የርገን ክሎፕ ሊቨርፑልን ከተረከቡ በኃላ በፕሪምየር ሊጉ ጨዋታ እየተመሩ ብዙ ነጥቦችን መሰብሰብ የቻሉ ክለቦች ዝርዝር ፦
1. ሊቨርፑል - 157 ነጥብ
2. ቶተንህማ - 141 ነጥብ
3. ዌስትሃም - 121 ነጥብ
4. ማን ዩናይትድ - 115 ነጥብ
5. ክሪስታል ፓላስ - 108 ነጥብ
6. አርሰናል - 105 ነጥብ
7. ቼልሲ - 98 ነጥብ
8. ሌስተር - 96 ነጥብ
9. ማን ሲቲ - 92 ነጥብ
10. ኒውካስትል - 80 ነጥብ
He really did turn Liverpool into 𝐦𝐞𝐧𝐭𝐚𝐥𝐢𝐭𝐲 𝐦𝐨𝐧𝐬𝐭𝐞𝐫𝐬 🔴🧠