Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Channel location and language

audience statistics GRACE_TUBE .♥.

🗣የማይረዱህ ሰዎች ስላላዩህ ላንተ ምንም የማይፈይዱልህ ስዎች አልፈውክ ስለሄዱ ግራ ልትጋባ አይገባም ከወደክበት ልትነሳ እግዚአብሔር አንተን ለማንሳት በማን አይን መታየት እንዳለብክ የሚያውቅ ጌታ ነው!! ቢመችህም ባይመችህም ቦታው ቦታህ ካልሆነ መነሳትህ አይቀርም!! በመጥፎ ሰዎች ትብታብ በተናጠች ሀገር ውስጥ በጎ ሰዎች እንዳሉ አትዘንጉ share  @JESUSlovingly142  
Show more
9 8200
~0
~0
0
Telegram general rating
Globally
57 581place
of 78 777
351place
of 396
In category
1 941place
of 2 333

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Hourly Audience Growth

    Data loading is in progress

    Time
    Growth
    Total
    Events
    Reposts
    Mentions
    Posts
    Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
    ሁሌም ስትኖር አስታውስ የምትኖረው ጠንካራ ስለሆንክ ፤ አሸናፊ ስለሆንክ ፤ አቅም ስላለህ ፤ ብዙ ነገሮች ስለተሟሉልህ አይደለም!!! ያልጨከነብክ ፈጣሪ ከመሬት በላይ የቻለክ ፤ ቸር መጋቢ እንደ ሰው ያልሆነ አምላክ ስላለ ነው!!! Share
    577
    11
    አንዳንዴ ችግሮች እየተጠራሩ የሚመጡ እስከሚመስል ድረስ ይደራረባሉ።ይሁን እስቲ ለደስታውም እንደዛ ቢሆን ጥሩ ነበር Share
    582
    5
    ሸክምህን የምትጭነው የሚያግዝህ ካጣህ ጥለኸው ለመሔድ አትሞክር ያንተ ነውና ለብቻህ ለመወጣት ጣር፤ ጥለኸው ሔድክ ማለት በመጣልህ የ'ባልጣልኩትን ሸክም መሸከምህ አይቀሬ ነውና! Share
    620
    3
    ''ወደ ኋላ መመልከቱ፣ምን ያህል ትተነዉ እንደመጣን ለማወቅ እንጂ፣ ወደ ኋላ ለመመለስ አይሁን። ከመጣንበት ይልቅ ገና የምንሄድበት ብዙ ነዉ።'' Share
    622
    8
    ከሰው ስትቀርብ ተረድቶ የሚረዳህ ልታገኝ ትችል ይሆናል፤ በዛውም ልክ በችግርህም ቅልብልቦሽ ሚጫወት አይጠፋም።     ብቻህን ስትሆን ለራስህ ጎድለህ ትገኝ ይሆናል እንጂ ጎዶሎህን እስካላሳየህ በሰው ዘንድ አትጎድልም ፤ የመቸገርህን አሻራ አትተውም! ብቻህን ስትሆን ሃላፊነትን አትጋራም ፤ ከሰው ምትጠብቀው ነገር አይኖርም ፤ እያንዳንዷን ሁነት በመለማመድ ትጠነክራለህ……… Share
    622
    3
    አንተ ብቻ ነህ! ፨፨፨/////፨፨፨ አዎ! ቀንህ ላይ የምትወስነው፣ ምስጋናን የምታስቀድመው፣ ተስፋን የምትሰንቀው፣ ህይወትህን በሙላትና በትጋት የምትኖረው፣ ከቀደመው ታሪክህ የምትማረው፣ ለመጪው ይበልጥ የምትጠነክረው፣ እራስህ ላይ የምትሰለጥነው አንተ ብቻ ነህ። የሚረብሹ ነገሮች ቢኖሩም የማትረበሸው፣ ተስፋ አስቆራጭ ተግባራትን ብትመለከትም ተስፋ የማትቆርጠው፣ ቢደክምህም የምትበረታም፣ ቢደብርህም የምትነቃቃው አንተ ነህ። በየእለቱ ለምታያቸው አዳዲስ ቀናቶች፣ አዳዲስ እድሎች ከምንም በላይ ማመስገንና በእነርሱ መደሰት ይገባሃል። በረከቶችህን ለመቁጠር ምን ነገር አድርገሃል? ፀጋህን ለማብዛት፣ ስጦታህን ለመጨመርስ የትኛውን መንገድ ተከትለሃል? አንሶኛል፤ አይበቃኝም፤ እኔ ተጎድቼያለሁ ጨምርልኝ? ወይስ ባለኝ ደስተኛ ነኝ፤ ያለኝ ይበቃኛል፤ የጎደለኝን አንተው አይተህ ሙላልኝ? አዎ! ጀግናዬ..! አንተ ብቻ ነህ! ምንም እንኳን አሁን ባለህበት ሁኔታ ደስታና እርካታ ባይሰማህ ከዚህ ለመውጣት ካንተ ውጪ ሊረዳህ የሚችል አካል የለም። እግዚአብሔርም የሚረዳህ፣ አምላካህም የሚያግዝህ በሃይል አምነህ፣ ከልብህ ተማምነህበት፣ እራስህን ሰጥተህ፣ ወደርሱ ቀርበህ መሻትህን ስታስረዳው፣ ጭንቀትህን ስታካፍለውና ምላሹን በተስፋ ስትጠብቅ ነው። ሃላፊነት የሚሰማህ ከሆነ በቅድሚያ አሁን ስላለህበት ሁኔታ ማስተዋልና ማጤን ጀምር፤ የት እንዳለህ ጠንቅቀህ እወቅ፤ በረከቶችህ ምን እንደሆኑ፣ ምን እንደተሰጠህ፣ ከምን ላይ ምንን ማግኘት እንደምትችል ተገንዘብ። በረከቶችህን እንድትመለከት አይንህን ይገልጡልህ ይሆናል እንጂ ማንም ይህን አለህ፣ ያንን አለህ የሚልህ ሰው እንደሌለ እወቅ። አዎ! በሚታዩህ ብዙ ችግሮችና ክፍተቶች ልትሞላ ትችላል፣ ዘወትር ደካማ ጎንህ እየተገለጠም ያስቸግርህ ይሆናል። ነገር ግን የእይታህን አቅጣጫ ማስተካከል ከቻልክ፣ ማድረግ የሚገባህን ካስተዋልክ፣ ፍላጎትህን ከተረዳህ ህይወትህን ለማስተካከል በምታሳየው ቆራጥነት ካለህበት የዝቅታ ስፍራ ተነስተህ ከከፍታው መድረስ ትችላለህ፤ ካለህበት ክፍተት ተነስተህ የብዙዎችን ክፍተት መሙላት ትችላለህ፤ ከእራስህ የግል ችግር በመነሳት ለብዙዎች ችግር መፍትሔ መሆን ትችላለህ። ቆም ብለህ እራስህን ተመልከት። "አይዞህ፣ ትችላለህ፣ በርታ!" የሚልህን መስማት ያዋጣሃል ወይስ በችግር ላይ ችግርን እየደራረበ የሚተነትንልህን መስማት? ምርጫው ያንተና ያንተ ብቻ ነውና ለእራስህ ህይወት ሃላፊነት በመውሰድ ለእራስህ ተገን፣ ለእራስህ ድጋፍ መሆኑን እወቅበት። ግሩም ድንቅ ቀን ይሁንልን! ✍ Share
    Show more ...
    820
    16
    ሀቅ ነው አንዳንዴ እየወደድክ የምትርቀው ማውራት እየፈለክ በዝምታ የምታልፈው ከቃላት ይልቅ እንባ የሚገልፃቸው ነገሮች አሉ Share
    726
    7
    ሻማ ጭለማን ፈጽሞ በብርሃን ሊተካው አይችልም!ሊገዳደረውም!!! አቅሙ አቅሙን እስከሚያጣ ራሱንና ዙሪያውን ከጨለማው ሊያድን ይሞክራል እንጂ!!! Share
    717
    3
    ኢትዮጵያ ላይ ከሚሆነው በላይ የእግዚአብሔር ዝምታ ያስፈራኛል
    1
    1
    ሰው እና ሰው       '       '   መናኙ እንደመናኝ ፥መመነን ተስኖት ደናሹ እንደደናሽ ፥መደነስ አቅቶት ጨፍሪው እንደስሙ ፥መሆንን ከቻለ ቻይ ያሉት ሁሉ ፥ዓለምን ካልቻለ ለእግዜር  ካሉት ጥሪ፥ ለይክበር ፀባኦት ካምላክ ያሉት ኑሮ፥ ዓለም ላሉት ጣኦት መንበርከክ መስገዱ ፥ገዱ ነው ለአዳም ፀሎት ቆርጦ መፅናት ፥ ሳይወጣ ከገዳም ' ' የዘመን ማለፊያን፥ የዘመንን ቁጣ ጣኦት እግዜር ሁኖ፥ ዓለም ጋር ሲመጣ ምድር መሬትን ሲል፥ ሰው አምላኩን  አጣ ' 'አይ ሀገሬ አይ ኢትዮጵያ ምኑ ላይ ጣለሽ ፡ አይ እናት ሀገሬ ፡ ሰላም የመውለድ ምጥ                      ጭንቁ በረታብሽ ነገን ቀን ሊወጣ                   ዛሬን ግን መሸብሽ Share
    16
    0
    ለሁሉም ችግር አንድ መፍትሄ አለ እርሱም 👇 Share
    1 242
    13
    የወደቀ ሁሉ ቢሰበር ኖሮ ተራማጅ በጠፋ ነበር። Share
    1 139
    11
    ሻማ ጭለማን ፈጽሞ በብርሃን ሊተካው አይችልም!ሊገዳደረውም!!! አቅሙ አቅሙን እስከሚያጣ ራሱንና ዙሪያውን ከጨለማው ሊያድን ይሞክራል እንጂ!!! Share
    486
    5
    ካየነው ያላየነው ብዙ አለ ፤ ከምናቀው የማናውቀው ብዙ አለ ፤ ከሔድንበት ያልሔድንበት ብዙ አለ ታዲያ እንዴት ምድር የኛ ነች ልንል እንችላለን ግን??? Share
    1 129
    7
    ከምታምር አበባ ጀርባ የማያምር ውስብስብ ስር አለ!!! Share
    1 481
    10
    ያበራኸው ባትሪ የሐይል መጠኑ ጥቂት ከሆነ ዙሪያህን ብቻ ነው ሚያሳይህ! ያ ዕይታ ነው።     ዕይታ እና አስተውሎት ሲያንስ ብዙ ነገሮች አንተ ላይ ብቻ እንደተፈጠሩና ብቻህን እንደተጎዳህ ታስባለህ!!! Share
    1 386
    7
    ባያልቁ ምንላቸው ቀናቶች ባያልቁ ኖሮ ሌሎች ባያልቁ ቀናቶችን ባላገኘን ነበር።ስለዚህ የቀጣዩን ይበልጥ ያማረ ለማድረግ ምርጫና ውሳኔ ላይ እንዲሁም ሁናቴዎች ላይ ጎበዝ መሆን ይጠበቅብናል!!! Share
    1 345
    7
    ማደግኽ ያደክበትን እንድትረሳ እንዳይሆን!!! Share
    1 489
    3
    አንዳንዶች አንተ ቦታ ምትሰጠውን እነርሱ አራክሰው ትርጉም የለሽ እንዲመስል ያደርጉታል። ያኔ ተዋቸው እነርሱ ቡታ የሚሰጡት ነገር ኖሯቸው ስለማያቅ አልያም የወደዱትን ዝቅ ሲደረግ ያለውን ስሜት ስለማያቁት ነው። Share
    1 376
    10
    ከመልካም ሰው መጥፎን ሊወርሱ አይችሉም። መልካም አባት ለልጁ መልካምነትን ሲያወርስ በተዘዋዋሪ የልጅ ልጁንም እየቀረጸ ነው። Share
    1 311
    7
    ማወቃችንን በምን እንዳወቅን ሳናቅ በአዋቂነት ራሳችንን ሰይመን ሌላውን ባላዋቂ እናያለን! ሚገርመው ነገር አላዋቂነታችን በእይታችን ግልጽ ይላል ያን ሰው ሳናውቀው አላዋቂ አድርገን መመልከታችን የራሳችንን አለማወቅ ለመሸፈን የምናደርገው በመሆኑ ነው። Share
    1 259
    8
    ስትላመድ ልትራራቅ እንደምትችል ማመን ይኖርብሃል! ምናልባት ከለመድከው ስትርቅ ሕመምህ እንዲቀንስ!!! Share
    1 086
    9
    ነገን ለማዳን ዛሬን መግደል ሳይሆን ማስታመም ነው ሚበጅ!!! Share
    1 179
    8
    ንቀትን በንቀት ሳይሆን ንቀትን በታዛዥነት ፣ በትግስት ፣ በትህትና ነው ምትረታው! በንቀት ከመለስከው ግን የዛ ሰው አንተን መናቁ ልክ እንደሆነ ነው ምታረጋግጥለት!!! Share
    1 108
    8
    እውነትን ለመረዳት ጠቢብ መሆን አይጠበቅብህም። Share
    1 280
    8
    ህይወት ትርጉም የለውም አንተ ካልሰጠኸው!! Share
    462
    3
    ከሚያፅናና ዉሸት ይልቅ ህመም ያለዉ እዉነት ይሻላል። Share
    1 201
    7
    ጸሀይም ጨለማም የሚሆኑልንና የሚሆኑብን ሰዎች አሉ እንደየ ወቅታቸው በኛ ሕይወት ገብተው!!! Share
    1 176
    11
    አስተዳደጋችን በኛ ላይ የመወሰን አቅም አለው። ግን መቃወም ሆነ መስማማት እኛ እስከቻልን ድረስ!!! Share
    554
    2
    አንተ ብቻ ዝም ብለህ ኑር ከዛ መታዘብ ነው ሁሉም ቀስ እያለ ሲመጣ እና ቀስ እያለ ሲሄድ ታየዋለህ። Share
    1 130
    7
    Last updated: 11.07.23
    Privacy Policy Telemetrio