ይህ የባጢል አባባል የተዘዋዋሪ መልክቱ፤ የነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም ሶሓቦች ጤናማ ልብ የላቸውም ለዚህም ነው መውሊድን ያላከበሩት።እንደማለት ነው።
ሁዘይፋ አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና እንዲህ ብሏል፡- «
የሙሐመድ ባልደረቦች ያልፈፀሙትን ማንኛውም አምልኮት አትፈፅሙ፤ የመጀመሪያው ትውልድ ለሌላኛው ትውልድ አንድም ያስቀረው ዒባዳ የለምና።»
المولد النبوي لا يحتاج حديث صحيح ❌️
القائل صوفيّ ما عنده لا حديث صحيح ولا عقل صحيح ولا قلب صحيح.❌
الحمد لله على نعمة السنة والعقل!
=
t.me/Sadik_Ibnu_Heyru