለባችን ማንችስተር ዩናይትድ በመጪው የዝውውር መስኮት ትልልቅ ዝውውሮችን ለመፈፀም ዝግጅቱን አጠናቋል።
እንደ ESPN ፀሀፊ ጄምስ ኦሊ የቲውተር ዘገባ ከሆነ ማንችስተር የናይትድ ማይክል ኦሊሴን በክለቡ ለማካተት እናም አሮን ዋን ቢሳካን ደግሞ የውሉ አካል በማድረግ ለክሪስትያል ፓላስ የማቅረብ ፍላጎት አለው ተብሏል።
ተያይዞ በዘገባው እንደወጣውና እንደተመለከትነው ከሆነ ኦሊሴ ውሉን የሚያቋርጥ አንቀፅ በፓላስ ቤት ያለው ሲሆን ይህም ለአይኖኤስ ቁልፍ እናም ተስማሚ ዘዴ ነው ተብሎ ይወሰዳል።