Best analytics service

Add your telegram channel for

  • get advanced analytics
  • get more advertisers
  • find out the gender of subscriber
Category
Channel location and language

audience statistics TIKVAH-ETHIOPIA

ይህ የቲክቫህ (ተስፋ) ኢትዮጵያ ቤተሰብ አባላት መሰባሰቢያ ነው። ሰውነትን አስቀድመው ግለሰብን፣ ህዝብና ሀገርን የሚያከብሩ፣ ሚዛናዊ አመለካከትን ያዳበሩ፣ ከጥላቻ አመለካከት የነፁ ኢትዮጵያውያን ቤት ነው። መልዕክት መቀበያ  @tikvah_eth_BOT   @tikvahuniversity   @tikvahethAfaanOromoo   @tikvahethmagazine   @tikvahethsport   #ኢትዮጵያ  
Show more
1 242 676+1 518
~239 048
~24
19.24%
Telegram general rating
Globally
303place
of 78 715
1place
of 379
In category
13place
of 2 569

Subscribers gender

Find out how many male and female subscibers you have on the channel.
?%
?%

Audience language

Find out the distribution of channel subscribers by language
Russian?%English?%Arabic?%
Subscribers count
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

User lifetime on the channel

Find out how long subscribers stay on the channel.
Up to a week?%Old Timers?%Up to a month?%
Subscribers gain
ChartTable
D
W
M
Y
help

Data loading is in progress

Since the beginning of the war, more than 2000 civilians have been killed by Russian missiles, according to official data. Help us protect Ukrainians from missiles - provide max military assisstance to Ukraine #Ukraine. #StandWithUkraine
115 079
968
109 954
53
89 187
12
#ዋን አዲስ የምስራች ለሜትር ታክሲ ተጠቃሚዎች ! ዋን ራይድ በዘርፉ አዳዲስ አማራጮችን ይዞ መጣላችሁ! የናንተ የሆነውን ዋን ራይድን ምርጫዎ እንዲያደርጉ ተጋብዘዋል። ዋን ራይድ በቅርብ ቀን! መተግበሪያውን ያውርዱ | ይመዝገቡ| ቤተሰብ ይሁኑ! 𝐃𝐫𝐢𝐯𝐞𝐫 𝐀𝐩𝐩 𝐏𝐚𝐬𝐬𝐞𝐧𝐠𝐞𝐫 𝐀𝐩𝐩 ለበለጠ መረጃ ፦ NaN  ፣ NaN ፣ NaN ፣ NaN ላይ ይደውሉ፡፡ 👉 የማኅበራዊ  ትስስር ድረ ገጾቻችንን  ይቀላቀሉ ዋን ራይድ  በአንድ ይጓዙ!!
84 552
11
በአዲስ ዓመት አዲስ ገፅታ!! በአዲስ ዓመት አዲስ አስተሳሰብ ፤ አዲስ ስያሜና የንግድ ምልክት!! ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ !! በከፍተኛ የዕድገትና የለውጥ ጉዞ  ላይ ከሚገኘው ባንካችን ጋር አብረው በመስራት ማሳካት ወደሚፈልጉት ራዕይ ይድረሱ ፡፡ ባንካችን የሚሰጣቸውን ዘርፈ ብዙ የባንክ አገልግሎቶች ፤ የተለያዩ ጨረታዎችና የስራ ማስታወቂያዎች  እንዲሁም ፈጣንና አዳዲስ መረጃዎችን ለማግኘት የባንካችንን የቴሌግራምና የፌስቡክ ቻናሎቻችን አሁኑኑ ይቀላቀሉ ፡፡    ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ለጋራ ስኬታችን!!
98 259
0
207 223
654
185 485
281
1
0
159 978
569
148 397
35
#CANAL+ ካናል ፕላስ በዓለም ላይ በ40 ሀገራት እየሰራ የሚገኝ ግዙፍ የክፍያ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲሆን በኢትዮጵያ የተጀመረውን አዲሱን የ2016 የትምህርት ዘመን አስመልክቶ በአዲስ አበባ እና በ 7 የክልል ከተሞች (አዳማ፣ ሀዋሳ፣ ቢሾፍቱ፣ ሶዶ፣ ጅማ፣ሐረር እና ድሬዳዋ) በሚገኙ 45 በሚሆኑ ትምህርት ቤቶች ተገኝቶ ከKG እስከ 4ተኛ ክፍል ላሉ ተማሪዎች መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላቸው በመመኘት አዝናኝ እና አስተማሪ ዝግጅቶችን እያካሄደ መሆኑ ገልጿል። የዝግጅቱ ዋና ዓላማ ለትምህርታቸው ጥሩ እገዛ ያበረክታል ብሎ በፅኑ ያመነበትን አዲሱን "የእውቀት ዛፍ" የተሰፕውን የልጆች ትምህርታዊ ፕሮግራም ለማስተዋወቅና በትምህርታቸው ጥሩ  ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የማበረታቻ ሽልማት መስጠት ሲሆን ከዚያ ባለፈ ግን ተማሪዎች የምሳ ሰአት እረፍታቸውን ተዝናንተው እንዲያሳልፉ እንደሆነም ታውቋል። ካናል ፕላስ በተለያየ የእድሜ ክፍል ላይ ላሉ ልጆች የሚሆኑ አስተማሪና አዝናኝ የቴለቪዥንኘሮግራሞች ያሉት ሲሆን ልጆች የቋንቋ ችሎታቸውን እንዲያዳብሩ የሚረዳቸው መሆኑንም ገልጿል።
Show more ...
168 854
30
196 708
879
189 821
55
#አቢሲንያ_ባንክ አቢሲንያ ባንክ በአቢሲንያ አሚን በኩል ሲያዘጋጀው የነበረውና ለነገ ያልናቸውን ግቦች ዛሬ ማሳካት የምንችልበትን ወርቃማ ዕድል ይዞ ከአጓጊ ሽልማቶች ጋር የመጣው አሚን አዋርድ የሁለተኛ ዙር ውድድር ምዝገባ በበርካታ ተሳታፊዎች ጥያቄ መሠረት እስከ ጥቅምት 10/2016 መራዘሙን ሲያበስር በደስታ ነው። በየደረጃው ለአሸናፊዎች ከብር 200,000 ሺህ እስከ ብር 1,000,000 ድረስ የሚያሸልመው አሚን አዋርድ በአዲስ አበባ፣ በደሴ እና በድሬዳዋ ከተሞች በድምቀት የሚከወን ሲሆን፤ መሳተፍ የሚፈልጉ የአዲስ አበባ አመልካቾች በምስራቅ ፣ በመካከለኛውና በምዕራብ አዲስ የዲስትሪክት ጽ/ቤቶች፤ እንዲሁም ከአዲስ አበባ ውጭ የሚገኙ ተወዳዳሪዎች በአቅራቢያቸው በሚገኙ የአቢሲንያ ባንክ ቅርንጫፎች በአካል በመቅረብ የሥራ ፈጠራ ሐሳባቸውን በባንኩ ድረ-ገጽ ላይ በተቀመጠው ቅጽ መሠረት ሞልተው  እስከ ጥቅምት 10 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ተጨማሪ መረጃ 8397 በመደወል አሊያም በባንኩ ድረ ገጽ  መረጃዎችን ማግኘት ይቻላል፡፡ ደንብና ሁኔታዎች ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል፡፡ አቢሲንያ አሚን እሴትዎን ያከበረ!!
Show more ...
172 674
75
ለሃገር አቀፍ የድሕረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና አመልካቾች የትምህርት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም. ትምህርት ዘመን በማንኛውም የመንግስት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የድህረ-ምረቃ መርሐ ግብር ትምህርታቸውን ለመከታተል ብቁ የሆኑ አመልካቾችን ለመለየት የሙከራ ፈተና ከመስከረም 23-25 እንዲሁም የመግቢያ ፈተና ከመስከረም 28-30 ይሰጣል። ስለሆነም አመልካቾች ከመስከረም 21-25 በቴሌብር ሱፐርአፕ በቀላሉ መመዝገብ እና ክፍያ መፈጸም እንደምትችሉ በደስታ እንገልጻለን፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ወይም ይጎብኙ ትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እና ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበር
182 489
288
1
0
198 930
149
190 533
46
161 557
0
#Irreecha2016 በኦሮሞ ህዝብ ዘንድ ትልቅ ቦታ የሚሰጠዉና በዓለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገለት ያለዉ " ኢሬቻ " ሲከበር ስጋት ይሆናሉ ተብለዉ የተለዩ ጉዳዮች ላይ እየተሰራ እንደሆነ የኦሮሚያ ክልል መንግስት ኮምኒኬሽን ቢሮ አሳውቋል። ከዚህ ቀደም ዜጎች ለኢሬቻ ያላቸዉ አመለካከት የተዛባ እንዲሆን የተደረገበት አግባብ ልክ አልነበረም ያለው ቢሮው ይህንን መቅረፍና ኢሬቻን የሁሉም ኢትዮጵያውያን እንዲሁም የዓለም ህዝብ ሀብት ማድረግ ይገባናል ብሏል። የዘንድሮዉ የ2016 ኢሬቻ ሲከበርም ፦ - በዓሉን እንደ ችግር መነሻ መመልከት ፣ - የፖለቲካ ማራመጃ ማድረግ ፤ - የጥላቻ ዘመቻ መንዛት፤ - ያልተገባ ጥቅም ለማግኝት መጣርና የመሳሰሉት እንደ ስጋት የሚነሱ በመሆናቸዉ አስቀድሞ ተገቢዉ ስራ በሚመለከተዉ አካል ብቻ እየተሰራ ይገኛል ሲል አሳውቋል። ኢሬቻ እሴቶችን የሚያጠናክር በመሆኑ እንደ ፀብ መነሻና እንደ ስጋት መታየት እንደሌለበት ቢሮው ገልጾ የዘንድሮው በዓልም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ዜጎች በተገኙበት ለማክበር ዝግጅት እንደተደረገ ማመልከቱን አሀዱ ዘግቧል። በሌላ በኩል ፤ ከዚሁ ከኢሬቻ በዓል ጋር በተገናኘ በአዲስ አበባ ከተማ በክ/ከተማ እና በወረዳ ደረጃ የበዓሉን አከባበር አስመክቶ ውይይቶች እየተደረጉ ይገኛል። የበዓሉ መዳረስን ተከትሎም የተለያዩ የበዓል ዝግጅቶች በከተማይቱ እየተከናወኑ ይገኛሉ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርም " የሆራ ፊንፊኔ " ኢሬቻ በዓል ቅድመ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መሆኑን አሳውቋል። የዘንድሮ 2016 የኢሬቻ በዓል ቅዳሜ በአዲስ አበባ በነጋታው እሁድ ደግሞ በቢሾፍቱ ይከበራል።
Show more ...
167 011
52
Last updated: 11.07.23
Privacy Policy Telemetrio