አስቸኳይ‼️
ስለ መከላከያ ምርኮኞች‼️
አንድ ከፍተኛ ወታደራዊ አዛዥ ፋኖ የሚማርካቸውን በተለይ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እንዲሁም መሳሪያወቻቸውን ከ ጂፒኤስ አቅጣጫ ጠቋሚ ነፃ መሆናቸውን ሳያረጋግጡ መጠቀም እጅግ አደገኛ ነው ሲሉ ተናገሩ።
መሳሪያውን ከመጠቀም በፊት አስፈላጊውን ፍተሻ ማድረግ እና በአብዛኛው የመከላከያ ዩኒፎርሞችም ጂፒኤስ አቅጣጫ ጠቋሚ የተገጠመላቸው በመሆኑ በማቃጠል ማስወገድ ተገቢ ነው ብለዋል።
እንዲሁም ምርኮኛ የመከላከያ አባሎችን ወደ ፋኖ መቀላቀል ተገቢ አይደለም ብለዋል።